en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 280 subscribers, ranking 6 123 in the Religion & Spirituality category and 2 373 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 280 subscribers.

According to the latest data from 03 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -19 over the last 30 days and by 3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.55%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.82% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 364 views. Within the first day, a publication typically gains 1 259 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 280
Subscribers
+324 hours
+217 days
-1930 days
Posts Archive
ለዐረብ ሀገር ወንድምና እህቶች ~ ① ከሁሉም በፊት ለዲናችሁ ቅድሚያ ስጡ። ከተውሒድ ጀምራችሁ ግንዛቤያችሁን በተለያዩ መንገዶች አስፉ። ለአላህ ምስጋና ይግባውና በዚህ በኩል ብዙ ወንድሞችና እህቶች ዘንድ ጥሩ ተነሳሽነት ይታያል። ② ለአሰሪዎቻችሁ ታማኞች ሁኑ። የሰው ሀላፊነት እስከተቀበላችሁ ድረስ አላህን ፈርታችሁ ሀላፊነታችሁን ባግባቡ ተወጡ። በሰዐትም፣ በስራም፣ በገንዘብም፣ በክብርም፣ በልጆችም የምትታመኑ ሁኑ። አማናን መወጣት ትልቅ ሃላፊነት ነው። ③ በተቻላችሁ ከአላስፈላጊ የወንድና የሴት ቅልቅል ተጠንቀቁ። በጋራ የኪራይ ቤቶች ሊፈፀሙ ከሚችሉ አደጋዎች እራሳችሁን ጠብቁ። ④ እርስ በርስ ተዛዘኑ። ስራ ለሌለው ስራ በመፈለግ፣ ለተቸገረው በብድር ወይም እራስን በማይጎዳ መዋጮ ተጋገዙ። ⑤ ከወንጀለኞች ራቁ። ዐረብ ሀገር በርካታ ኢትዮጵያውያን በወንጀል ስራ ላይ መሰማራታቸው የሚታወቅ ነው። በነሱ ሳቢያ ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ በተደጋጋሚ ስማቸው ይጠፋል። የሚገርመው ብዙ ለነዚህ ወንጀለኞች ሽፋን የሚሰጡ ኢትዮጵያውያን መኖራቸው ነው። በነሱ ጥፋት አብራችሁ እንዳትጎዱ ተጠንቀቁ። እንዲያውም ለሌላ የሚተርፍ የተረጋገጠ ወንጀል ካያችሁ ለሚመለከተው አካል ጠቁሙ። ይሄ ለዲናችሁም ለገፅታችሁም ዋጋ አለው። ⑥ ቤተሰቦቻችሁን አትርሱ። ወላጅ ወላጅ ስለሆነ ብቻ ከባድ ሐቅ እንዳለው እሙን ነው። ከዚያም ባለፈ ስንት ፍዳቸውን አይተው አሳድገዋል። ዐረብ ሀገር ትሄዱ ዘንድ የተቸገሩላችሁም ብዙ ናቸው። እነዚህን ታሳቢ በማድረግ ወላጆቻችሁን አትርሱ። በዚያ ላይ አንዳንዶቻችሁ ወደ ወላጆቻችሁ ልጅ የላካችሁ ትኖራላችሁ። በዚህን ጊዜ ሐቁ ድርብርብ ነውና ኣኺራችሁን እንዳታጨልሙ ተጠንቀቁ። ⑦ እራሳችሁን አትርሱ። የወጣችሁት እንጀራ ፍለጋ ነው። ከፋም ደላ የሰው ሀገር የሰው ነው። ህልማችሁ ቋጥሮ ወደ ሀገር ለመመለስ እንጂ በልቶ ለመውዛት፣ ለብሶ ለመድመቅ አይደለም። ለዚህ ደግሞ ብልጥ መሆን ያስፈልጋል። መስራቱን ቻሉበት። መያዙንም ቻሉበት። ወጭ ቀንሱ። ለቤተሰብ ስትልኩም አቅማችሁንም፣ ኑሯቸውንም፣ ሁኔታቸውንም እያገናዘባችሁ ይሁን። ለጎረምሳ ጫት መቃሚያና መንሸራሸሪያ አትላኩ። በዚህ ወንድሞቻችሁን ታበላሻላችሁ እንጂ አትጠቅሟቸውም። ገንዘባችሁንም አጥታችሁ ወንጀለኛም ትሆናላችሁ። ባጭሩ የምትሰሩትን ገንዘብ ቁም ነገር ላይ ለማዋል ተጣጣሩ። ባዶ እጃችሁን ላለመግባት በተቻላችሁ ተጠንቀቁ። ችግር መጥፎ ነው። ቤተሰብ እንኳን እንዲገፋችሁ ያደርጋል። አገራችን ለባዶ እጅ ቀርቶ ለያዘም እየከበደ ነው። ⑧ እቅድ ይኑራችሁ። ለቆይታችሁ ገደብ አስቀምጡለት። በግምት አትኑሩ። ሁለት አመት ሰራርቼ አገሬ እገባለሁ ብለው ሃያ አመት የኖሩ አሉ። ከአላማ ካልተወጣ ክፋት አልነበረውም። እየባከኑ ሲሆን ግን ያሳዝናል። "ምን ይዤ ልግባ?" እያሉ እየተብከነከኑ መኖር ይጎዳል። ስለዚህ ገደብ ያለው እቅድ ይኑራችሁ። ለእቅዳችሁም በትጋት አስቡ፣ በትጋት ስሩ። መገናኘታችሁ እቅዳችሁን የሚያሰናክል፣ ለትርጉም የለሽ ወጭ የሚዳርግ ከሆነ ተራራቁ። ⑨ ሴቶች ሆይ! መንገደኛ አታግቡ። እስኪ አሁን ሂንዲ፣ ፓኪስታኒ፣ ባንጋሊ ማግባት ምን ይባላል? እንዲህ አይነቱ ትዳር ዘላቂ የመሆን እድሉ እጅግ የጠበበ ነው። ልጅ ከመጣም ከነ ጭራሹ አባቱ ጋር አይኖርም። ስለዚህ ለራስም ለልጅም ፈተና ነው። (10) ለኸይር ስራ እጃችሁን ስትዘረጉ ጥንቁቅ ሁኑ። ኸይር አትስሩ አይባልም። ግን በትክክል ለታለመለት ግብ የሚደርስ መሆኑን ቢያንስ ሚዛን የሚደፋ ግምት ያዙ። (11) ለትዳር ክብር ይኑራችሁ። ትዳርን መስፈርት በማያሟላ በተጨመላለቀ መልኩ ሳይሆን በሥርዓት ፈፅሙ። አትበዳደሉ። ኣኺራችሁን በማይጎዳ መልኩ በስርኣት ኑሩ። ለጋብቻ የተጋነነ ወጭ አታውጡ። ከሰሞንኛ ሆይሆይታ ይልቅ ለዘላቂው ትዳራችሁ ቅድሚያ ስጡ። መለያየት ግድ ካለም ባግባቡ ይሁን። (ኢብኑ ሙነወር፣ ጥቅምት 4፣ 2013) = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ቆንጆ ምላስ ፀጋ ነው። ከምትናገረው አንድ ቃል በፊት አንድ ሺህ ጊዜ ማሰብ  መቻል ከአላህ የሆነ ስጦታ ነው።  የሰዎችን ተፈጥሮና የግንዛቤ አቅምን በማስተዋል የተገራ አንደበት የተባረከ ነው።  አንዳንድ ሰዎች አሉ… ለንግግራቸው ለከት የሌላቸውና ሁኔታን የማያገናዝቡ።  ወይ የንግግር ለዛ የላቸው ወይ  ቃላት አይመርጡ…  በቃ እንደወረዱ። t.me/abdu_rheman_aman

በማያገባሽ ነገር ከገባሽ የሚያስከፋሽን ትሰሚያለሽ።

‏راحة النَّفس من الخلق في اثنتين: عدم التَّشاغل بما يقولون مدحًا أو قدحًا، والإحسان إليهم - وإن أسأوا -، ابتغاءَ وجه الله. #صالح_العصيمي

" إذا رأيت الرجل يذكر الألباني وابن باز والعثيمين والوادعي بخير فاعلم أنه على خير ". 🎙لفضيلة الشيخ : أ.د. #سليمان_الرحيلي • حفظه اللّٰه •

😵🤔🙁😝😤☹️🙁☹️ 🛜የመጀመሪያው ፕሮግራማችን ▶️ 🙁☹️😭🙁😭🙁☹️🙁 🎴ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ📶 🎤       ተ🎁              ጀ▶️                   መ ▶️                           ረ▶️ ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም! ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼  ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘ t.me/tdarna_islam?livestream t.me/tdarna_islam?livestream

«በራስሽ መቆም ተለማመጅ ማንም በሌለበት ስትወድቂ መቆም እንድትችይ!» = t.me/https_Asselefya1

በፍፁም እንዳታስመስይ ከነ ስህተትሺም ቢሆን ራስሺን ሁኝ !! =

ሚስት ከሆንሽ ባልሽን ባል ከሆንክ ደግሞ ሚስትህን ረዘም ላሉ ደቂቃዎች ዐይኗን በስስት የመመልከት ልማድ አዳብር ። በዐይኗ ውስጥ ሩኋን ፈልግ ። እየተመለከትካትም ስለሷ መልካም ነገሮችን አስብ ። ወዳጄ ፍቅር እንደ ጭቃ ተጠፍጥፎ የሚሰራ የልፋት ውጤት ነው ።በጥረታቸሁ ልክ በትዳርና የፍቅር ግንኙነታችሁ ትደሰታላችሁ  ። ባረከሏሁ ፊኩም ያላገባችሁ ወንድምና እህቶች ለጊዜው መስታወት ፊት ቆማችሁ እራሳችሁ ላይ ማፍጠጥ ትችላላችሁ  ....

የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ "ዓኢሻ ሆይ! ምስኪንን አትመልሺ፣ በተምር ክፋይ እንኳ ቢሆን (አስተናጋጂ)። ዓኢሻ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ። አቅርቢያቸውም። አላህ በትንሳ
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ "ዓኢሻ ሆይ! ምስኪንን አትመልሺ፣ በተምር ክፋይ እንኳ ቢሆን (አስተናጋጂ)። ዓኢሻ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ። አቅርቢያቸውም። አላህ በትንሳኤ ቀን ያቀርብሻልና።" [ሶሒሑ ተርሚዚይ፡ 2352] = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

😊አዲስ የሙሀደራ ፕሮግራም 🎁 በትዳር እና ኢስላም ቻናል 🎁ዛሬ ማታ ለየት ያለ ፕሮግራም አለ ✅ ተጋባዥ ኡስታዞች ⭐️ ➡️ አቡ ሙዓዝ ርዕስ :-ቢድአን ተጠንቀቁ📚 ➡️አቡ ሂበቱላህ ርዕስ:- ት
😊አዲስ የሙሀደራ ፕሮግራም 🎁 በትዳር እና ኢስላም ቻናል 🎁ዛሬ ማታ ለየት ያለ ፕሮግራም አለ ✅ ተጋባዥ ኡስታዞች ⭐️ ➡️ አቡ ሙዓዝ ርዕስ :-ቢድአን ተጠንቀቁ📚 ➡️አቡ ሂበቱላህ     ርዕስ:- ትክክለኛው የትዳር ህይወት✅ ➡️አቡ ሱፊያን     ርዕስ :-የልብ ሰላም ማግኛ ሰበቦች⭐️ ፕሮግራም መሪ ✔️ወንድም አቡ ሁዘይፋ💎 🏠ቀን እና ሰዓት  ዛሬ ማታ 😓ከምሽቱ 3️⃣➗3️⃣0️⃣ጀምሮ🔋 0️⃣0️⃣0️⃣የሚተላለፍበት ቻናል✨ 😋 🎴 t.me/tdarna_islam 👍 t.me/tdarna_islam

