en
Feedback
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

Open in Telegram

በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

Channel ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) (@zikirekdusn) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 52 157 subscribers, ranking 1 014 in the Religion & Spirituality category and 639 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 52 157 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 321 over the last 30 days and by 24 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 7.64%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.28% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 982 views. Within the first day, a publication typically gains 2 756 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

52 157
Subscribers
+2424 hours
+997 days
+32130 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+165
in 17 channels
August '26
+759
in 28 channels
Get PRO
July '26
+634
in 21 channels
Get PRO
June '26
+659
in 27 channels
Get PRO
May '26
+523
in 18 channels
Get PRO
April '26
+531
in 23 channels
Get PRO
March '26
+322
in 22 channels
Get PRO
February '26
+419
in 22 channels
Get PRO
January '26
+507
in 38 channels
Get PRO
December '25
+460
in 20 channels
Get PRO
November '25
+533
in 32 channels
Get PRO
October '25
+309
in 20 channels
Get PRO
September '25
+167
in 23 channels
Get PRO
August '25
+503
in 32 channels
Get PRO
July '25
+457
in 26 channels
Get PRO
June '25
+537
in 26 channels
Get PRO
May '25
+633
in 27 channels
Get PRO
April '25
+577
in 30 channels
Get PRO
March '25
+604
in 25 channels
Get PRO
February '25
+686
in 27 channels
Get PRO
January '25
+1 463
in 33 channels
Get PRO
December '24
+1 660
in 29 channels
Get PRO
November '24
+1 647
in 36 channels
Get PRO
October '24
+1 289
in 29 channels
Get PRO
September '24
+585
in 27 channels
Get PRO
August '24
+697
in 28 channels
Get PRO
July '24
+683
in 31 channels
Get PRO
June '24
+636
in 27 channels
Get PRO
May '24
+947
in 26 channels
Get PRO
April '24
+964
in 28 channels
Get PRO
March '24
+1 112
in 25 channels
Get PRO
February '24
+855
in 20 channels
Get PRO
January '24
+681
in 32 channels
Get PRO
December '23
+635
in 37 channels
Get PRO
November '23
+592
in 31 channels
Get PRO
October '23
+419
in 18 channels
Get PRO
September '23
+391
in 0 channels
Get PRO
August '23
+524
in 0 channels
Get PRO
July '23
+811
in 0 channels
Get PRO
June '23
+593
in 0 channels
Get PRO
May '23
+600
in 0 channels
Get PRO
April '23
+481
in 0 channels
Get PRO
March '23
+340
in 0 channels
Get PRO
February '23
+660
in 0 channels
Get PRO
January '23
+1 023
in 0 channels
Get PRO
December '22
+721
in 0 channels
Get PRO
November '22
+882
in 0 channels
Get PRO
October '22
+840
in 0 channels
Get PRO
September '22
+3 198
in 0 channels
Get PRO
August '22
+941
in 0 channels
Get PRO
July '22
+984
in 0 channels
Get PRO
June '22
+946
in 0 channels
Get PRO
May '22
+1 005
in 0 channels
Get PRO
April '22
+901
in 0 channels
Get PRO
March '22
+1 143
in 0 channels
Get PRO
February '22
+620
in 0 channels
Get PRO
January '22
+570
in 0 channels
Get PRO
December '21
+509
in 0 channels
Get PRO
November '21
+649
in 0 channels
Get PRO
October '21
+914
in 0 channels
Get PRO
September '21
+663
in 0 channels
Get PRO
August '21
+949
in 0 channels
Get PRO
July '21
+2 800
in 0 channels
Get PRO
June '21
+1 155
in 0 channels
Get PRO
May '21
+1 127
in 0 channels
Get PRO
April '21
+600
in 0 channels
Get PRO
March '21
+735
in 0 channels
Get PRO
February '21
+1 539
in 0 channels
Get PRO
January '21
+833
in 0 channels
Get PRO
December '20
+16 354
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September+6
07 September+28
06 September+25
05 September+23
04 September+25
03 September+22
02 September+26
01 September+10
Channel Posts
2
✝እንኳን አደረሳችሁ ! ☞ወርኀ ጳጉሜን ቡሩክ፤ ወአመ ፫፦ ✝በዓል ዐቢይ ወክቡር፥ ለዘመደ ክርስቲያን፦ ዘዐቢይ ወክቡር፥ ኃያል ወልዑለ መንበር፥ ቅዱስ ሩፋኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት፥ ፈታሔ ማኅጸን፥ ወመዝገበ ጸሎት፥ ዐቃቤ ሥራይ፥ ወመስተፍስሔ አልባብ፥ መልአከ ጥዒና ወፍውስ፥ ወርዕሰ መናብርት አእላፍ (ርኅሩኀ ልብ) ✝በዓል ዐቢይ ወክቡር፥ በዘሤሞ እግዚአብሔር ለሩፋኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት፥ መልዕልተ አሠርቱ ነገደ መላእክት ✝ቅዳሴሃ ለቤ ተክርስቲያን፥ ዘዐቢይ ወክቡር፥ ኃያል ወልዑለ መንበር፥ ቅዱስ ሩፋኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት፥ ዲበ ደሴት፥ በአፍአ ሀገረ እስክንድርያ ✝በዓል ዐቢይ ወክቡር፥ ዘእግዚአብሔር አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፥ ዘሎቱ ስብሐት ወአኮቴት (በዓለ ሥላሴ) ✝በዓለ ርኅወተ ሰማይ ክቡር (ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት . . . በዓተ ቅዱሳን) ✝ቅድስት ጾመ ጳጉሜን (ጾመ ዮዲት) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ማር ዮሐንስ ወልደ ዘካርያስ፥ መጥምቀ መለኮት፥ ወጸያሔ ፍኖት፥ ወነቢየ ልዑል፥ ሐዋርያ ወካህን ወሰማዕት፥ ወባሕታዊ መምህር ወመገሥጽ፥ ዘኢያደሉ ለገጽ፥ ወዘየዐቢ እምትውልደ አንስት (ተዝካረ ሙቃኄሁ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ፥ ብእሲ ሔር፥ ብእሴ እግዚአብሔር፥ ወትሩፈ ምግባር፥ ኢዮብ ተአጋሢ፥ ወልደ ዛራ ወራጉኤል፥ ወነቢየ አምላክ ልዑል፥ ዘኢነበበ ከንቶ በጊዜ ተጽናስ ወደዌ፥ ወዘተመዝገነ በኀበ እግዚኡ (ተዝካረ ደዌሁ ወሕማሙ) ❖ ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦ ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ቡሩክ ወመስተጋድል፥ ወብእሲ ሔር፥ ማር መልከ ጼዴቅ ካህን፥ ወንጉሠ ሳሌም፥ ዘአልቦቱ ጥንት ወኢተፍጻሜት ለመዋዕሊሁ፥ ውእቱ አምሳሊሁ ለወልደ እግዚአብሔር (እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ዘሎቱ ስብሐት ወአኮቴት) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር ሰራጵዮን ዘሰንዱን፥ ሐዋርያ ቡሩክ፥ ወመናኔ ክብር ወብዕል፥ ወሰባኬ ወንጌል (ዘሤጠ ርዕሶ በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ዘሎቱ ስብሐት) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ወብእሴ እግዚአብሔር፥ ወመተርጉመ መጻሕፍት፥ ማር ዘርዓ ያዕቆብ ቡሩክ፥ ብእሲ ሔር፥ ወንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ፥ ዘሠርዓ ሥርዓታተ ሠናያተ፥ ወዘአስተራትአ ሃይማኖተ (ዘያፈቅራ ለእግዝእትነ ማርያም በኩሉ ልቡ) ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን ንጹሐን፥ ነቢያተ እግዚአብሔር፥ ወመፍቀርያነ ምጽዋት፥ ጦቢት ወጦብያ ወሣራ (ዘአድኀኖሙ ሩፋኤል መልአክ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር ቴዎፍሎስ ቡሩክ፥ ሊቀ ጳጳሳት ዘሀገረ እስክንድርያ (ዘቀደሰ ቤቶ ለሩፋኤል መልአክ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር ዮሐንስ አፈ ወርቅ፥ ሊቀ ጳጳሳት ዘሀገረ ቁስጥንጥንያ ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አኖሬዎስ የዋህ፥ ንጉሠ ሮሜ ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ማር አባ ቀጸላ ጊዮርጊስ ገዳማዊ፥ መነኮስ ቡሩክ፥ ዘሀገር ዐባይ ኢትዮጵያ °ቅድስት ገዳሙ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ መነኮሳት ጻድቃን ❖ ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ። ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ https://t.me/zikirekdusn
388
3
No text...
374
4
No text...
3 056
5
ስንክሳር - ጳጉሜን ፫ (3).m4a
3 038
6
No text...
3 738
7
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ጳጒሜን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነ
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ጳጒሜን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች። ፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ):: ፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው። ፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)። ፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)። ፭, 🌿ለሌሎች መኖርን። ፮, 🌿በሰው አለመፍረድን። ፯, 🌿ትሕትናን።            🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!! 1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡ 2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡ 3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡ 4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው ✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!     1, ✨አላማ     2 ,✨እምነት     3,✨ጥረት     4 ✨ጥንቃቄ ❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️ ፩💥ሃይማኖት ፪💥ጾም ፫💥ጸሎት ፬💥ስግደት ፭💥ምጽዋት ፮💥ፍቅር ፯💥ትህትና ፰💥ትዕግስት ፱💥የዋህነት ✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። 🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን። ✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት 🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል) 🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር) 🔗https://t.me/zikirekdusn ▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
3 420
8
No text...
2 216
9
✝✞✝ #ደግ እና #ጻድቅ #ንጉሥ አፄ #ዘርዓያዕቆብ ካረፉ ዛሬ (ጳጉሜን 3) 556ዓመት ሞላቸው፡፡ ✝✞✝ ✞ ሃይማኖታቸው የቀናው ንጉሥና የእመቤቴ ወዳጅ ከ1426 - 1460 በቆየ መሪነታቸው፡- ✿ለ
✝✞✝ #ደግ እና #ጻድቅ #ንጉሥ አፄ #ዘርዓያዕቆብ ካረፉ ዛሬ (ጳጉሜን 3) 556ዓመት ሞላቸው፡፡ ✝✞✝ ✞ ሃይማኖታቸው የቀናው ንጉሥና የእመቤቴ ወዳጅ ከ1426 - 1460 በቆየ መሪነታቸው፡- ✿ለቤተ ክርስቲያንና ለሃገር ብዙ ሆነዋል፡፡ ✿ኢትዮጵያን ዳግም ወደ ልዕልናዋ መልሰዋል ፡፡ ✿ሃይማኖት ይቀናና ይሠፋ ዘንድ ተግተዋል፡፡ ✿ከ11 ያላነሱ መጻሕፍትን ጽፈዋል፡፡ (መጽሐፈ ብርሃንን ፡ ምዕላድን ፡ መልክዐ ማርያምን ፡ መልክዐ ጊዮርጊስን ጨምሮ) ✿ብዙ መጻሕፍትን ከውጪ ቋንቋ አስተርጉመዋል፡፡ ✿የሃይማኖት ጉባኤያትንም አድርገዋል ፡፡ ✞ በዚህ ሁሉ መሐል ግን ስለሃገርና ቤተ ክርስቲያን ልዕልና ሲሉ የወሰዷቸውን መንግስታዊ ርምጃዎችን እየጠቀሱ ሊያቃልሏቸው የሚሞክሩ ዘመን የወለዳቸው ጸሐፍት አሉ፡፡ ✞ ስለእነዚህ ሰዎች የምለው የለኝም ፡፡ "አቤቱ ፍረድልን" ከማለት በቀር፡፡ ✞ ትልቁ ችግር ግን ሁሉን ነገር በሥጋዊ ልቦና ለመመርመር መሞከሩ ይመስለኛል፡፡ ✞ ቤተ ክርስቲያን ግን ክብራቸውን፡- ✿በገድለ #ተክለሃይማኖት ✿በገድለ አቡነ #ተክለሐዋርያት ✿በገድለ አቡነ #ፊልጶስ ዘደብረ ቢዘን ✿በገድለ አቡነ #መብዓጽዮን ✿በድርሳነ #ኪዳነምሕረት እና ✿በመጽሐፈ #ስንክሳር . . . ትመሰክራለች፡፡ ✞ የበለጠውን ምስክርነት የሚሻና ፡ ቅን ልቡና ያለው ሰው ካለ ደግሞ ወደ #ጻድቃኔማርያም ሔዶ እውነቱን ሊረዳ ይቻለዋል፡፡ "#የዘርዓያዕቆብ #እመቤት" ሲሏት #እመብርሃን ትሰማለችና፡፡ ✝✞✝ አምላከ #ቅዱሳን ከጻድቁ ንጉሥ በረከት ያሳትፈን፡፡ ✝✞✝ https://t.me/zikirekdusn
2 307
10
+1
No text...
1 862
11
But for the past 70 years, Reformers (Protestant Heretics) have been living tarnishing his name by mentioning his small corporeal errors (done for the honor of the Church and the country as a leader). ✞These days even people from our Church have joined. Let them say what they want, but for us Zara Ya’akob means: 1. He who has trained and disseminated many priests to destroy idols worship in our country. 2. He who has resolved heretical problems by establishing councils. 3. He who has written not less than 11 books by the help of Holy Spirit and made available for service. 4. He who has brought many books from other counties and had them translated (Specially the Miracles of Mary). 5. He who has tried to make people love and venerate the Mother of Light and the Holy Cross. 6. He who loved our Lady so much, till now in our country she is called as, “Virgin Mary the [Patron] Lady of Zara Ya’akob.” 7. And he has passed on this day after raising many Churches, enabling the scholars to sort many rites, and doing many other good deeds. The Church remembers with honor, for their contributions, Zara Ya’akob, his mother Tsion Mogesa and his father Dawit. Especially, the honor of Zara Ya’akob is witnessed in the Hagiographies of Tekle Haymanot, Abune Tekle Hawariat, Abune Philipos of Debre Bizen, Abune Meba Tsion and the Synaxarium. And anyone wanting a better witness, with a pure hart, can go to the Monastery of Tsadqane Mariam and understand the truth. Because, there, our Lady the Mother of Light hears us when beseeched as, “The Lady of Zara Ya’akob.” ✞May the God of the saints grant us from the blessings of the righteous king. ✞✞✞Saint Serapion of Landun ✞✞✞ => This saint after distributing his huge wealth to the poor, traveled to another country and was sold as a slave. In the country where he was sold, diligent in prayer, he brought back the people from heresy to faith. When they knew his honor, he similarly left for another country and saved gentiles. Finally, he entered into the desert and passed away on this day after living by fighting the good fight. ✞✞✞ May the God of the saints multiply the blessings and grace of his beloved upon us. And for the world, may He amplify the peace. ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 3rd of Pagumen 1. Opening of Heaven 2. St. Raphael Archangel 3. St. Melchisedek Priest 4. Emperor Zara Ya’akob (Beloved of our Lady) 5. St. Serapion of Landun 6. St. Honorius 7. St. Theophilus 8. Abba John 9. St. Tobit 10. Sts. Tobias and Sarah ✞✞✞ Monthly Feasts (None) ✞✞✞ “Verily, verily, I say unto you, Hereafter ye shall see heaven open, and the angels of God ascending and descending upon the Son of man.” ✞✞✞ John 1.51 ✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe) https://t.me/zikirekdusn
2 068
12
