ሱቡለ ሰላም አዳዕወቱ ኢለል ኢስላም سبول السلام الدعوة إلي الإسلام
Open in Telegram
#ተውሒድ_የሁሉም_ነቢያቶች_ጥሪ‼👉ዓላማችን የአላህ መልዕክተኛንﷺ ሱና(መንገድ)በተቻለን መልኩ ለዓለሙ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ማስታወስ ነው ‼ 🌷🌷🌷ሀሳብና አስተያየት ለመስጠት 👇👇👇 @Ashruye
Show more1 608
Subscribers
-224 hours
+607 days
+21830 days
Posts Archive
🎁ስጦታ እውቀትን ለምትወዱ ሰዎች ከታች ያለችውን OK የምትሉዋን ነገር በመጫን የሰለፊዮችን ቻናል ይቀላቀሉ
በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ‼ ﷺ.......🌹 ﷺ ﷺ .......🌹 ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ🌹.......🌹
🌸 ጥያቄ 🌸
📖 ወደ አድ ሕዝቦች ተውሒድን እንዲሰብክ የተላከው ነብይ ማነው?
━━━━━━━━━━━━━━━━━━
✅ ትክክለኛውን መልስ በመጫን
📲 ወደ ሰለፊዮች ቻናል ይቀላቀሉ!
የአላህ መልእክተኛ ሆይ ! ከሴቶች ሁሉ የትኛዋ በላጭ ናት?» ተባሉ። እርሳቸውም «ወደ እርሱዋ ሲመለከት የምታስደስተው፣ ሲያዛት የምትታዘዘው የሆነችዋ ናት» አሉ።
ምንጭ፦ ነሳኢ (3231)
እኔ የሚስቴን (ኸዲጃን) ፍቅሯን ተለግሻለሁ።
ነብዩ ሙሀመድ ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም
ምንጭ፦ (3816) ሙስሊም፦ (2435)
በአሏህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምን ሴት ቪዲዮዋን ፎቶዋን በየሚዲያው አትለቅም🙌
🌺የምትስማሙ ጆይን የሚለውን በመንካት ወደ ሰለፊዮች ቻናል ይቀላቀሉ🌺
የአላህ ቃል ኪዳኖች🥀🤌
❴ አስታውሱኝ __አስታውሳችኋለሁ
❴ ብታመሰግኑኝ__እጨምርላችኋለሁ
❴ ምህረት ጠይቁኝ__ እምራችኋለሁ
❴ ጠይቁኝ__እሰጣችኋለሁ።🌸👌
الحمد الله ثم الحمد الله🥀
https://t.me/Nuru_Tewhid
Repost from ምክር ለወጣቶች
ቁርአንን ከቃኢዳ እስከ ሂፍዝ በተጅዊድ በሴት ኡስታዛ መማር ምፈልጉ ቦታ ሳይሞላባቹሁ ፈጥናቹ ተመዝገቡ። ለመመዝገብ👇👇👇
@Salafiwaverrr
🌹"የሴት ልጅ ውበቷ ሀያእዋ ነው "🌹
የምትስማሙ OK የምትለዋን በመንካት የሰለፊይ ቻናል ተጋበዙልኝ
Repost from ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
👉 የዱንያ ሀሳብ ዒልምን ያስረሳል !
አዕመሽ የተባለ ታላቅ ዓሊም እንዲህ ይላል : –
" ኢብራሂም አንነኸዕይ ጋር ነበርኩ, ስድስት ሐዲሶችን ነገረን ሐፈዝኩትም ። ወደ ቤት መጣሁ ኻዲሟ ( ሰራተኛዬ) ጌታዬ ቤት ውስጥ ዱቄት የለም አለችኝ ። (የሐፈዝኳቸው ስድስት ሐዲሶች) ረሳኋቸው "።
https://t.me/bahruteka
የጠዋትና የማታ ዚክር የለም፤ዱዓና ኢስቲግፋር ተረስቷል፤ቂያሙ-ለይልና ሰደቃህ ጠፍቷል...ከዚያም መጥተህ «ጨነቀኝ፣ ከፋኝ፣ ደበረኝ» ትላለህ! ያለ ዚክርና ያለ ዱዓ የኖረ ቀልብ... እንዴትስ አይደብረው?! እንዴትስ አይከፋው?‼
https://t.me/Nuru_Tewhid
🇸🇦ሰለፊዮች ሆይ የምርጥ የሰለፊይ መሻይኮች ኡስታዞች እንዲሁም ወንድሞች ቻናል እያለላቹ በየሙብተዲእ ቻናል ምን ትሰራላቹህ?
አሁን ጉዳዬ ላሳጥርላቹህ እና ከታች ጆይን የምትለዋን ምልክት ስትፈልጉ በአውራ ጣታቹ ስትፈልጉ በቀለበት ጣታቹ ብቻ በፈለጋቹት ጣታቹ ጆይን(JOIN) የምትለዋን ምልክት በመንካት ወደ ኢትዮጵያ የሰለፊዮች ቻናል ተቀላቀሉ🇸🇦
እናንተ በነፍሶቻችሁ ድንበር ያለፋችሁ በአሏህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ _‼
https://t.me/Nuru_Tewhid
🔴ከታች ከተዘረዘሩት መላኢኮች ውስጥ የትኛው ነው የጀሀነም ጠባቂ የሆነው❓
ትክክለኛውን መልስ በመንካት የሚመጣላቹን የሱና ቻናሎች ይቀላቀሉ
ትዕግስት ያደረገና በአሏህ ላይ የተመካ ሰው ወድቆ አይወድቅም…‼
https://t.me/Nuru_Tewhid
Repost from 🎤 ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ) ✍
🟢በማያውቁት ጉዳይ መግባት …🟢
አላህ በጥብቅ የከለከለው ጉዳይ:
قال الله سبحانه
《وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا》 الإسراء:(36)
"እውቀት በሌለህ በሆነ ነገር አትከተል።መስሚያ ፣ መመልከቻም ፣ ልብም በእነዚህ ሁሉ (ተግባር) ባለቤታቸው እኮ ተጠያቂ ነው።"
ሰለፎች እውቀት በሌለ ነገር ከመከተል ውስጥ የሚከተሉትን ጠቅሰዋል።
لا تتبع ما لا تعلم وما لا يعنيك
1⃣የማታውቀውንና የማይመለከትህን ጉዳይ አትከተል።
لا تقل ما ليس لك به علم
2⃣ እውቀት በሌለህ ጉዳይ አትናገር።
لا تقل: رأيت ولم تر، وسمعت ولم تسمع
3⃣ ሳታይ አይቻለሁ ፣ ሳትሰማ ሰምቻለሁ አትበል።
قول الزور، وشهادة الزور
4⃣ ከቅጥፈት ንግግርና ከቅጥፈት ምስክርነት ተጠንቀቅ።
التحلم بحُلمٍ كاذب
5⃣ ያላዩትን ህልም እንዳዩ አስመስሎ ወይም አቀነባብሮ ከማውራት ተጠንቀቅ።
الحكم بالظن
6⃣ በግምት ብይን ከመስጠት ተጠንቀቅ።
التقليد الأعمى
7⃣ ከጭፍን ተከታይነት ተጠንቀቅ።
البدعة في الدين
8⃣ በዲን ላይ የአምልኮ ፈጠራን ተጠንቀቅ።
الجرح والتعديل
9⃣በውል ስለማታውቀው አካል ትችትም ሆነ ውዳሴ ተጠንቀቅ።
እነዚህ ባህሪያትና ተግባራት አላህ ዘንድ በጥብቅ ያስጠይቃሉ።
👉ጭራሽ በማያውቁት ጉዳይ ይቅርና በጥርጣሬ (الظن) ላይ ሆኖ መናገር እንኳን ከባድ ስለመሆኑ የቁርኣንና የሀዲስ ጥቅሶች በርካታ ናቸው።
( وَقُلْ رَبِّ زِدْنِي عِلْمًا )
✍ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊየህ)
http://t.me/Abuhemewiya
