ch
Feedback
ሱቡለ ሰላም አዳዕወቱ ኢለል ኢስላም سبول السلام الدعوة إلي الإسلام

ሱቡለ ሰላም አዳዕወቱ ኢለል ኢስላም سبول السلام الدعوة إلي الإسلام

前往频道在 Telegram

 #ተውሒድ_የሁሉም_ነቢያቶች_ጥሪ‼👉ዓላማችን የአላህ መልዕክተኛንﷺ ሱና(መንገድ)በተቻለን መልኩ ለዓለሙ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ማስታወስ ነው ‼ 🌷🌷🌷ሀሳብና አስተያየት ለመስጠት 👇👇👇 @Ashruye

显示更多
1 374
订阅者
+324 小时
+427
+21030
帖子存档
✅የመኝታ አዝካር አትርሱ ባረከላሁ ፊኩም መልካም አዳር بِاسْمِكَ رَبِّي وَضَعْتُ جَنْبِي، وَبِكَ أَرْفَعُهُ، فإِنْ أَمْسَكْتَ نَفْسِي فَارْحَمْهَا، وَإِنْ أَرْسَلْتَهَا فَاحْفَظْهَا، بِمَا تَحْفَظُ بِهِ عِبَادَكَ الصَّالِحِينَ ጌታዬ ሆይ በስምክ ጎኔን አሳርፌያለሁ፡፡ በስምህም አነሳዋለሁ፡፡ ነፍሴን በዚያው ካስቀራሀት እዘንላት፡፡ ከላክካት ደግሞ መልካም ባሮችህን በምትጠብቅበት ስልትህ ጠብቃት፡፡ وَذَكِّرْ فَإِنَّ ٱلذِّكْرَىٰ تَنفَعُ ٱلْمُؤْمِنِينَ https://t.me/Nuru_Tewhid

​📚 የዲን እውቀትዎን በቤቶ ይገንቡ! ​ከቤታችሁ ሆናችሁ በቀላሉ ዲናዊ እውቀቶችን፣ ትምህርቶችንና ማብራሪያዎችን ማግኘት ከፈለጉ፡ ​🔹 ትምህርቶችን ለመከታተል ​🔹 ጥያቄና መልሶችን ለማግኘት ​�
​📚 የዲን እውቀትዎን በቤቶ ይገንቡ! ​ከቤታችሁ ሆናችሁ በቀላሉ ዲናዊ እውቀቶችን፣ ትምህርቶችንና ማብራሪያዎችን ማግኘት ከፈለጉ፡ ​🔹 ትምህርቶችን ለመከታተል ​🔹 ጥያቄና መልሶችን ለማግኘት ​🔹 ጣፋጭ ሙሀደራዎችን ለማግኘት ​👇 ከታች ካሉት ዝርዝሮች/ሊንኮች አንዱን ይጫኑ!

እስማርት ስልኮች ( smart phone )ካመጣብን መዘዝ በጥቂቱ(አላህ ካዘነላቸው ውጭ)…‼ 👉ከግል ዒባዳዎች አዘናግቷል 👉ለቁርኣን ትኩረት ተነፍጓል 👉 ባልና ሚስትን አለያይቷል 👉 ባልና ሚስት
እስማርት ስልኮች ( smart phone )ካመጣብን መዘዝ በጥቂቱ(አላህ ካዘነላቸው ውጭ)…‼ 👉ከግል ዒባዳዎች አዘናግቷል 👉ለቁርኣን ትኩረት ተነፍጓል 👉 ባልና ሚስትን አለያይቷል 👉 ባልና ሚስትን አኮራርፏል 👉ወላጅ ለልጁ፣ ልጅ ለወላጁ ትኩረት ተናፍጓል……ወዘተ… ጨምሩበት https://t.me/Nuru_Tewhid https://t.me/Nuru_Tewhid