Feasts of Pagumen 3 ✞✞✞On this day the heaven opens and also we commemorate St. Raphael the Archangel, Melchisedek, Zara Ya’akob and Serapion✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞Opening of Heaven✞✞✞ => This day is called “the Day Heaven Opens” because all of the prayers of mankind ascend, because the fourth main star passes through and because the children of men are given grace from God on this day. ✞Now, it is known that the heavens don’t open and close. But it was called as such because the angels, without any hindrances, take up the prayers of the children of men, and also because it is the day St. Raphael opens the year’s prayer tome. ✞The day is honored because, as our Lady the Virgin Mary has told to the Emperor Naod (Ehud), on this day, all the saints will be remembered and the mercy of God will be unwrapped. By the leadership of St. Raphael, on this day will be acquired mercy that will be sufficient for the whole year. ✞So, our fathers spend the night praying 365 time “Our Father which art in heaven.” And on the other side, because it is a symbol for the second coming, the day gets special attention. “May our Merciful Lord enable us to reach to an opened paradise and rest.” ✞✞✞Saint Raphael Archangel✞✞✞ ✞Ordination✞ => According to the teachings of the Church, St. Raphael is 3rd in rank among the 7 archangels. On the first day of creation, when God created the 100 hosts of angels and placed them in 10 cities, Rama became the lot of St. Raphael. ✞There, he was ordained upon 10 hosts called Thrones, as their leader by God. Later, he was appointed over 23 hosts called “Megabeyan”. And so today is the day of his ordination. ✞St. Raphael and the Apostles✞ ✞One day when our Lord was at Mt. Olive the apostles beseeched Him to acquaint them with St. Raphael. And the Lord ordered the three Archangels (Michael, Gabriel and Raphael) to come. ✞Then He told St. Raphael, “Tell them your honor.” And he prostrated before the Lord and told many mysteries to the apostles. Especially, he elaborated about the aid he will give to those that call upon his name and hold his feasts, and he ascended. ✞Help/Aid✞ => As we find written in the Book of Tobit, the Holy Angel looking like a man (Azarias) enabled Tobias for marriage, and healed Sarah from a demon called Asmodeus and has made Tobit see. As we can also observe in the Hagiographies of numerous saints, he has helped many of them in completing their good fight. ✞Consecration of the Church [Built in St. Raphael’s Name]✞ => As history tells us, this day was the day the Church of St. Raphael was consecrated. The Church was built in the 4th century by St. Theophilus of Alexandria. What’s astounding about it was, is that, it was built on the back of a whale. On an island. And by the aid of the angel, it served for 300 years. ✞St. Raphael✞ *one who brings bliss to the heart *a physician *one who is ordained upon prayer (has the key to the tome of prayer) *leader of Thrones *one who unseals the womb for birth [delivery] (humans as well as animals) *one who eases the pains of childbirth As it is said, “You are the one who unseals the wombs of humans and animals.” ✞✞✞Saint Melchisedek ✞✞✞ => St. Paul says about the priest Melchisedek, “without descent, having neither beginning of days, nor