🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
(إِنَّا فَتَحْنَا لَكَ فَتْحًا مُّبِينًا) #ጥቅማችን_ጀነት_ጥቅማችን_የአላህ_ውዴታ_ነው #ያስገኘንም_አላህ_እኛም_የርሱ_ባሮች_ሙስሊሞች_ነን👈 ዌብሳይት 👉 https://qalebdoctor.com ለህክምና 👉 @freeeeeeeeeeeere ወይም @UstazulQallb ያናግሩ #እያንዳንዱ_ቤት_እንገባለን_ኢንሻአሏህ! ☄️ #የውሾች_ጩሀት_የአንበሳውን_ጉዞ_አያስተጓጉልም
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
Channel 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿 (@qallbdoc) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 33 065 subscribers, ranking 589 in the Medicine category and 1 047 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 33 065 subscribers.
According to the latest data from 25 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -3 163 over the last 30 days and by -59 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 4.28%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.21% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 417 views. Within the first day, a publication typically gains 732 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 12.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“(إِنَّا فَتَحْنَا لَكَ فَتْحًا مُّبِينًا)
#ጥቅማችን_ጀነት_ጥቅማችን_የአላህ_ውዴታ_ነው #ያስገኘንም_አላህ_እኛም_የርሱ_ባሮች_ሙስሊሞች_ነን👈
ዌብሳይት 👉 https://qalebdoctor.com
ለህክምና
👉 @freeeeeeeeeeeere ወይም @UstazulQallb ያናግሩ
#እያንዳንዱ_ቤት_እንገባለን_ኢንሻአሏህ!
☄️ #የውሾች_ጩሀት_የአንበሳውን_ጉዞ_አያስ...”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 26 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Medicine category.
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተወራው የአሏህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦ "ታማኝነት በጠፋ ጊዜ የትንሳኤን ሰዓት ተጠባበቅ።" "የአሏህ መልክተኛ ሆይ! መጥፋቷ (መባከኗ) እንዴት ነው?" ተብለው ተጠየቁ። እርሳቸውም፦ "ስልጣንና ኃላፊነት ለማይገባው ሰው በተሰጠ ጊዜ የትንሳኤን ሰዓት ተጠባበቅ" አሉ። 🌴[ሶሒሕ አል-ቡኻሪ: 6496]🌴ዋና መልዕክት፦ ምስሉ እንደሚያሳየው በሀገርና በማህበረሰብ ውስጥ ሙስና፣ የዋጋ ንረት (ኢንፍሌሽን)፣ የብድር እዳ፣ ህገ-ወጥነት እና የደህንነት ማጣት የሚከሰቱት ኃላፊነትና ስልጣን ብቃቱ ለሌላቸው እና ለማይገባቸው ሰዎች አሳልፎ በመስጠት ታማኝነት ሲጓደል ነው። #የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር https://t.me/Qallbdoc 🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: «إِنَّ الْعَبْدَ إِذَا أَخْطَأَ خَطِيئَةً نُكِتَتْ فِي قَلْبِهِ نُكْتَةٌ سَوْدَاءُ، فَإِذَا هُوَ نَزَعَ وَاسْتَغْفَرَ وَتَابَ سُقِلَ قَلْبُهُ، وَإِنْ عَادَ زِيدَ فِيهَا حَتَّى تَعْلُوَ قَلْبَهُ»
የአሏህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ «አንድ ባሪያ (ሰው) ወንጀልን በሚሰራ ጊዜ በልቡ ላይ ጥቁር ነጥብ ታርፍበታለች። ከወንጀሉ ከተቆጠበ፣ ምሕረትን ከለመነና (ወደ አሏህ) ከተመለሰ (ተውበት ካደረገ) ልቡ ይበራል (ይጠራል።) ነገር ግን ወደ ወንጀሉ ከተመለሰ፣ ልቡን ሙሉ በሙሉ እስክትሸፍነው ድረስ ጥቁረቱ እየጨመረ ይሄዳል። » #የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር https://t.me/Qallbdoc 🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart
