cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

«Abdurhman Oumer» አብዱረህማን ዑመር

وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ « ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡ » [ ሱረቱ ጣሀ - 47 ] በአላህ ፈቃድ የተለያዩ ዲናዊ ትምህርቶች ይተላለፉበታል!! http://t.me/Abdurhman_oumer

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
12 498
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-257 روز
-3930 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

نمایش همه...
አቡደርዳእ/ኢብኑ ጀሚል 🌙Ibnu jemil channel

💫ሀቅ ከማንም ከመጣልህ ተቀበል!! 💫በምትዘው አቃም ላይ መረጃ ይኑርህ!! 💫ሰውን ተከትለህ ምንም መረጃ ሳይኖርህ አቃም አትመሰርት!! 💫ወደ ሀቅ ጎዳና ከመጣክ አትወዛወዝ፣ከሀቅ ጋር ተያይዞ የምመጣውንም ፈተና ለመቀበል ዝግጁ ሁን!! 💫👇👇ይህ የአቡደርዳእ /ኢብኑ ጀሚል የተሌግራም ቻናል ነው።በአላህ እገዛ የተለያዩ ት/ቶች ይለቀቁበታል።

https://t.me/ibnujemilchannel

የቢድዓ ባለቤቶችን ስራ እየሰራ የፈለገውን ጥፋትና ዝንባሌ ካሰራጨ በኋላ ቁርአንና ሀዲስን ነው የምከተለው ብሎ ግግም ካለ በዚህ ዙሪያ የሚናገሩ የደጋግ ቀደምቶችን ንግግሮቻቸውን ለታፔላነት ከተገለገለባቸው ታዝቦ ዝም ከማለት ውጭ ምን ይባላል በዚህ ከቀጠለ አህባሹም ከነኩፍሩ ቁርአንና ሀዲስን በሰለፎች አረዳድ በሚል ታፔላ አጉልቶ መነገዱ አይቀርም። ጉዳይ ግምት ውስጥ የሚገባው በተጨባጭ እንጅ በሙግት አይደለም!
نمایش همه...
أقوال_لا_تشرع_عند_الأذان_والإقامة_والصلاة.pdf4.95 KB
إِلَّا تَنصُرُوهُ فَقَدْ نَصَرَهُ اللَّهُ إِذْ أَخْرَجَهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ثَانِيَ اثْنَيْنِ إِذْ هُمَا فِي الْغَارِ إِذْ يَقُولُ لِصَاحِبِهِ لَا تَحْزَنْ إِنَّ اللَّهَ مَعَنَا ۖ فَأَنزَلَ اللَّهُ سَكِينَتَهُ عَلَيْهِ وَأَيَّدَهُ بِجُنُودٍ لَّمْ تَرَوْهَا وَجَعَلَ كَلِمَةَ الَّذِينَ كَفَرُوا السُّفْلَىٰ ۗ وَكَلِمَةُ اللَّهِ هِيَ الْعُلْيَا ۗ وَاللَّهُ عَزِيزٌ حَكِيمٌ « (ነቢዩን) ባትረዱት እነዚያ የካዱት ሕዝቦች የሁለት (ሰዎች) ሁለተኛ ኾኖ (ከመካ) ባወጡት ጊዜ አላህ በእርግጥ ረድቶታል፡፡ ሁለቱም በዋሻው ሳሉ ለጓደኛው አትዘን አላህ ከእኛ ጋር ነውና ባለ ጊዜ አላህም መረጋጋትን በእርሱ ላይ አወረደ፡፡ ባላያችኋቸውም ሰራዊት አበረታው፡፡ የእነዚያንም የካዱትን ሰዎች ቃል ዝቅተኛ አደረገ፡፡ የአላህም ቃል ለእርሷ ከፍተኛ ናት፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ » [ ሱረቱ አል-ተውባህ - 40 ]
نمایش همه...
إِلَّا تَنصُرُوهُ فَقَدْ نَصَرَهُ اللَّهُ إِذْ أَخْرَجَهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ثَانِيَ اثْنَيْنِ إِذْ هُمَا فِي الْغَارِ إِذْ يَقُولُ لِصَاحِبِهِ لَا تَحْزَنْ إِنَّ اللَّهَ مَعَنَا ۖ فَأَنزَلَ اللَّهُ سَكِينَتَهُ عَلَيْهِ وَأَيَّدَهُ بِجُنُودٍ لَّمْ تَرَوْهَا وَجَعَلَ كَلِمَةَ الَّذِينَ كَفَرُوا السُّفْلَىٰ ۗ وَكَلِمَةُ اللَّهِ هِيَ الْعُلْيَا ۗ وَاللَّهُ عَزِيزٌ حَكِيمٌ « (ነቢዩን) ባትረዱት እነዚያ የካዱት ሕዝቦች የሁለት (ሰዎች) ሁለተኛ ኾኖ (ከመካ) ባወጡት ጊዜ አላህ በእርግጥ ረድቶታል፡፡ ሁለቱም በዋሻው ሳሉ ለጓደኛው አትዘን አላህ ከእኛ ጋር ነውና ባለ ጊዜ አላህም መረጋጋትን በእርሱ ላይ አወረደ፡፡ ባላያችኋቸውም ሰራዊት አበረታው፡፡ የእነዚያንም የካዱትን ሰዎች ቃል ዝቅተኛ አደረገ፡፡ የአላህም ቃል ለእርሷ ከፍተኛ ናት፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ » [ ሱረቱ አል-ተውባህ - 40 ]
نمایش همه...
የሂጅራ አቆጣጠር!! 〰 ያነ የስደት ወቅት ከመካ መድና ነብዩ ሙሐመድ የኛ ሀቢቡና ፊት የነበረውን ሊያድሱ እንደገና ብዙ ጉድ ገብቶበት ተበርዟልና እንደቀድሞ እንዲሆን ታላቁ እስልምና መልእክት ሲመጣቸው ከአላህ ረበና ተነሱ ሊያደርሱ ያን ትልቅ አማና በአለም እንዲስፋፋ የተውሒድ ጎዳና!! የሰው ልጅ በምድር የመውጣቱ አላማ አንድ አምላክን ሊያመልክ መሆኑን እንዲሰማ ዘለአለም እንዲድን ወጥቶ ከጨለማ በእምነት አሸብርቃ ምድር እንዲትለማ በጣም ታገሉለት ለተውሒዱ ካስማ እስከ ጥግ ሠሩ አርገው እንዲደማ የታደለ እሺ አለ ያሾፈም አሾፈ ብዙ አይነት ስቆቃ አማኝ ላይ አረፈ ብዙ ተገደለ ብዙ ተገረፈ!! በተለይ የእነኝህ አይወራ ይቅር የያሲር ቤተሰቦች ሱመያና አማር ሌሎችም ልእልቶች ፋጡማና ዘኒር ቢላሉል ሀበሽይ ጀግና የጥቁር ዘር ጅሀድ አልታዘዙ አልገጠሙ በጦር ጥቂትም ነበሩ ትንሾች በቁጥር ያሳለፉት ስቃይ ደም ያስለቅስ ነበር!! ያን ሁሉ መከራ ችለው እያለፉ ይቅርታ እያረጉ ቢበረታም ግፉ ውስን አመታትን ችለው እንደገፉ በስደት ታዘዙ የስሪብ (መድና) እንዲጎርፉ!! ወጥተው ሲሰደዱ አማኝ በአጠቃላይ አሁንም በረታ ግፉ ሚስኪኖች ላይ አብረው እንዳይሆኑ ከሂጅራው ተካፋይ ሰለማ ኢብኑ ሂሻም ወሊድና ዓያሽ ብዙ ተሰቃዩ በኩፋሩል ቁረይሽ ስደቱ ቀጥሏል መድና ተመሙ በፊት የወጡ አሉ ቀድመው የተመሙ የአለሙ መብራት ነብዩ ሊያዘግሙ ሊወጡ መሆኑ ቁረሾች ሲሰሙ በመኝታቸው ላይ ጥቃት ሊፈፅሙ ሴራ ጠነሰሱ በጣሙን ታመሙ ጅብሪልን ላከና አላህ ሲነግራቸው ሴራ ጠንስሰዋል አትተኛ አላቸው ሲመጡ ጊዜና አንድ ጊዜ ከበው ለአንድየና ለመጨረሻ ጊዜ ሽተው ሊያጠፏቸው ተአምር ሠሩና የዛን ጊዜ እሳቸው ዓልይን ተክተው እሱን አስተኝተው በላያቸው ላይ አፈር እየረጩ ወጡ በጎናቸው ከአቡበክር ጋራ “ጋሩ ሰውር” አመሩ—አቤት—ሲያምርባቸው ቁረይሾቹ መጥተው ዙሪያ ቢከቧቸው ታላቅ ሀያሉ አምላክ አላህ ጠባቂያቸው በማይታይ ዘማች ጥበቃ አርጎላቸው ከዋሻው ቆይተው ምንም ሳይነካቸው ጉዞ ወደ የስሪብ ቀጠለ እርምጃቸው ቁረይሾች በገኑ ቁጭት ሸፈናቸው ሊከፍሉ ወሰኑ ለደረሰባቸው እነሱን ላመጣ መቶ ግመል አለው ብለው አሳወጁ በየ ጉባኤአቸው "ሱራቃ” ሞከረ ጋለበ ለብቻው ሲደርስ ጊዜና ከኋላቸው ዱዓ አደረጉበት መሬትም ዋጠችው ይቅርታ ጠይቆ ተመለሰ በዛው!! ብዙም ዝርዝር ያለው አስገራሚም ታምር የሆነ ሆነና አልፎ ያ-ሁሉ አሳር ሀ"ብለው ጀመሩ መድና በመስፈር ከዛ ተይዞ ነው የሂጅራ አቆጣጠር!! http://t.me/Abdurhman_oumer
نمایش همه...
«Abdurhman Oumer» አብዱረህማን ዑመር

وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ « ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡ » [ ሱረቱ ጣሀ - 47 ] በአላህ ፈቃድ የተለያዩ ዲናዊ ትምህርቶች ይተላለፉበታል!! http://t.me/Abdurhman_oumer

وَسُئِلَ الشَّيْخُ أَحْمَدُ بْنُ يَحْيَي النَّجْمِيُّ رَحِمَهُ اللهُ السُّؤَلَ الآتِيَ (مَا حُكْمُ أَهْلِ السُّنَّةِ الَّذِيْنَ يَتَّبِعُوْنَ أَهْلَ الْأَهْوَاءِ مِنْ إِخْوَانِيَّةٍ وَسُرُوْرِيَّةٍ وَغَيْرِهِمْ، هَلْ يُقَالُ أَنَّهُمْ سُنِّيُّوْنَ أَمْ لَا ؟) فَأَجَابَ رَحِمَهُ اللهُ بِقَوْلِهِ " مَنْ يَجْهَلُ حَالَ أَهْلِ الْبِدَعِ يُعَرَّفُ وَيُخْبَرُ وَيُنْصَحُ، فَإِذَا أَصَرَّ عَلَى مُتَابَعَتِهِمْ وَالْاِنْسِجَامِ مَعَهُمْ فَهُوَ مِنْهُمْ، وَلَا يُقَالُ لِمَنْ تَابَعَهُمْ، وَانْسَجَمَ مَعَهُمْ لَا يُقَالُ لَهُ سُنِّيٌّ، وَلَا يُعَامَلُ مُعَامَلَةَ أَهْلِ السُّنَّةِ"(الفَتَاوَى الْجَلِيَّة)  وَقَالَ الشَّيْخُ أَحْمَدُ بْنُ يَحْيَي النَّجْمِيُّ رَحِمَهُ اللهُ أَيْضًا  في (حِوَارٍ مَعَ الحَلَبِي) "وَمَنْ أَثْنَى عَلَى المَغْرَاوِي بَعْدَ أَنْ عَلِمَ نَزْعَتَهُ الخَارِجِيَّةَ، يَجِبُ أَنْ يُلْحَقَ بِهِ، وَلَا أَعْلَمُ أَنَّ أَحَدًا مِنْ أَهْلِ السُّنَّةِ المَعْرُوْفِيْنَ سَيَتَوَقَّفُ عَنْ إِلْحَاقِهِ بِهِ"   وَقَالَ الشَّيْخُ أَحْمَدُ بْنُ يَحْيَي النَّجْمِيُّ رَحِمَهُ اللهُ أَيْضًا " وَبِالجُمْلَةِ فَإِنَّ الأَدِلَّةَ مِنَ الكِتَابِ وَالسُّنَّةِ وَعَمَلِ السَّلَفِ الصَّالِحِ، أَنَّ مَنْ آوَى أَهْلَ البِدَعِ أَوْ جَالَسَهُمْ أَوْ آكَلَهُمْ أَوْ شَارَبَهُمْ أَوْ سَافَرَ مَعَهُمْ مُخْتَارًا، فَإنَّهُ يُلْحَقُ بِهِمْ، لَا سِيَّمَا إِذَا نُصِحَ وَأَصَرَّ عَلَى مَا هُوَ عَلَيْهِ حَتَّى وَلَوْ زَعَمَ أَنَّهُ إِنَّمَا جَالَسَهُمْ لِيُنَاصِحَهُمْ" منقول من كتاب" الكلمات النافعة الذهبية في بيان أصولِ ومنهجِ الدعوةِ السلفية
نمایش همه...
ሠው በማስመሰል ተሸወደ የቲፎዞ ጎርፍ ወሰደው ባጢል ማርማር አለው ሀቅ ጋዝ ጋዝ አለው ብለህ ከመወዛወዝ ይልቅ የሱና እስትንፋስ በመተንፈስ ይበልጥ ጥራትህን ጨምረህ ቀናው መንገድ ላይ እየተጓስክ ኑር قال الإمام الأوزاعي رحمه الله : «عليك بآثار من سلف وإن رفضك الناس ، وإيّاك وآراء الرجال وإن زخرفوها لك بالقول فإن الأمر ينجلي - حين ينجلي _ وأنت على طريق مستقيم ».【📚الشريعة للآجري (1/138) ኢማሙል አውዛዕይ እንዲህ ብለዋል፦ "ሰዎች ( ጀርባ ሰጥተው ) ቢተውህም በደጋግ ቀደምቶች ፋና ላይ አደራህን።" "ሰዎች ምንም ያህል ንግግራቸውን ቢያቆነጃጁልህ እንኳ የሰዎችን አስተያየት ከመከተል ተጠንቀቅ። ጉዳዩ ሲገለፅ ይገለፃል! አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ሆነህ ጠብቀው። "📚“አሸሪዓ ሊል አጁሪይ “(1/138)]
نمایش همه...
ሰለፎችና እኛ ከቢድዓ ከጥመት ከዝንባሌ ባለቤቶች ጋር እንደት ነን!?? ➛እንደ ዛሬው በሪከርድ ጋጋታ አይደለም ቀርቶ ደጋግ ቀደምቶች በዝንባሌ ባለቤት በኪታቦቹ መብዛት ብዙ ሀዲሶችን በማውራቱ አትታለል ነበር ያሉት! ➛አላህን ፈሪ መስሎ አንገቱን በመድፋቱ አትታለል ነበር ያሉት።
نمایش همه...
ሰለፎችና እኛ ከቢድዓ ከጥመት ከዝንባሌ ባለቤቶች ጋር እንደት ነን!?? ➛እንደ ዛሬው በሪከርድ ጋጋታ አይደለም ቀርቶ ደጋግ ቀደምቶች በዝንባሌ ባለቤት በኪታቦቹ መብዛት ብዙ ሀዲሶችን በማውራቱ አትታለል ነበር ያሉት! ➛አላህን ፈሪ መስሎ አንገቱን በመድፋቱ አትታለል ነበር ያሉት።
نمایش همه...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.