end of life” (Hebrews 7.3). The Apostle said this to make him have a likeness unto the Son of God. But his descent is from Ham. His parents are called Milichi and Selima. ✞The saint was chosen starting from the womb of his mother, and is called “Priest of the World, King of Salem.” He lives where Shem put him 5,500 years ago, at Calgary for ages and ages. The Priest Melchisedek is highly honored from mankind. ✞✞✞Emperor Zara Ya’akob ✞✞✞ => The Ethiopian Emperor Zara Ya’akob, whose faith is upright, during his reign of 34 years (1426 – 1460 A.D.), has done many good things.
1 665
13
+1
No text...
1 744
14
††† እንኳን ለርኅወተ ሰማይ: ለቅዱስ ሩፋኤል: መልከ ጼዴቅ: ዘርዓ ያዕቆብና ሰራጵዮን ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† ርኅወተ ሰማይ ††† ††† ይህች ዕለት የሰዎች ሁሉ ጸሎት የሚያርግባት: አራተኛው መጋቢ ኮከብ የሚያልፍባት: ለሰው ልጆች ከፈጣሪያቸው ጸጋ በረከት የሚሰጥባት ዕለት ስለሆነች "ርኅወተ ሰማይ-ሰማይ የሚከፈትባት ቀን::" ትባላለች:: አሁን በሰማይ መዘጋት መከፈት ኑሮበት አይደለም:: የሰው ልጆችን ልመና ቅዱሳን መላእክት ያለ ከልካይ የሚያሳርጉበት: አንድም ቅዱስ ሩፋኤል የዓመቱን የጸሎት መዝገብ የሚከፍትበት ቀን ስለሆነ እንዲህ ተባለ እንጂ:: እመቤታችን ድንግል ማርያም ለአጼ ናዖድ እንደ ነገረቻቸው በዚህች ዕለት ሁሉም ቅዱሳን ስለሚታሰቡ: የእግዚአብሔር የምሕረት መዝገቡ ስለሚከፈት: ዕለቷን ክብርት ያሰኛታል:: በቅዱስ ሩፋኤል አበጋዝነት (መሪነት) በዚህች ዕለት ለዓመት የሚበቃ ምሕረት ይገኛል:: ስለዚህም አባቶቻችን በዚህች ሌሊት ሦስት መቶ ስልሳ አምስት አቡነ ዘበሰማያትን ሲጸልዩ ያድራሉ:: በሌላ ወገን ደግሞ የጌታ ዳግም ምጽዓቱ መታሰቢያ እንደ መሆኗ ትልቅ ትኩረትም ይሰጣታል:: ቸሩ ጌታችን ከተከፈተች ገነት ከተነጠፈች ዕረፍት ሁላችንንም ያድርሰን:: ††† ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላእክት ††† ††† ቅዱስ ሩፋኤል በቤተ ክርስቲያን አስተምሕሮ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በደረጃው ሦስተኛ ነው:: በመጀመሪያዋ ዕለተ ፍጥረት እግዚአብሔር መቶ ነገደ መላእክትን ፈጥሮ በአሥር ከተማ ሲያኖራቸው የቅዱስ ሩፋኤል ዕድል ፈንታው ራማ ሆነች:: በዚያም "መናብርት" ተብለው ለሚጠሩ አሥሩ ነገድ አለቃ (መሪ) ሆኖ በፈጣሪው ተሹሟል:: በኋላም "መጋብያን" በሚባሉ በሃያ ሦስቱ ነገድ ላይ ሹሞታል:: ይህች ዕለትም በዓለ ሲመቱ ናት:: አንድ ቀን ጌታችን ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ሐዋርያቱ ቅዱስ ሩፋኤልን እንዲያስተዋውቃቸው ለመኑት:: ጌታም ሦስቱን ሊቃናት (ሚካኤል: ገብርኤል እና ሩፋኤል) ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው:: ቀጥሎም ቅዱስ ሩፋኤልን "ክብርህን ንገራቸው::" አለው:: እርሱም ለጌታ ሰግዶ ለሐዋርያት ብዙ ምሥጢር ነገራቸው:: በተለይ ስሙን ለሚጠሩ: መታሰቢያውን ለሚያከብሩ የሚደረገውን ጸጋ አብራርቶላቸው ዐረገ:: በመጽሐፈ ጦቢት ላይ ተጽፎ እንደምናገኘው ቅዱሱ መልአክ ሰው (አዛርያን) መስሎ: ጦብያን ለትዳር አብቅቶ: ሣራን አስማንድዮስ ከሚባል ሰይጣን አድኖ: የጦቢትን ዓይን አብርቷል:: በገድላተ ቅዱሳን እንደምናየውም ለብዙ ቅዱሳን ረዳታቸው ሆኖ ገድላቸውን አስፈጽሟል:: ታሪክ እንደሚለው ይህች ቀን ለቅዱስ ሩፋኤል ቅዳሴ ቤቱም ናት:: በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በቅዱስ ቴዎፍሎስ ዘእስክንድርያ አማካኝነት ቤቱ ታንጿል:: የሚገርመው ደግሞ የታነጸው በዓሣ አንበሪ ጀርባ: ደሴት ላይ ነው:: በመልአኩ አጋዥነትም ለሦስት መቶ ዓመታት አገልግሏል:: ††† ቅዱስ ሩፋኤል ¤መስተፍስሒ (ልቡናን ደስ የሚያሰኝ) ¤አቃቤ ሥራይ (ባለ መድኃኒት ፈዋሽ) ¤መዝገበ ጸሎት (የጸሎት መዝገብ መክፈቻ የተሰጠው) ¤ሊቀ መናብርት (በዙፋን ላይ በክብር የሚቀመጡ መላእክት መሪ) ¤ፈታሔ ማኅጸን (የሰውንም ሆነ የእንስሳትን ማኅጸን የሚፈታ) ¤መወልድ (አዋላጅ: ምጥን የሚያቀል) ይባላል:: "ለሰብእ ወለእንስሳ ፈታሔ ማኅጸኖሙ አንተ" እንዲል:: ††† ቅዱስ መልከ ጼዴቅ ††† ††† ካህኑ መልከ ጼዴቅን ቅዱስ ጳውሎስ "የትውልድ ቁጥር የለውም: ለዘመኑም ጥንትና ፍጻሜ የለውም::" ይለዋል:: (ዕብ.7:3) ሐዋርያው ይህንን ያለው ለወልደ እግዚአብሔር ምሳሌ ሲያደርገው እንጂ ትውልዱ ከነገደ ካም ነው:: ወላጆቹም "ሚልኪ እና ሰሊማ" ይባላሉ:: ገና ከእናቱ ማኅጸን የተመረጠው ቅዱሱ "ካህነ ዓለም: ንጉሠ ሳሌም" ይባላል:: የዛሬ አምስት ሺ አምስት መቶ ዓመት አካባቢ ሴም ባኖረበት ቦታ (በደብረ ቀራንዮ) ለዘላለም ይኖራል:: ካህኑ መልከ ጼዴቅ ከሰው ወገን እጅግ ክቡርም ነው:: ††† አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ††† ††† ሃይማኖቱ የቀና ኢትዮጵያዊው ንጉሥ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ በኢትዮጵያ በነገሠባቸው ሠላሳ አራት ዓመታት (ከ1426 እስከ 1460 ዓ/ም) ብዙ በጐ ነገሮችን ሠርቷል:: ላለፉት ሰባ ዓመታት ግን አንዳንድ ጥቃቅን ሰብአዊ ስህተቶችን እየነቀሱ ተሐድሶዎቹ ስሙን ሲያጠፉት ኑረዋል:: ዛሬ ዛሬ ደግሞ የእኛ ቤት ሰዎችም ተቀላቅለዋቸዋል:: እነርሱ ያሉትን ይበሉ እንጂ ለእኛ ግን ዘርዓ ያዕቆብ ማለት:- 1.