« Abdurhman Oumer» عبد الرحمن بن عمر ዓብዱረሕማን ዑመር
والسّلام على من اتبع الهدى «ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡» [ ሱረቱ ጣሀ - 47 ] በአላህ ፈቃድ የኢስላም የሱና ትምህሮቶች ይተላለፍበታል።
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel « Abdurhman Oumer» عبد الرحمن بن عمر ዓብዱረሕማን ዑመር
Channel « Abdurhman Oumer» عبد الرحمن بن عمر ዓብዱረሕማን ዑመር (@abdurhman_oumer) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 656 subscribers, ranking 7 660 in the Religion & Spirituality category and 2 884 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 656 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -106 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 9.92%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 4.90% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 157 views. Within the first day, a publication typically gains 572 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 3.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“والسّلام على من اتبع الهدى
«ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡»
[ ሱረቱ ጣሀ - 47 ]
በአላህ ፈቃድ የኢስላም የሱና ትምህሮቶች ይተላለፍበታል።”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | +2 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | +4 | |||
| 02 September | 0 | |||
| 01 September | +2 |
| 2 | አየ ኢኽዋኖች የሀሰኑል በና ተከታዮች ናቸው ሲባል ጫጫታ ይበዛ የነበር ያ ከተለመደ በኋላ አልፈው ተርፈው ሰይድ ቁጥብንም እንጋታችሁ ማለት ጀመሩ?
ምነው የዚህን ያህል ህዝቡ በጣም እንቅልፍ ወስዶታል አሉ!
በተምይዕ ሰዎች ምክንያት ብዙው እንደጠነዘለ አወቁ የፈለግነውን ብንግተው ይጋታል ብለው አስቡ!
قال الإمام البربهاري – رحمه الله— مثل أصحاب البدع مثل العقارب ، يدفنون رؤوسهم وأبدانهم في التراب، ويخرجون أبدانهم، فإذا تمكنوا لدغوا. وكذلك أهل البدع، هم مختفون بين الناس، فإذا تمكنوا بلغوا ما يريدون "
طبقات الحنابلة ( 2/44 )
አል ኢማሙል በርበሃርይ — ረሒመሁላህ — እንዲህ ይላሉ፦ የቢዳዓ ባለቤቶች እንደ ጊንጥ ናቸው። አንገታቸውና ሰውነታቸውን አፈር ውስጥ ይደብቁና ጅራታቸውን አውጥተው ሲመቻቸው ይነድፋሉ። የቢዳዓ ባለቤቶችም ልክ እንደዚሁ በሰዎች ውስጥ ይደበቃሉ ሲመቻችላቸው የሚፈልጉበት ይደርሳሉ።
📚 ጦበቃቱል ሐናቢላ 2/44
وقال رحمه الله: إذا ظهر لك من إنسان شيء من البدع فاحذره فإن الذي أخفى عنك أكثر مما أظهر.
አላህ ይዘንላቸው አሁንም እንዲህ ይላሉ፦ « ከአንድ ሰው ቢድዓ ተንፀባርቆ ካየህ ተጠንቀቀው ካንተ የደበቀው ግልፅ ካደረገልህ የበዛ ነው። (ጥቂቷን ነው ብቅ የሚያደርግልህ)»
መጀመሪያ ሲያይዋቸው እንኳን ሰይድ ቁጥብን የመሰለ መጥፎ ሰው የሚከተሉና ወደሱ የሚጣሩ ሊመስሉ የሙስሊሙ ነገር የሚያስጨንቃቸው ሙስሊሙን ወደ መልካም የሚመሩ መስለው ይታያሉ ሲመቻቸው ግን ሰለፎችን እንደሚነግሩን እንዲህ ናቸው
وقال مفضل بن مهلهل: لو كان صاحب البدعة إذا جلست إليه يحدثك ببدعته حذرته وفررت منه، ولكنه يحدثك بأحاديث السنّة في بدو مجلسه ثم يدخل عليك بدعته فلعلها تلزم قلبك فمتى تخرج من قلبك. 📚 [الإبانة (2/ 444)
ሙፈዶል ብን ሙሐልሐል- ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ተናግሯል:-
"ከቢድዓ ባለቤት ዘንድ ከተቀመጥክ፣ በቅድሚያ ቢድዓውን ቢነግርህ ኖሮ ትጠነቀቀው ነበር ፣ ከእርሱም ትርቅ ነበር። ነገር ግን በቅድሚያ ሱና ነው የሚነግርህ። ከዚያም ቢድዓውን ያስገባልሀል። ልብህም ትይዛታለች። ከዚያ በኋላ ከልብህ መቸ ነው የምትወጣው?"📚 አል-ኢባና (2/ 444)]
ሙመይዓዎች ደግሞ አሳልፈው ካስረከቡ በኋላ ረድ እናደርጋል ብለው መነሳታቸው እየታየ ነው። ከበፊትስ እንደዚህ መሆናቸውን ሳያውቋቸው ቀርተው ነው፤ ያን ሁሉ ማቀላለጥ ሲጠቀሙላቸው የነበረው? አይደለም!