ሰባቱ ከባባድ አጥፊ ወንጀሎች…‼ 1. ከአላህ ጋር ማጋራት (ሽርክ)፦ ከአላህ ሌላ በማምለክ ማጋራት 2. ጥንቆላ (ሲህር)፦ በአጋንንት እርዳታ ወይም በሌላ መንገድ አስማትን መለማመድ። 3. ያለ ህጋዊ
ሰባቱ ከባባድ አጥፊ ወንጀሎች…‼ 1. ከአላህ ጋር ማጋራት (ሽርክ)፦ ከአላህ ሌላ በማምለክ ማጋራት 2. ጥንቆላ (ሲህር)፦ በአጋንንት እርዳታ ወይም በሌላ መንገድ አስማትን መለማመድ። 3. ያለ ህጋዊ ምክንያት ነፍስ መግደል፦ አላህ ክልክል ያደረገውን ህይወት ያለምክንያት ማጥፋት። 4. ሪባ (ወለድ) መብላት፦ ወለድ የሚያስገኝ ብድር መስጠት ወይም መውሰድ። 5. የየቲም (አባቱ የሞተበት) ልጅ ገንዘብ መብላት፦ የአባቱን ሀብት በመብላት ወይም በማባከን መጉዳት። 6. ከጦር ሜዳ መሸሽ (አል-ተወሊ የመ አዝ-ዛሕፍ)፦ በጦርነት ጊዜ ከጠላት ፊት ሽሽት መስጠት። 7. ንጹሃን ሴቶችን በዝሙት መወንጀል (ቃዝፍ)፦ በንጽሕናቸው የሚታወቁ ምእመናት ሴቶች ላይ ያለማስረጃ ዝሙት መወንጀል። https://t.me/Nuru_Tewhid

ለሴቶች መበላሸት የመጀሪያው ሰበብ የወንዶች ቸለተኝነት ነው ሸይኽ በክር አቡ ዘይድ ( ረሂመሁሏህ}
ለሴቶች መበላሸት የመጀሪያው ሰበብ የወንዶች ቸለተኝነት ነው ሸይኽ በክር አቡ ዘይድ ( ረሂመሁሏህ}

👉 ጭንቀት የሚመጣ በሁለት ጎን ነው ! قال ابن القيم – رحمه الله تعالى – إنما تحصل الهموم والغموم والأحزان من جهتين : إحداهما – الرغبة في الدنيا والحرص عليها الثاني – التقصير في أعمال البر والطاعة عدة الصابرين ص (256) ኢብኑል ቀይም ስለጭንቀትና ትካዜ ሲናገር እንዲህ ይላል : – " ጭንቀትና ትካዜ የሚመጣው በሁለት ጎን ነው, አንደኛ – በዱንያ ፍላጎትና ጉጉት ! ሁለተኛ – አላህን በመታዘዝና የመልካም ስራ ጉለት " http://t.me/bahruteka

🔹 ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላል : – " ተራሮች ከቦታቸው መወገዳቸው ቀላል ነው ። አራት ነገሮች መወገዳቸው ግን ከባድ ነው ,! — ኩራት — ምቀኝነት — ቁጣ — ስሜት " http://t.me/bah
🔹 ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላል : – " ተራሮች ከቦታቸው መወገዳቸው ቀላል ነው ። አራት ነገሮች መወገዳቸው ግን ከባድ ነው ,! — ኩራት — ምቀኝነት — ቁጣ — ስሜት " http://t.me/bahruteka

ሀያእ ለሁሉም አሰፈላጊ ነዉ ይበልጥ ግን ለሴት ልጅ ያስፈልጋታል። ሰዉ የምታከብር በሂጃቧ የማትደራደር መሆን አለባት ለልጆቿ አርዓያ መሆን አለባት ።
ሀያእ ለሁሉም አሰፈላጊ ነዉ ይበልጥ ግን ለሴት ልጅ ያስፈልጋታል። ሰዉ የምታከብር በሂጃቧ የማትደራደር መሆን አለባት ለልጆቿ አርዓያ መሆን አለባት ።

አል ኢስራእ ወል ሚዕራጅ የሚባለው ጉዞ ከየት ወደ የት ነበር? ትክክለኛውን መልስ በመንካት የሚመጣላቹን የሰለፊዮች ቻናሉ ይቀላቀሉ።
አል ኢስራእ ወል ሚዕራጅ የሚባለው ጉዞ ከየት ወደ የት ነበር? ትክክለኛውን መልስ በመንካት የሚመጣላቹን የሰለፊዮች ቻናሉ ይቀላቀሉ።

"كل خير في اتباع من سلف، وكل شر في ابتداع من خلف." : "መልካም ሁሉ ሰለፎችን በመከተል ነው፤ ክፉ ሁሉ ደግሞ ከኋለኞች ፈጠራ (ቢድዓ) ነው።" https://t.me/Nur
"كل خير في اتباع من سلف، وكل شر في ابتداع من خلف." : "መልካም ሁሉ ሰለፎችን በመከተል ነው፤ ክፉ ሁሉ ደግሞ ከኋለኞች ፈጠራ (ቢድዓ) ነው።" https://t.me/Nuru_Tewhid