ጣዖት አምልኮን ከሃገራችን ለማጥፋት ብዙ ሺህ ካህናትን አሰልጥኖ አሰማርቷል:: 2.የኑፋቄ ችግሮችን ለመቅረፍ ጉባኤያትን አዘጋጅቷል:: 3.ከአሥራ አንድ ያላነሱ መጻሕፍትን በመንፈስ ቅዱስ አጋዥነት ደርሶ ለአገልግሎት አብቅቷል:: 4.ብዙ መጻሕፍትን ከውጪ አስመጥቶ አስተርጉሟል (በተለይ ተአምረ ማርያምን) 5.ሰው ሁሉ ለእመ ብርሃንና ለመስቀሉ ፍቅር እንዲገዛ ጥረት አድርጓል 6.እመቤታችንን በፍጹም ልቡ ከመውደዱ የተነሳ ዛሬ ድረስ በሃገራችን ድንግል ማርያም "የዘርዓ ያዕቆብ እመቤት" እየተባለች ትጠራለች:: 7.ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን አንጾ: ብዙ ሥርዓቶችም በሊቃውንት እንዲሠሩ አድርጐ: ሌሎች ብዙ በጐ ተግባራትንም ፈጽሞ በዚህች ቀን ዐርፏል:: ቤተ ክርስቲያን ስለውለታቸው ዘርዓ ያዕቆብን: እናታቸው ጽዮን ሞገሳን እና አባታቸው ዳዊትን በክብር ታስባለች:: ††† ቅዱስ ሰራጵዮን ዘሰንዱን ††† ††† ይህ ቅዱስ እጅግ የበዛ ሃብቱን ለነዳያን አካፍሎ: ወደ ሌላ ሃገር ሔዶ ለባርነት ተሽጧል:: በተሸጠበት ሃገርም በጸሎት ተግቶ ከክህደት ወደ ሃይማኖት መልሷቸዋል:: ክብሩን ሲያውቁበትም በተመሳሳይ ወደ ሌላ ሃገር ሒዶ አሕዛብን አድኗል:: በፍጻሜው ወደ በርሃ ገብቶ በተጋድሎ ኑሮ በዚህች ቀን ዐርፏል:: ††† አምላከ ቅዱሳን የወዳጆቹን ሁሉ በረከትና ጸጋ ያብዛልን:: ለዓለምም ሰላሙን ይዘዝልን:: ††† ጳጉሜን 3 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ርኅወተ ሰማይ (የሰማይ መከፈት) 2.ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላእክት 3.ቅዱስ መልከ ጼዴቅ ካህን 4.አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ንጉሥ (የእመቤታችን ወዳጅ) 5.ቅዱስ ሰራጵዮን ዘሰንዱን 6.ቅዱስ አኖሬዎስ 7.ቅዱስ ቴዎፍሎስ 8.አባ ዮሐንስ 9.ቅዱስ ጦቢት 10.ቅዱሳን ጦብያና ሣራ ††† ወርኀዊ በዓላት (የለም) ††† "እውነት እውነት እላችኋለሁ:: ሰማይ ሲከፈት: የእግዚአብሔርም መላእክት በሰው ልጅ ላይ ሲወጡና ሲወርዱ ታያላችሁ::" ††† (ዮሐ. ፩፥፶፪) ††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር ††† https://t.me/zikirekdusn
2 784
15
No text...
4 043
16
ብመክርህም አትሰማኝም.m4a
6 190
17
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ጳጒን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገ
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ጳጒን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች። ፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ):: ፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው። ፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)። ፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)። ፭, 🌿ለሌሎች መኖርን። ፮, 🌿በሰው አለመፍረድን። ፯, 🌿ትሕትናን።            🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!! 1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡ 2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡ 3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡ 4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው ✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!     1, ✨አላማ     2 ,✨እምነት     3,✨ጥረት     4 ✨ጥንቃቄ ❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️ ፩💥ሃይማኖት ፪💥ጾም ፫💥ጸሎት ፬💥ስግደት ፭💥ምጽዋት ፮💥ፍቅር ፯💥ትህትና ፰💥ትዕግስት ፱💥የዋህነት ✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። 🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን። ✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት 🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል) 🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር) 🔗https://t.me/zikirekdusn ▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
4 665
18
No text...
3 165
19
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 2nd of Pagumen 1. St. Titus Apostle (one of the 72 disciples) ✞✞✞ Monthly Feasts (None) ✞✞✞ “Paul, a servant of God, and an apostle of Jesus Christ …manifested his word through preaching, which is committed unto me according to the commandment of God our Saviour; To Titus, mine own son after the common faith: Grace, mercy, and peace, from God the Father and the Lord Jesus Christ our Saviour.” ✞✞✞ Titus 1.1-4 ✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe) https://t.me/zikirekdusn https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
3 047
20
Feasts of Pagumen 2 ✞✞✞On this day we commemorate the departure of St. Titus the Apostle✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞Saint Titus the Apostle✞✞✞ => St. Titus, the disciple of our Lord Jesus Christ, is one of the 72 disciples. He has not been forgotten that much. Even if his chronicles aren’t spoken of, his name is remembered since one of the 14 letters which have been written by St. Paul was addressed to this Saint. St. Paul mentions him in his letters in a good light. => So, who is Saint Titus? ✞ St. Titus was born in a city called Crete in the 1st century in Asia Minor. His linage is from both Israel and Greek. Since, the worship of God wasn’t practiced in the area, he and his family worshipped stars. ✞ Because the people of the area thought salvation was through knowledge (Gnosis), they learned Greek philosophy well. St. Titus in his youth entered into the then Greek schools and learned their philosophy and worldly wisdom. In a short time, he became greater to all. ✞Though the Saint didn’t worship his Creator, he was sincere and kind in his manner. Without knowing the reason, he used to feed, quench the thirsts and take care of the poor. God did not want the goodness of this person to go to waste and one day He was revealed to him. ✞In a vision he [St. Titus] heard from Whom he did not understand, “O! Titus! Fight for the salvation of your soul. This world will pass.” He woke up from his sleep and was shaken. He didn’t know what to do. All those to whom he spoke to, also couldn’t understand any of it. ✞For some time, since he did not finding an answer, lived by contemplating the matter in his heart. Suddenly, at that time, a News was heard from Jerusalem. People told Titus, “Jesus which they call Christ, God Incarnate who came down to earth is preaching about the Kingdom of God.” ✞He asked, “What else did you see?” And they answered, “The sick are healed by His hands. The dead are raised. The blind see. The lepers are cleansed. And many other miracles are being done.” The then Governor of Crete was also a philosopher and wanted to inquire about what he had heard of Christ. ✞ Because he wasn’t able to go, he said, “Find me a discreet and wise man” and sent his servants. They brought Titus since there was none better than him in the surrounding. The Governor said, “Inquire into the matter carefully and bring me an answer whether be it true or false” and sent Titus. ✞St. Titus hurriedly got up went to Jerusalem. When he entered into the city, he searched and found our Lord. 1. He saw our Lord Christ dispelling diseases, and casting out demons with His authoritative Word and understood, it was not the work of a creature. 2. He also found the teachings of our Lord far advanced and more mystical than Greek philosophy. The starting and ending point of Greek was the flesh. But the teachings, through the sweet words of our Lord, were of heaven and everlasting. Now the mystery of what he saw and heard in his vision saying, “Fight for your soul” was grasped. ✞And because of this, he didn’t waste any time. Immediately, he believed and became His disciple. And our Lord added him to the 72 disciples. When the Governor of Crete inquired asking, “Why are you delayed?” He [St. Titus] sent him [the Governor] a letter about all the things he saw and added that he wasn’t going to return [to Crete]. ✞After this, St. Titus learned under our Lord for three years, received the Holy Spirit [gifts of the Holy Spirit] on the Day of Pentecost and preached the Gospel all around Asia Minor for 8 years. And when St. Paul became a believer, he [St. Titus] became his disciple and preached for 25 years. ✞After St. Paul was martyred, he returned to Crete, converted the people, baptized them and built a Church. And when his time came, he ordained preachers and priests; and after blessing them, he passed away on this day. ✞✞✞ May the God of Saint Titus reveal the good mystery of life. And may He grant us from the Apostle’s blessings.
2 695