« Abdurhman Oumer» عبد الرحمن بن عمر ዓብዱረሕማን ዑመር
والسّلام على من اتبع الهدى «ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡» [ ሱረቱ ጣሀ - 47 ] በአላህ ፈቃድ የኢስላም የሱና ትምህሮቶች ይተላለፍበታል።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام « Abdurhman Oumer» عبد الرحمن بن عمر ዓብዱረሕማን ዑመር
کانال « Abdurhman Oumer» عبد الرحمن بن عمر ዓብዱረሕማን ዑመር (@abdurhman_oumer) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 795 مشترک است و جایگاه 7 693 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 847 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 795 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 29 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -9 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 7 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.06% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.71% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 422 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 674 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“والسّلام على من اتبع الهدى
«ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡»
[ ሱረቱ ጣሀ - 47 ]
በአላህ ፈቃድ የኢስላም የሱና ትምህሮቶች ይተላለፍበታል።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 30 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 30 ژوئیه | +1 | |||
| 29 ژوئیه | +7 | |||
| 28 ژوئیه | +2 | |||
| 27 ژوئیه | +2 | |||
| 26 ژوئیه | +4 | |||
| 25 ژوئیه | 0 | |||
| 24 ژوئیه | 0 | |||
| 23 ژوئیه | 0 | |||
| 22 ژوئیه | 0 | |||
| 21 ژوئیه | +9 | |||
| 20 ژوئیه | +6 | |||
| 19 ژوئیه | 0 | |||
| 18 ژوئیه | +2 | |||
| 17 ژوئیه | +1 | |||
| 16 ژوئیه | +6 | |||
| 15 ژوئیه | +5 | |||
| 14 ژوئیه | 0 | |||
| 13 ژوئیه | 0 | |||
| 12 ژوئیه | +2 | |||
| 11 ژوئیه | 0 | |||
| 10 ژوئیه | 0 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | +11 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | +5 | |||
| 04 ژوئیه | +7 | |||
| 03 ژوئیه | +6 | |||
| 02 ژوئیه | +2 | |||
| 01 ژوئیه | +4 |
| 2 | قال العلامة ابن باز رحمه اللّٰه:
من حفظ وقته بذكر اللّٰه و قراءة القرآن وصحبة الأخيار والبعد عن صحبة الغافلين يطيب قلبه و يلين.
[ 📚مجموع الفتاوى : ( 244 ) ]
┉┅━••••••❀🌺❀•••••••━┅┉
አል ዓላመህ ኢብኑ ባዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦
{{አላህን በማውሳት ቁርኣንን በመቅራት መልካም ሰዎችን በመጎዳኘት ከዘንጊዎች በመራቅ ጊዜውን የጠበቀ ሰው ልቡ ጥሩ ይሆናል እንዲሁም ይለሰልሳል።}}
📚መጅሙዑል ፈታዋ ( 244 ) ] | 368 |
| 3 | ❒ قال العلامة عبدالرحمن السعدي رحمه الله :
أفضل انواع الشكر الإكثار من ذكر الله
📗 المواهب الربانية【(١٣١)】📘
አል ዓላመህ ዓብዱረህማን አስ-ሰዕዲይ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦
«ከምስጋና አይነቶች በላጩ አላህን ማውሳት (ዚክር) ማብዛት ነው።»
📚አል መዋሂብ አር-ባንየህ 131
❒ قال ابن القيم رحمه الله تعالى :
فمن كان مشغولاً بالله وبذكره ومحبته فى حال حياته، وجد ذلك أحوج ما هو إليه عند خروج روحه إلى الله .
📗 طريق الهجرتين 【(308)】
አል ኢማም (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦
{{በሕይወት ዋኑ በአላህ እና እሱን በማውሳት በውደታው ተጠምዶ የኖረ ሠው፤ ሩሑ በምትወጣበት ጊዜ ያንን (መጠመዱን) ከምንም በላይ ለእሱ የሚያስፈልገው ሆኖ ያገኘዋል።}}
📚ጦሪቁል ሂጅረተይን 308
http://t.me/Abdurhman_oumer | 487 |
| 4 | ጥሩነት ለራስ ነው የግድ ውዳሴን አይጠብቅም!
—
የእራስን ሁኔታ በመልካም ለማቆየት መጣር ያስፈልጋል። እኔ መልካም ነኝ ወይስ አይደለሁም ብለን ራሳችንን ለመገንባት መጣር እንጅ በመልካም ለመቀጠልና ለመጠንከር የግድ ምስጋና መጠበቅ አያስፈልግም። ምስጋናና አድናቆት ካላገኘን መበሳጨት ፅናት ማጣት ተስፋ መቁረጥ ውስጥ አለመግባት ግደታ ነው። ለወቀሳ ላለመጨነቅ የሚፈልግ ሰው በሚሰራው ስራ አድናቆት ምስጋና አለመጠብቅ አለበት።
ጥሩነት ለራስ ነው ማር የሚጣፍጠው ለራሱ ነው፤ እሬትም የሚማረረው ለራሱ ነው። | 816 |
| 5 | بدون متن... | 719 |
| 6 | ኢኽዋኖችም ሌሎችም መንሀጅ ያልተየላቸው ሰዎች በህሜትና በማነወር ያልተለየላቸው የግል ወንጀልና በአደባባይ በዳዕዋ የተሰነቀረ አለመለየት ነው።
- የተፃረራቸውን አካል የግል ወንጀል አፈላልገው ካገኙ ደስታቸው ነው፤ ካልሆነ ዋሽተውም ቢሆን ቢለጥፉበት ወይም አጠጋግተው ቢያነውሩት ደስታቸው ነው። ይሄን ነው ግን በሸሪዓ የተከለከለው።
- በእነርሱ ላይ ሲሆን አምነውበት፣ ጥሩ ነው ብለው በዳዕዋ ያስገቡትን አካሄዳቸውን ወይም ለሠው ያሰራጩትን ሲተቹ ግን ሀሜተኛ ወይም የሆነ ከአደብ ውጭ የሆነ ነገር እንደተተገበረ አድርገው ለማሳየት ይጥራሉ። ይሄ ደግሞ የተፈቀደው ነው።
በመሆኑም ሰዎችን ባለባቸውም ሆነ በሌለለባቸው እንዲህ እኛ ባለብን ሌሎችን ወንጀል ከመርዘኛው ሀሜትና ሰውን ለማነወር ከመጣር እንጠንቀቅ
ደዕዋን ለመጠበቅ በዳዕዋ ላይ የተደረገን አካሄድ በፍትሕ ለመግለፅ ስም መነሳትም ካለበት ስሙን ጠቅሶ በማስጠንቀቅ ሂደት ወደኋላ ማለት ከያስፈልግም ይሄም ይቅር እንባባል የሚባባሉበት አይደለም። | 1 308 |
| 7 | ሰውን በግንዛቤው መዝኑ በተለይ እነዚህን ሪከርዶች በጥሞና ስሟቸው ጥሩ ግንዛቤ ትይዛችሁ። | 63 |
| 8 | +1 👆👆👆
🔈#የሸይጧን መግቢያዎች ክፍል 9 እና ለዳዒዎች ምክር
አዘጋጅ:- ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ስልጢ ክፍል
የኪታቡን PDF ለማግኘት
https://t.me/shakirsultan/1432
🔶በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በቡታጅራ ከተማ ኹለፋ አል-ራሺዲን መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
🌐 https://t.me/shakirsultan | 107 |
| 9 | ዋና ሀብታም ድሀ በመሆን አይደለም ጥሩ አካሄድን መላበስ ነው።
አካሄዱ ጥሩ ሰለፍይ የሆነን አካል ሀብታም ስለሆነ ብቻ ለማነወር የሚፈልግ ወሬም የለው እንደው ዝም ነው። | 1 178 |
| 10 | ስንቶች አሉ በጣም ታገለው ለዲን ደክመው ማነም ሳያውቃቸው ከአላህ ብቻ አስመዝግበው ከዱንያ (ከዚህች ምድራዊ ህይወት) የሚሰናበቱ!?
t.me/Abdurhman_oumer/11124 | 43 |
| 11 | «መውሊድ በሸሪዓ ሚዛን»
በጥሞና አድምጡት
🎙 በሸይኽ ዓብዱልሓሚድ ያሲን አሰለፍይ አስልጢይ አል`ለተሚይ ( ሐፊዞሁሏህ! ) | 1 324 |
| 12 | ➸ ‛‛በኢስላም ውስጥ ሰርጎ ገብ የሆነው መውሊድ ብዥታዎቹ እና መልሶቻቸው!’’