ስለዚህ ረድ ሲደረግ የተፈለገ ነገር አለ ማለት ነው።
ታዲያ ረድ እያደረጉ የሚያሳዩትን ለምን ይሆን? በጥቂቱ ሁለት ነጥብ ብቻ እንመልከት፦
1. ይሄን የመሰለ መጥፎ ሰው ድንገት በግልፅ ሲወደስ ትንሽ ጭላንጭል የሱና ውዴታ ያለው ሰው ሁሉ ሳይቀር ጥሏቸው እንዳይወጣ ለጊዜው ለማታለል ነው፤ ከዛ እንደተለመደው ዘወር ብለው ሰለፍዮችን መተቸቱና ኢኽዋኖችን ማበረታቱ ሲቀጥል የሚታይ ይሆናል።
2.ከእስከ-ዛሬው ሳይቶብቱ አሁን ዘለው ረድ አደረግን ሲሉ የውሸት ረድ መሆኑን የሚያውቁ ሰለፍዮች የውሸት መሆኑን እንዲናገሩ ለማድረግና ጫጫታ ፈጥሮ ኢኽዋኖችን ለማስመለጥ። (እንዳውም አንዳንድ ሙሪዶቻቸው ቀድመው መንጫጫት ጀምረዋል)
ስለዚህ፦
- ለምን ረድ አደረጉ አይባሉም፤
- “ረድ አድርገዋልና እንመናቸውም አይባሉም” ሁለት አፍ ባለው ቢላዋ የሚጠቀሙ ናቸው።
وقال مروان بن محمد الدمشقي - وهو من أصحاب الإمام مالك - ثلاثة لا يؤتمنون في دين : الصوفي والقصاص ومبتدع يرد على أهل الأهواء " .
📚 ترتيب المدارك " (3/ 226)
ከኢማሙ ማሊክ ባልደረቦች ውስጥ የሆነው መርዋን ኢብኑ ሙሀመድ አድመሽቂይ የሚከተለውን ብሏል፦
ሶስቶች በዲን አይታመኑም
1. ሱፍይ
2.ቂሷ (አመጣው ወሰደው ታሪክ የሚያበዙ ተራኪዎች)
እና
3.ራሱ ሙብተዲዕ ሆኖ በስሜት ባለቤቶች ላይ ምላሽ የሚሰጥ
📚ተርቲቡል መዳሪክ 3/ 226)
-አውቆ ካልሆነ ማን ይሸወዳል፤ ያ ሁሉ ትሽሽቱ ከእነዚህ ሰዎች አልነበር ወይ?
ታዲያ የእነ ኢልያስ አህመድ ትሽሽት፤ የመጅሊስ ሰዎች በሳል ናቸው ማለት..... ወዘተ. ሌላውም.. መቋመጥ ስንቱ ያ ሁሉ ተቶብቷል ወይ? ወይስ ዘሎ ጥልቅ!?
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
{{እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታዘዝ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና፡፡}}
[ አል-በቀራህ - 208 ]
http://t.me/Abdurhman_oumer | 269 |
| 3 | ውድ ወንድሞችና እህቶች አደራ በድብቅም ይሁን በግልጽ ለመሪነት ከመቋመጥ!!
إنا عرضنا الأمانة على السماوات والأرض والجبال فأبين أن يحملنها وأشفقن منها وحملها الإنسان إنه كان ظلوما جهولا
{{እኛ አደራን በሰማያትና በምድር፣ በተራራዎችም ላይ አቀረብናት፡፡ መሸከሟንም እንቢ አሉ፡፡ ከእርሷም ፈሩ፡፡ ሰውም ተሸከማት፡፡ እርሱ በጣም በደለኛ አላዋቂ (ተሳሳች) ነውና፡፡}} [ ሱረቱ አል- አሕዛብ - 72 ]
-መሪነትን አትመኘው መሪነነት እሳት ነው። ነዳማው ነው ትርፉ!!