🚫 *አስፈሪ ሐዲሥ ባላቸውን ለሚያሰቃዩ!* — ከሙዓዝ ኢብኑ ጀበል -ረዲየ;ሏሁ ዐንሁ- ተይዞ የአ'ሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ — " አንዲት ሚስት ባሏን አታሰቃይም (የባሏ) ከሑር አል-ዒኖ
🚫 *አስፈሪ ሐዲሥ ባላቸውን ለሚያሰቃዩ!* — ከሙዓዝ ኢብኑ ጀበል -ረዲየ;ሏሁ ዐንሁ- ተይዞ የአ'ሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ — " አንዲት ሚስት ባሏን አታሰቃይም (የባሏ) ከሑር አል-ዒኖች የሆነችው ሚስቱ፦ *አ'ሏህ ከረሕመቱ ያባርርሽ አታሰቃዪው፤* እሱማኮ ተለይቶሸ ወደኛ (የሚመጣበት ግዜ) ቀርቧል። ብትላት እንጂ!።" [📚 ሶሒሕ አ'ተርጚብ.. 1945] || የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Abu_Hessan https://t.me/Abu_Hessan || የዋትሳፕ ግሩፕ፦ https://chat.whatsapp.com/LuKbha5RisnJgi5P14LIeE

♦️| የቀደምት ባልና ሚስቶች ፍቅር! — "ሉቅማን ኢብኑ ዓሚር ከአሙ ደርዳእ እንደተረከው እሷ እንዲህ ትላለች፦ "አ'ሏህ ሆይ! አቡ ደርዳእ በዱንያ ላይ አጭቶኝ አግብቶኛል። አ'ሏህ ሆይ! እኔ ደግሞ
♦️| የቀደምት ባልና ሚስቶች ፍቅር! — "ሉቅማን ኢብኑ ዓሚር ከአሙ ደርዳእ እንደተረከው እሷ እንዲህ ትላለች፦ "አ'ሏህ ሆይ! አቡ ደርዳእ በዱንያ ላይ አጭቶኝ አግብቶኛል። አ'ሏህ ሆይ! እኔ ደግሞ እሱን ከአንተ ዘንድ አጨዋለሁ በጀነትም እንድታጋባኝ እለምንሃለሁ!።" — አቡ ደርዳእም፦ "ይህን (በጀነት እኔ እንዳገባሽ) የምትፈልጊ ከሆነና እኔ (በሞት) ቀዳሚው ከሆንኩ፣ ከእኔ በኋላ ሌላ ባል አታግቢ አላት።" — ተራኪው ሉቅማን ኢብኑ ዓሚር እንዲህ ይላል፦ አቡ ደርዳእ ሞተ። እሷም (አሙ ደርዳእ) ውብና ቆንጆ ነበረችና ሙዓዊየህ ለጋብቻ ጠየቃት። — እሷ ግን እንዲህ አለች፦ "በአላህ እምላለሁ አይሆንም!። አ'ሏህ ከፈቀደ በጀነት አቡ ደርዳእን እስካገባ ድረስ በዱንያ ላይ ሌላ ባል አላገባም።" 【📚 ሒልየቱል አውሊያእ. 1/224】 — ሰለፊዩ ሆይ! ከዚህ ውብ የትዳር ታሪክ ምን ተማር አንቺስ ምን ተማርሽ⁉️ አንተና ሚስትህ በዚህ መልኩ ትዋደዳላችሁ? የሰለፊዮችን ስም ከሚያስጠፉት ነህ ወይስ ከሚያሰድቡት? ስሌላ ሰው እየተወራ አይመሰልህ አንተ ራስህን ፈትሽ። — አንተ ለሚስትህ እንደ ሰለፍህ አቡ ደርዳእ ሁንላት፤ አንቺ ለባልሽ እንደ ሰለፍሽ ኡሙ ደርዳእ ሁኚለት። ቀደምቶችን በ"ጀርሕና ተዕዲል" ብቻ ሳይሆን በሁሉም ጥሩ ተግባር ነው መከተል ግዴታችን ነው። — ሰማሀኝ! ሰለፌ ናቸው ምትላቸው ነቢዩ ﷺ እና ሶሓቦቻቸው እንዳንተ በሚስቶቻቸው አይጫወቱም ነበር። አንቺስ ሰማሽኝ! ሰለፌ ናቸው የምትያቸው ነቢዩ ﷺ እና ሶሓቢያቶቻቸው ባሎቻቸውን እንደ ሰራተኛ አይቆጥሯቸውም ነበር። ሰለፊይነት በአፍ ብቻ አይደለም በእውነታ ነው።" "اللهم لا تفتنا بما نلوم به غيرنا." || የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Abu_Hessan https://t.me/Abu_Hessan

🇪🇹የኢትዮጵያ ሰለፊዮችን ትክክለኛ ቻናል በቀላሉ ለማግኘት👉OPEN👈 ምትለዋን ብቻ ይጫኑ

ㅁ ለልቦች መተሳሰር / መስማማት ምክንያት፦ ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሷሊህ አልፈውዛን ሃፊዘሁሏህ እንድህ ይላሉ " ገንዘብህን ሁሉ ወጭ ብታደርግ በልቦች መካከል ማስተሳሰር አትችልም ፤ነገር ግን ያ የሰዎችን ልቦች የሚያስማማቸው #ቁርኣንና_ሱና ነው " [ ሸርሁ አል'መንዙመቱል ሃ'ዒያህ፤ ገጽ 49 ] ‏الشيخ صالح الفوزان حفظه الله: ‏ ‏«مهما أنفقت من الأموال فلن تؤلف بين القلوب وإنما الذي يؤلف بين القلوب هو القرآن والسنة» ‏ ‏[شرح المنظومة الحائية ص49] https://t.me/Nuru_Tewhid https://t.me/Nuru_Tewhid

ሰባቱ የ‹‹ #ላኢላሀኢለላህ ›› #መስፈርቶች (ሸርጦች) 1⃣ #ዕውቀት፡- ይህም ማለት የዚህ ቃል መልዕክት እና ቃሉ ዉድቅ የሚያደርጋቸዉንና እና የሚያፀድቃቸውን ነገሮች ጠንቅቆ ማወቅ ማለት ነው፡፡ ለዚህም ማስረጃው ቀጣዩ የአላህ ቃል ነው፡፡ وَلَا يَمْلِكُ الَّذِينَ يَدْعُونَ مِنْ دُونِهِ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَنْ شَهِدَ بِالْحَقِّ وَهُمْ يَعْلَمُونَ الزخرف: ٨٦ (እነዚያም ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸዉ እነሱ የሚያውቁ ሆነው በእውነት ከመሰከሩት በስተቀር ምልጃን አይችሉም) አል-ዙኸሩፍ 86 2⃣ #እርግጠኛነት፡- በአላህ ብቸኛ አምላክነት ላይ ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ መሆን ነው፡፡አላህ (ሱብሃነሁ ወተአላ)እንዲህ ይላል፡- إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنْفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ الحجرات: ١٥ ({እዉነተኞቹ} ምእመናን እነዚያ በአላህና በመልእክተኛዉ ያመኑት ከዚያም ያልተጠረጠሩት ናቸው) አል-ሑጁራት 15 የአላህ መልእክተኛም (ሰ ለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለአቡ ሑረይራ (ረዲየ አላሁ አንሁ) እንዲህ ብለውታል፡- ‹‹ ከዚህ አጥር በስተጀርባ የአላህን ብቸኛ አምላክነት ከልቡ በእርግጠኝነት የሚመሰክር ሰው ብታገኝ በጀነት አበስረው፡፡›› ሙስሊም ዘግበዉታል 3⃣ #መቀበል፡- የላኢላሀ ኢለላህን መልእክት (አላህን በብቸኝነት ማምለክን) ከልብ መቀበልና ለሌላ አካል የሚከናወኑ አምልኮቶችን መተው ነው፡፡ ይህንን ያልተቀበለ ግን አላህ ኩራተኛነታቸውን እና አለመቀበላቸው እንዲህ በማለት ከገለፃቸው ሙሽሪኮች መደዳ ይሰለፋል፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ الصافات: ٣٥ - ٣٦ (እነርሱ፤ ‹ከአላህ ሌላ አምልኮት የሚገባው ሆኖ የሚመለክ አምላክ የለም› በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበር፡፡ እኛ ለእብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተው ነን ይሉም ነበር፡፡) አልሷፋት 35-36 4⃣ #መታዘዝ፡- ይህ ማለት ‹‹ላ ኢላሀ ኢለላህ›› የሚለው የምስክርነት ቃል ለሚያመላክታቸው ትዕዛዛትና ክልከላዎች ሙሉ ታዛዥ ተከታይና ተናናሽ መሆን ነው፡፡ አላህ (ሱ ብሃነሁ ወተአላ) እንዲህ ይላል፡- وَمَنْ يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَى وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ لقمان: ٢٢ (እርሱ መልካም