✍ዝግጅት፦ ሸይኽ ዩሱፍ አህመድ ( ሐፊዘሁላህ ) | 1 154 |
| 13 | ስለ መጅሊስ ሁኔታ ግንዛቤ!
በብዙዎች ዘንድ በዓቂዳም በጭቆናም ይሄኛው መጅሊስ ይሻላል ተብሎ ነው የሚታሰበው
በሌላ በኩል ደግሞ ሀቅ እንዳይነገር መጅሊሱ ይጨቁነናልና በማለት ጨቋኝነቱን አረጋግጠው ግን ጨቋኝነት ካለበትማ ሁሉም ህዝብ ሊያውቀው ይገባል ብሎ የተሻለ አለመምጣቱን ላልነቃው ህዝብ ከማሳወቅ ይልቅ
ጭቆናውን አሁንም ጥፋቶችን የሚቃወሙ ሰዎችን ለማስፈራራት ብቻ ይጠቀሙበታል።
ምን አይነት ስሌት ነው የአህባሽን መጅሊስ በውንብድናውና በጥመቱ ከተጸየፍነው ሌላኛውም እንደዛው ከሆነ “ብዙ ጥመቶችና ውድመቶች ካሉበት” የተከፈለው መስእዋትነት ተከፍሎ ከዚህ ብክለት ህዝቡን ለመጠበቅ ሁኔታውን ማሳወቅና መጋፈጥ ሲገባ ሌላ መለኪያ ድሮ የተጸየፍነውን ጭቆና ለዛሬው ሲሆን እንደ ማስፈራሪያ መጠቅም፤
የትላንቱ ጭቆና ሊገረሰስ የሚገባው አባገነንነት ከሆነ
የዛሬው ጭቆና ማስፈራሪያ ተደርጎ ለተመሳሳይ ነገር ሁለት የተለያዩ መስፈሪያዎች መጠቀም ግልፅ ጥመት ማለት ይሄ ነው።
የአሁኑ መጅሊስ እንደ ድሮው ቢሆንም ማስፈራሪያ ተደርጎ ይታፈንበታል እሱን ለህዝብ ማጋለጥ የለም የሚል አባባል ይመስላል።
በጭቆናው ተመሳሳይ ከሆነማ በሌላ መልኩ ስናየው ይሄ ሊከፋ ነው አኻ!
ለምን? እንዳውምኮ በአህባሹ መጅሊስ ከአህባሾች ውጭ ያሉት ሁሉም ለተውሒድ ለሱና ይታገሉ ነበር። ሁሉም በአንድ ጠላቱን አውቆ በአንድነት ሲታገል፣ የጥንክርና ወኒ ተላብሶ እጅ እየጨበጠ ሁሉም ወደ ጥንክርና (ወደ ጠንካራው አካሄድ) ይጣራ እንደነበር የሚታወቅ ነው፤ ጥንክርና ሰጥቶን ነበር ማለት ነው። ዛሬ ግን የተሻለ መጥቷል በሚል ተታሎ በመጅሊስ ስም አንዱ ከአንዱ በመደበላለቁ እየሟሟ ጥመትን የመቃወም ፍላጎቱ እየሞተ ነው።
ከእነ ኢልያስ አህመድ ጀምሮ ከዛ በኋላ ያሉት ሁሉ እየዘቀጡ የመጡት በዚሁ ምክንያት ነው።
ስለሆነም እያሟሟ ሰውን ወደ ጥመት እያስገባ መምጣቱ የሚታወቅ ከመሆኑም ጋር ጭራሽ ይጨቁናል እና መስጅዳችሁን እንዳትቀሙ እየተባለ መጨቆኑ ከራሱ ከመጅሊስ ደጋፊዎች እየተረጋገጠ ከሆነ፤ ክፋቱ ከዛኛው በልጦ እንዳረፈ እያረጋገጡ ነው።
ጭቆና አለው ግን እሺ እንጋፈጠው ህዝቡ ይወቀው ህዝቡ የኔ በሚለው ተኩላ አይበላ ወይ ካልሆነ ጭቆናውን ጥመቶቹን ያስተካክል??