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال النّبي صلّى الله عليه و سلّم : إنّكم ستَحرصونَ على الإمارةِ وستكون ندامةٌ يومَ القيامةِ فنِعْمَ المُرضعةُ وبئستِ الفاطمةُ
(رواه البخاري
{{ከአቡ ሁረይራህ በተወራ ሀዲስ ነብዩ ሙሀመድ (ሰለላሁ ዓለይኩ ወሰለም) እንዲህ አሉ፦ እናንተ መሪንትን ተመኝታችኋት (ትሾማላችሁ) የቂያማ ቀን ፀፀት ትሆንባችኋለች ምነኛ ያማረ (ህጻኑ ጡት) መጥባት ምነኛ የከፋ (ህጻኑ ከጡቱ) መነጠል}}
(ኢማሙል ቡኻሪ ዘግበውታል)
ይሄ በሽታ እየከፋ ሲሄድ ምን እንደሚያስከትል ዑለሞች ሲገልፁት
قال فضيل بن عياض رحمه الله: ما من أحد أحبَّ الرئاسة إلا: حَسد وبغى وتتبع عيوب الناس وكره أن يُذكر أحدٌ بخير."
الجامع لابن عبدالبر 571/2
ታላቁ ዛሂድና የቀደምት ሊቅ #ፉዶይል_ኢብኑ_ዒያድ እንዲህ ይላል፦
{{አንድም ሰው በበላይነት መሪ ሁኖ መሾምን አይወድም (ከዛ በኀላ) ቢመቀኝና ድንበር ቢያልፍ እንዲሁም የሰዎችንም ነውር ቢከታተል እንጅ (ከዛ በኀላም) አንድንም ሰው በጥሩ ማውሳት አይወድም።}}
(📚አልጃሚዕ ሊብኒ አብዱል በር 571/2)
በመጨመረሻም ማስተላለፍ የምፈልገው ተጨማሪ መልእክት መሪነትን ከመናፈቅ ጋር ተያይዞ የሚመጣውን ራስን ልዩ አድርጎ ለማሳየት መጣጣርን እንጠንቀቅ!!
የሰው ልጅ በባህሪው በተለይ የውስጥ ጥንካሬ የመነመነበት አካል ልዩ መስሎ ለመታየት የመናፈቅ በሽታ ይጠናወተዋል።
ልዩ መስሎ ለመታየት መቋመጥና እና ለራስ መስለሐ መጣር የመለያየት ምክንያቶች እንዲሁም ዋና በሮች ናቸው።
┏•••━ 🍃━•••─•°━━ 🍃━•••┓
http://t.me/Abdurhman_oumer
┗•••━ 🍃━•••─•°━━ 🍃━•••┛ | 833 |
| 4 | ሰለፍያ የሚለው ስም የማያስፈልገው፤
ልክ እንደ ሰሃቦች ሁሉም በትክክለኛው እስልምና ላይ ሲሆን (ሁሉም ሰለፍይ ሲሆን) ነው።
ያኔ ሙስሊም የሚለው በቂ ይሆናል።
t.me/Abdurhman_oumer | 725 |
| 5 | አልሐምዱሊላህ ሰሞኑን ሰለፍዮች እንደ በፊቱ ትግላቸውና መናበባቸው እየቀረቡ እየገሰገሱ ይታያሉ፤ ሌላው ሁሉ ቀርቶ ይሄን አይቶ ተደስቶ መሞትኳ ትልቅ ነገር ነው።
t.me/Abdurhman_oumer | 971 |
| 6 | እንዳንድ ቦታዎች ላይ ዝናቡ አስፈራ ወፉ አስቸገረ ተብሎ ይወራል ሰው ያማርራል።
የአላህ ውሳኔ አይቀሬ ከመሆኑ ጋር የሚከተሉትን ሰበቦች ማሟላትም ያስፈልጋል።
ተውሒድን ማስተካከል ሺርክን መራቅ
ሱናን ማጥበቅ ቢድዓን መራቅ
ስራን በኢኽላስ መስራት
ወንጀሎችን መራቅ
ሶደቃ ማብዛት
ምቀኝነትን መራቅ
ተንኮልን ጥላቻን መራቅ
ዱዓ ማድረግ
እርስ በእርስ መዋደድ
ያስፈልጋል። | 1 142 |
| 7 | ዚክር ያቺን የሰለቸች ነፍስ እና የላሸቀች ሰውነት ያበረታል | 1 136 |
| 8 | ልዩ አዲስ ሙሃዶራ
ሱናን አጥብቆ መያዝ እና ግዜን በአግባቡ መጠቀም በሚል ሪእስ የተደረገ
ነሓሴ 27/12/2018
🕌 በአል-ወሰጢያህ መድረሳ እና መርከዝ
🎤በዶ/ር ሸይኽ ሁሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ስልጢይ
