cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

የመንፈሳዊ መጻሕፍት ንባብ ቤተሰብ

#የኅብርቱዋናዓላማ ፩.መንፈሳዊ መጻሕፍትን በዓላማ፤በእቅድ እንድናነባቸው፤እንድናስነብባቸው በሕይወታችን ትርጉም እንዲኖራቸው ማድረግ። ፪.ከቤተሰቦቻችን፤ዘመዶቻችን፤ወዳጆቻችን ስላነበብናቸው መጻሕፍት እነሱም ስላነበቡት መጻሕፍት ውይይት የማድረግ ልምድን ማዳበር። ፫.አንባቢ ትውልድ መፍጠር። ለአስተያየትዎ @orthokiha ይጻፉ። https://t.me/BetMetsahfte Cross @selam1981

Більше
Рекламні дописи
16 397
Підписники
+124 години
-57 днів
+8030 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ሁሉም ክርስቲያን ካህን ነውን? * የ1ኛ ጴጥሮስ 2፥9 እንዲሁም የዮሀንስ ራዕይ 1፥6 ማብራሪያ እና ከ ዘጸአት 19፥6 አንፃር * ክህነትን የተዳፈሩ ሰዎች * ካህናት ትሆኑ ዘንድ ምን ማለት ነው? * የክርስቲያኖች ሁሉ አጠቃላይ ክህነት ++++ ~~ +++++ እዚህ ላይ ጳውሎስ “ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ አቅርቡ” ሲል አሳሰበን። ሰውነት መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርበው እንዴት ተደርጎ ነው? ብሎ የሚጠይቅ ይኖር ይሆናል። ዓይን ክፉ ነገርን አይመልከት፣ እንዲህ ካደረግህ ዓይንህ መሥዋዕት ሆኖ ቀርቧል ማለት ነው፤ እጅህ ሕገ ወጥ የሆነ ተግባርን አያድርግ፣ ይህ ከሆነ የተቃጠለ መሥዋዕት ሆኗል ማለት ነው። ወይም ይህም ብቻውን በቂ አይደለም፣ በዚህ ላይ መልካም ሥራን መሥራትም ይገባናል እንጂ። እጅ ምጽዋትን ይስጥ፣ አንደበት የሚረግሙትን ይመርቅ፣ ጆሮም የቅዱሳት መጻሕፍትን ትምህርትነውርና በመስማት ደስ ይሰኝ። መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርብ ነገር አንዳችም ነውርና ነቀፋ ያለው ሆኖ ሊቀርብ አይችልምና። መሥዋዕት የሌሎች ተግባራት ሁሉ ቀዳምያት ነውና። ስለዚህም ከእጃችንም፣ ከእግራችንም፣ ከአንደበታችንም፣ ከሌላውም አካላችን ሁሉ ለእግዚአብሔር ቀዳምያትን እናቅርብ። ይህ ዓይነቱ መሥዋዕት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ነው። (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) #መድሎተ_ጽድቅ #ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ
Показати все...
👍 14 6
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ውድ እቁብተኞቻችን ስም ዝርዝራችሁ አጀንዳው ላይ ተጽፈዋል። ፩ ስማችሁበስህተት ካልተጻፈ ሱቅ መጽሐፍ ለመውሰድ ስትመጡ አስመዝግባችሁ ውሰዱ።በስህተት ስለተዘለለ አያሳስባችሁ። ፪ የሌላሰው ዕጣ የወሰዳችሁ ዕጣውን ለሰጣችሁ ሰው ቁጥራችሁ ንገሩትና ይውሰድ። እዚህ ላይ ጠቅልለው የከፈሉትም ያልከፈሉትም ስም ዝርዝር ጽፈናል።(እዛው በአካል ይከፍላሉ ወይም አሁን ስማቸው ስያዩት ይከፍላሉ ብለን ስላሰብን የሁሉም ስም ዝርዝር ጽፈናል።) መልካም ንባብ የክረም እቁብ ለ50 ሰዎች ብቻ ይኖረናል ቀኑ እናሳውቃለን።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
72👍 5🥰 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👍 9 9
Фото недоступнеДивитись в Telegram
17👍 4
Фото недоступнеДивитись в Telegram
13👍 5
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👍 14 2👏 1
13👍 4🥰 4👏 3
👏 9👍 6 1