ሰሪ ሆኖ ፊቱን (በመታዘዝና በመተናነስ) ወደ አላህ የሚሰጥ ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ...) ሉቅማን 22 5⃣ #እውነተኝነት፡- የላኢላሀ ኢለላህን የምስክርነት ቃል በሚሰጥበት ጊዜ እውነተኛ መሆን ማለት ነው፡፡ የአላህ መልእክተኛ (ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ማንኛውም ከልቡ በእውነተኛነት በአላህ ብቸኛ አምላክነትና በሙሐመድ (ሰ ለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) መልዕክተኝነት የሚመሰክር ሰው አላህ ከእሳት እርም ይለዋል ›› ቡኻሪ ዘግበዉታል 6⃣ #መውደድ፡- ይህ ማለት ላኢላሀ ኢለላህ የሚለውን የምስክርነት ቃል ፣ አላህን እንዲሁም አላህን በብቸኝነት የሚያመልኩትን የተውሂድ ሰዎችን መውደድ ነው፡፡ አላህ (ሱ ብሀነሁ ወተአላ) እንዲህ ይላል ፡- (وَمِنَ النَّاسِ مَنْ يَتَّخِذُ مِنْ دُونِ اللَّهِ أَنْدَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِلَّهِ البقرة: ١٦٥ (ከሰዎችም አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን (ጣዖታትን) የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን በመውደድ (ከነርሱ) ይበልጥ የበረቱ ናቸው) አል በቀራህ 165 7⃣ #ማጥራት፡- ይህም ማለት የላኢላሀ ኢለላህን የምስክርነት ቃል የሰጠ ሰው ስራውን ከሽርክ ማጥራት አለበት፡፡ እንዲሁም በዚህ የምስክርነት ቃል የዱንያ ጥቅማጥቅሞችን ከመከጀል፣ ከይዩልኝ እና ይስሙልኝ መጥራት አለበት፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል ‹‹የቂያማ ዕለት የኔን ምልጃ በማግኘት ዕድለኛ የሚሆነው ላ ኢላሀ ኢለላህን ከልቡ ያለ ሰው ነው፡፡›› ቡኻሪ ዘግበዉታል፡፡ ___ #የላኢላሃ_ኢለላህ_ትሩፋት! •┈┈•🔺🌸🔺•┈┈• ከኡትባን በተወራ ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ «አላህ የእርሱን ፊት ፈልጎ ላ ኢላሃ ኢለላህ¹ ባለ ሰው ላይ (የጀሀነም) እሳትን እርም አድርጓል» 📚[አል ቡኻሪይ (425) ፣ ሙስሊም (33)፣ ኢብኑ ማጃህ (7054) ፣ ነሳኢይ (1114) ዘግበውታል] ~ ~ ~ ~ ✿❁✿ ~ ~ ~ ✿❁✿ ~ ~ ¹ የላኢላሃ ኢለላህ ትርጉም •┈┈•🔺❁🔺•┈┈• «አንድ ሰው ሙስሊም የሚሆንበት ቃል ላኢላሃኢለላህ በመሆኑ ትርጉሙን በሚገባ ማወቅና ተቃራኒውንም መጠንቀቅ የግድ ነው፡፡ ትርጉሙን ለመረዳት •┈┈•🥀❁🥀•┈┈• ↘️ 1ኛ إله " “ኢላህ” የሚለውን የአረብኛ ቃል በደንብ ማጤን ያስፈልጋል "معبود" إله " (መዕቡድ) የሚለውንመ የአረብኛ ቃል የሚተካ ሲሆን (معبود) ደግሞ የሚመለክ፣ (ተመላኪ) ማለት ነው፡፡ በመሆኑም ይህንን ቃል ፈጣሪ፣ መጋቢ፣ ሰጪ ፣ነሺ በሚለውና በመሣሰሉት ትርጉም መረዳት የላኢላሃ ኢለላህን ትርጉም ከማሣጣቱም በላይ ብዙ ሙስሊምች የገዛ ቃላቸውን ትርጉም እንዳይረዱና ሽርክ ላይ እንዲዘፈቁ ምክንያት ይሆናል፡፡ ↘️ 2ኛ ላኢላሃ ኢለላህ ሁለት ክፍሎች እንዳሉት ማወቅ ነው፡፡ ▪️1ኛ “ላኢላሃ” لاإله نفي(አፍራሽ) ▪️2-"ኢለላህ "إلاالله اثبات (አረጋጋጭ) ይህ ማለት አምልኮ የተባለን ባጠቃላይ ከሁሉም አራቁቶ ለአላህ ብቻ ማድረግ ማለት ነው፡፡ አላህ ትክክለኛ ግንዛቤን ይወፍቀን! ـ ❁ ❁❁ ❁ ـ https://t.me/Nuru_Tewhid https://t.me/Nuru_Tewhid

#መልካም ሚስት…‼ الله يرزقك الزوجة الصالحة التي تسعدك في الدنيا وتعينك على الفوز بالآخرة. 🤲🏻 https://t.me/Nuru_Tewhid https://t.me/Nuru_Tewhid