https://t.me/AbraribnAwal | 506 |
| 9 | ሙእሚን በክፉም በደጉም ለሱ መልከም ነው
عن صهيب قال قال رسول الله – ﷺ
«عجبا لأمر المؤمن إن أمره كله خير وليس ذاك لأحد إلا للمؤمن إن أصابته سراء شكر فكان خيرا له وإن أصابته ضراء صبر فكان خيرا له»
📚رواه مسلم
ሱሀይብ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል ይላል
«የሙእሚን ነገር ይገርማል! ነገሩ ሁሉ መልካም ነው። ይህም ለሙእሚን ብቻ እንጂ ለማንም አይደለም። የምታስደስት ነገር ስታጋጥመው ያመሰግናል። ይህ ለርሱ መልካም ነው። የምታስከፋ ጉዳት ሲታጋጥመው ሶብር ያደርጋል። ይህም ለርሱ መልካም ነው።»
📚 ሙስሊም ዘግቦታል
ይህ በምንም የማይተመን በእምነት የተገኘ ልዩ የአላህ ችሮታ ነው ልናመሰግነው ይገባል።
http://t.me/Abdurhman_oumer | 1 458 |
| 10 | አትድከም⁉️
ኢማም ኢብኑል ቀይም رحمه الله እንዲህ ይላሉ፦
إذا لم تُخلصْ فلا تتعبْ!
ኢኽላስ ከሌለህ አትድከም!
📚[በዳኢዑል ፈዋኢድ(3/235)]
https://t.me/sead429
https://t.me/sead429 | 1 253 |
| 11 | አትድከም⁉️
ኢማም ኢብኑል ቀይም رحمه الله እንዲህ ይላሉ፦
إذا لم تُخلصْ فلا تتعبْ!
ኢኽላስ ከሌለህ አትድከም!
📚[በዳኢዑል ፈዋኢድ(3/235)]
https://t.me/sead429
https://t.me/sead429 | 1 |
| 12 | የአንድነት ፈላጊውና የቡድንተኛው ልዩነት
—
#አንድነት_ፈላጊው፦ በራሱም ይጥራል የሌሎችንም ከፈቀዱ (መዘዝ ካላመጡበት) ያስተዋውቃል፤
ካልፈቀዱም (መዘዝ እንደሚያመጡበት ካወቀም) መልካሙን በተዘዋዋሪ ያበረታታል።
#ወገንተኛው፦ የራሱን ልዩ አድርጎ ያስባል የራሱ እንዲራገብለት ይወዳል የራሱን በዘዴ ያሞካሻል የሌላው ጊዜ ማዋደቂያ ይፈልጋል። | 1 771 |
| 13 | 1 ✏️ጥፋተኛን እገሌ እንዲህ ነው ብለው የሚገልጹ ሰዎች ደህነኛውን ከበሽተኛው የሚለዩ ናቸው።
قال بعضهم لإمام أحمد بن حنبل إنه يثقل علي أن أقول فلان كذا وفلان كذا. فقال : إذا سكت أنت وسكت أنا فمتى يعرف الجاهل الصحيح من السقيم
(📚مجموع الفتاوى)
{{ ከፊሎች ለኢማም አህመድ ብን ሀንበል እገሌ እንዲህ ነው እገሌ ደግሞ እንዲህ ነው እገሌም እንዲህ ነው ብየ (ስለ ሰው ለመናገር) ይከብደኛል አሏቸው እርሳቸውም፡- አንተ ዝም ካልክ እኔም ዝም ካልኩ መቼ ነው አላዋቂው ጤነኛውን ከበሽተኛው ለይቶ የሚያውቀው? ብለው ተናገሩ}}
(መጅሙዑል ፈታዋ)
2 ✏️በቢድዓ ባለቤቶች የሚናገሩ ሰወች ለሙስሊሞች ሁሉ የሚጠቅም በላጭ ዒባዳ እየሰሩ ነው።
«قيل لأحمد بن حنبل: الرجل يصوم ويصلي ويعتكف، أحب إليك أو يتكلم في أهل البدع؟ فقال: إذا قام وصلى واعتكف فإنما هو لنفسه، وإذا تكلم في أهل البدع فإنما هو للمسلمين؛ هذا أفضل»
📚زكره ابن تيمية -رحمه الله في مجموع الفتاوى، ص 231/28.