አይ አይደለም የሀቅ ሰዎችን ማስፈራራሪያ ይሁን በጭቆናውም እንዲቀጥል በአንድ በኩል እሱን እያደፋፈርን ሱንዮችን እያስፈራራን እናሳይ የሚባል አካሄድ አለ። በሌላ በኩል ጥሩ ነው እያልን እየደሰኮርን ወደሱ እንጣራ የሚል የለየለት ዲንን አሳልፎ የመሸጥ ቅጥረኝነት ነው።
ልብ በሉ ቀስ በቀስ መጥፎነቱ የሚብስበት ለኢስላም ለሱናው መሟሟት መዳከም ሰበብ እየሆነ ጭቆናውም እየባሰ ስለሚሄድ እንጅ ውጤቱ እየተሻሻለ ቢመጣ ለኢስላም ለሱናው ጥሩ ቢሆን ኖሮኮ
ሙስሊሞች በመጅሊስ ላይ ጥሩ አመለካከት ሊኖራቸው ተገቢ ይሆን ነበር።
—
t.me/Abdurhman_oumer/12513 | 1 269 |
| 14 | بدون متن... | 861 |
| 15 | ሁሉም ራሱን ማስተካከል ትቶ ወደ ሌላ ሲጠቁም ጊዜ፤ ሐቅ መታወቅ እንደማይቻል ሲመስል አያሳዝናችሁም ወይ?
ሆኖም ምንምኳ በማስመሰል በቃላት እሽቅድድምና በቲፎዞ ቢሸፈንም እውነታው ከግብስብስ ተለይቶ መታወቁ አይቀርም።
ምናልባት ከትላት ዛሬ ከዛሬ ነገ ውስብስብነቱ ቢበረታም ዱዓ ከማድረግ ጋር የትኛውም የተሸፈነ እውነት ለተሸፈነባቸው ሰዎች ሳይገለጥ አይቀርም።
ከተገለጠላቸው በኋላ ያልተቀበሉት እራሳቸውን ነው የሚጎዱት አላህ ማነንም እውነታውን ሳያሳውቅ አይቀጣም።
በመሆኑም ዱዓእ ያስፈልጋልና በነጋ በመሸ ዘዴ በመፈለግ እንደት ራሳችንን አጉልተን ሌሎችን በተንኮል አንኳሰን እናሳይ በሚል አላማ የሚረብሹትን አላህ የሚገባቸውን ይስጣቸው
እንደት እውነታ ቦታው ላይ ይቀመጥ ብለው የሚታገሉትን አላህ ይርዳቸው።
ሀቅ እንዲለይለት ለፈለገ በትንሹ ጥቆማ
- እገሌ ለእኔ ምን አድርጎልኛል ወይስ ምን አድርጎብኛል የሚለውን የግል ጉዳይ ሚዛን ውስጥ ባለማስገባት ወይስ በሆነ ነገር ቅርቤ ነው ወይስ ሩቅ ሳትሉ እገሌ እኔን የሚተቸኝ በጥፋት ላይ ስለምጠነክር ያ ሰላም ነስቶት ነው ወይ በማለት የሚደግፈኝስ ለግሉ ወይስ በጥፋት ላይ ስለማልስማማ ለሐቅ ብሎ ነው የሚደግፈኝ? የሚለውን በማስተዋል ይሁን።
በሐቅና በባጢል ዘመቻ ሲደረግ ማነው ከልብ በሚገባ የእውነት ተሰምቶት መሆኑን ልብ በሚያሽር የሚታገለው? ወይስ በወቅቱ እነሱን የሚያስደስተው የሚለውን በማየት ይሁን።
ወይስ ንግግሩ የጥፋት ሰዎች እንዲተቹን እንዲመቻቸው አድርጎ የሚናገረው ማን ነው? ወይም መልእክታቸው በስውር እንዲተላለፍ የሚያደርገው ማነው? የሚሉ መለያዎችን መታጠቅ ያስፈልጋል።
ካወቃችኋቸው በኋላ በአንድ ጊዜ አትራቋቸው ታገሷቸው አስታሟቸው ጠቁማቸው ከዛ በኋላ በእርግጠኝነት የወቃሽ ወቀሳ ሳትፈሩ ወስኑ። | 1 356 |
| 16 | በድሆች የሚገኘው ደረጃ
📌 قال ابن معاذ - رحمه الله:
«حبُّك الفقراء مِن أخلاق المرسلين وإيثارك مجالستهم مِن علامات الصَّالحين وفـرارك منهم مِن علامات المنافقين».