አሁንም ለኢማሙ አህመድ ብን ሀንበል ረሒመሁላህ፦
አንድ ሰው ይፆማል፣ ይስገዳል፣ ኢዕቲካፍ ይገባል፣ ይህ ሰው ከአንተ ዘንድ ይበልጥ የተወደደ ነው፣ ወይስ በቢድዓ ባለቤት ቢናገር ይበልጣል ተብሎ ተጠየቃቸው፣
እሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱ፦
«(ለይል) ከቆመ፣ ከሰገደ፣ ኢዕቲካፍ ከገባ፣ ይህ ለራሱ ለነፍሱ ብቻ ነው። በቢድዓ ባለቤቶች ላይ የሚናገር ከሆነ ግን ይህ ለአጠቃላይ ለሙስሊሞች ነውና ይሄ (በቢድዓ ባለቤቶች መናገሩ ) ይበልጣል።
(📚ኢብኑ ተይምያህ መጅሙዑል ፈታዋ ላይ አውስቶታል)
t.me/Abdurhman_oumer/12598 | 1 027 |
| 14 | ያ ዓዚዙ፦ እኛ ለአንተ ተሸናፊዎች ነን፤ አንተ የሁሉ አሸናፊ ነህ።
مَن كَانَ يُرِيدُ الْعِزَّةَ فَلِلَّهِ الْعِزَّةُ جَمِيعًا ۚ إِلَيْهِ يَصْعَدُ الْكَلِمُ الطَّيِّبُ وَالْعَمَلُ الصَّالِحُ يَرْفَعُهُ ۚ وَالَّذِينَ يَمْكُرُونَ السَّيِّئَاتِ لَهُمْ عَذَابٌ شَدِيدٌ ۖ وَمَكْرُ أُولَـٰئِكَ هُوَ يَبُورُ
ማሸነፍን የሚፈልግ የኾነ ሰው አሸናፊነት ለአላህ ብቻ ነው፤ (እርሱን በመግገዛት ይፈልገው)፡፡ መልካም ንግግር ወደርሱ ይወጣል፡፡ በጎ ሥራም ከፍ ያደርገዋል፡፡ እነዚያም መጥፎ ሥራዎችን የሚዶልቱ ለእነሱ ብርቱ ቅጣት አልላቸው፡፡ የእነዚያም ተንኮል እርሱ ይጠፋል፡፡
[ ሱረቱ አል-ፈጢር - 10 ] | 906 |
| 15 | ምንም ባየህ በሰማህ ባሰብክ በሰራህ ቁጥር
ተገቢው ነገር፤
ከዛ በተቃራኒ ወይም ከዛ በተሻለ ወይም ከዛ በለለጠ ሊሆን ይችላልና
سبحان الله
ለአላህ ጥራት የተገባው ነው በል!
ለትክክለኛው የገጠመህ ደግሞ አላህ ነውና
الحمد لله
የምስጋ አይነቶች ሁሉ ለአላህ የተገቡ ናቸው በል!! | 1 094 |
| 16 | فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانتَصِرْ
ጌታውንም «እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ» ሲል ጠራ፡፡
[ ሱረት አል-ቀመር - 10 ] | 1 010 |
| 17 | አንድ ሰው ተመልሻለሁ ሲል መቀበል ተመላሾችን እንደምንቀበል ማሳያና ትልቁ የዳዕዋ ኃይል ነው ከዛ በኋላ ሁኔታውን ማሳመር የራሱ ድርሻ ነው።
t.me/Abdurhman_oumer | 1 207 |
| 18 | ከአፋር በኩል ጥሪ አቅርቦ የነበረው ሙስሊም ወንድማችን ችግሩን አረጋግጫለሁ ብሎ ሲተዋቸው መልሶ እዲንነሳሳ እየተነኮሱት ይገኛሉ።
t.me/Abdurhman_oumer/12654 | 1 113 |
| 19 | "ሰላማዊ ልብ ካለህ፣ ምንም ቢያጋጥም እና ምንም ቢከሰት፣ በጥሩ ጥረትህ አላህ ነገሮችን በራሳቸው እንዲሄዱ ያደርግልሃል።”
http://t.me/Abdurhman_oumer | 1 227 |
| 20 | «እየተናገርከው እየሰራኸው ያለውን ሲያስታውሱህ መደበቂያ ጭንብል አትፈልግ።»
http://t.me/Abdurhman_oumer | 1 230 |