📘 فيض القدير للمناوي【(١٠٩/١)】
ኢብኑ ሙዓዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብሏል፦
[ ድሆችን መውደድህ ከመልእክተኞች ስነ-ምግባር ውስጥ ነው፤ እነሱንም ጋር መቀማመጥ መምረጥህ ከጥሩ ሰዎች ምልክቶች ውስጥ ነው፤ ከእነሱ መሸሽህ ከሙናፊቆች ምልክቶች ውስጥ ነው። ] | 1 303 |
| 17 | አቡ ደርዳእ ረዲላሁ ዓንሁ እንዲህ ይላሉ፦
«ከምፈራው ሁሉ ሒሳብ ላይ በቆምኩ ጊዜ በጣም የምፈራው በእርግጥም አውቀሃል ባወከው ነገር ምን ሰራህ?»
መባልን ነው።
📚አኽላቁል ዑለማእ ሊል አጁሪይ | 1 444 |
| 18 | እርግጥ ነው ውድድር ባይኖር (ጆይን ፎሎውና ላይክ ፍለጋ እንዲሁም ሊፍት ፍራቻ ባይኖር) ከእኛ ውስጥ የማይጠናከር የማይለፋ ሊኖር ይችል ነበር።
ማጠናከሩ ጥሩ ሆኖ ሳለ ስራ ተቀባይነት እንዲያገኝ ግን በምድር ላይ ቀሪ የሆነችዋን እውቅናና ለማስደመም ፈልጎ ሰው እንዳይሸሸው ተፈርቶ ሳይሆን የአላህን እዝነት ጀነትን ፈልጎና ቁጣውን እሳትን ፈርቶ በየቂን መስራት ነው።
قال سفيان الثوري رحمة الله:« لو أن اليقين استقر في القلب، كما ينبغي لطار فرحا وحزنا وشوقا إلى الجنة أو خوفًا من النار».
📜↲ (حلية الأولياء» لأبي نعيم (۱۷/۷)
اليقين روح الأعمال وعمودها ولبها، ومنزلته من الإيمان منزلة الروح من الجسد، رزقنا الله اليقين، وجعلنا من أهله بمنه وكرمه | 1 319 |
| 19 | በውስጥ መስመር እንደት ነው የሚሰራው? እያላችሁ የምትጠይቁ የማያዳግም አጭርና ግልፅ በቂ የሆነ የመጨረሻ መግለጫ
👉 ተንታኝ፣ አማካሪ እና ጸሐፊ!
—
• በድምጽም ሆነ በጹሑፍ የቀረቡ የሌሎችን ሀሳቦች በመተንተን፣ ጥንካሬዎችን እና ድክመቶችን በመጠቆም፣ እንዲሻሻሉ ማገዝ።
• መጻፍ ለማይችሉት ወይም ለማይመቻቸው ድርሰት (ጹሑፍ) ማቅረብ።
• ሌሎችም ጉዳዮችን ማማከርና ለማቅለል ማገዝ።
የምታሰሩት ሲኖር ብቻ አናግሩ | 1 208 |
| 20 | አል ዓላማህ ኢብኑ ባዝ -ረሒመሁላህ- እንዲህ ብለዋል፦
(መጥፎን ነገር) ከእስልምና መገፍተር ከሸሪዓ መከላከል እውቀትን ማሰራጨት ብዥታዎችን መመለስ (ወደ አላህ) ከመቃረቢያዎች በላጩ ነው። በአላህ መንገድ ከመታገል ነው እንዳውም በዚህ ዘመን ከትልቅ ጅሃድ ነው። | 362 |