🔖መዉሊድ እና ነባሩ እስልምና አይተዋወቁም ! «በሺርክ  የተወረወረዉን፣ በኹራፋት ያበደዉን፣ በመዉሊድ የታጀበዉን  የሱፍዮች እስልምና "ነባሩ  እስልምና" እያሉ የሚያሞካሹ  ጩኸቶችን አልፉ አልፉ  እንሰማለን።  ይህንን የማይቀበለዉን "ወሃቢ" በማለት  በሙሐመድ ኢብኑ አብዲል ወሓብ  የተጠነሰሰ መጤ ኢስላም እንደሆነ ሊነግሩን ነዉ ። ይሄ "ነባሩ" የሚሉት ኢስላም ግን  በፍፁም  እንግዳ የሆኑ  መጤ አስተሳሰቦችን  አጭቆ የያዘ"ኢስላም"ነዉ።  የዚህ ፎርጅድ "ኢስላም" አብይ መገለጫ የሆነዉን መዉሊድ እንደ አብነት ብንወስድ  ደጋፊዎቹ ሳይቀሩ  ከነባሩ ኢስላም ዉስጥ  የማይታወቅ መጤ እንደሆነ መስክረዋል። ለምሳሌ፦ ❶.« አቡ ሻማህ፦ በዘመናችን ከተፈጠሩ ከዚህ አይነት ተግባሮች ያማረ ከሆነዉ  የላቀዉ አላህ ይጠግናትና በኢርቢል ከተማ  በያመቱ ከነብዩ ﷺ የልደት ቀን ጋር በሚገጥመዉ ቀን ይፈፀሙ የነበሩ ሶደቃዎችና፣በጎ ነገሮች ፤ ጌጦችንና ደስታን ማንፀባረቅ ነዉ። (አልባዒሥ ዐላ ኢንካሪል ቢድዕ ወልሐዋዲሥ:95) የተመሠረተበት አስተዉሉ። ❷. « ኢብኑ ሐጀር አል ዐስቀላኒ፦ የመዉሊድ ድርጊት መሰረቱ ቢድዐህ ነዉ። ከሶስቱ ክፍለ_ዘመናት መልካም ቀደምቶች አልተላለፈም። {አልሓዊ ሲልፈታዊ:1/88} ❸.« ሰኻዊ፦ የተከበረዉ መዉሊድ ተግባር በተከበሩት ሶስቱ ክፍለ_ዘመናት ይኖሩ ከነበሩት ደጋግ ቀደምቶች ከአንድም አልተገኘም። ይልቁንም የተከሰተዉ ከዚያ በኋላ ነዉ። {ሱቡሉል ሁዳ ወርረሻድ:1/439} ➍.« አትተዝመንቲ፦ የመዉሊድ ተግባር በመልካም ቀደምቶች የኢስላም ቀዳሚ ዘመን አልተከሰተም። {አስሲረቱ አሽሻኒያህ:1/441} ❺.« አልሓፊዝ አልዒራቂ፦ ይህንን ነገር ምግብ በማብላት መልኩ እንኳን ከሰለፎች አናዉቅም። (ተስኒፉል አዛን:136)ኢንሻ አላህ ይቀጥላል...... = t.me/https_Asselefya1

ጥያቄ ? እውነት/ሀሰት ✍በአላህና  በመልክተኛውና እንዲሁም ቁርአን መቀለድ ከእምነት ያሶጣል ⭕️ ትክክለኛው  መልስ ስትነኩ  ብቻ  የሚመጣው 𝕒𝕕𝕕   በመጫን ጠቃሚ የሱና ቻናል ታገኛላችሁ     👇👇👇

ማንም ሰዉ እኮ እንደ ልእልት አድርጌ አኖርሻለሁ ሊልሾ ይችላል በዚህ ጉዳይ ቃሉን የማያጠፋዉ አባትሽ ብቻ ነዉ። =

እከሌ ልቤ ሰበረኝ ሸወደኝ አታለለኝ....እያላችሁ የምታለቃቅሱ ስንተየ ተመከረ ተዘከረ ለምን አሰሙም አታነቡም ግድ እናንተ ላይ እስኪደርስ ለምን ትጠብቃላችሁ አረ ተዉ እባካችሁ አንብቡ አድምጡ ሁሌ ወቀሳ ሁሌ ለቅሶ አይበቃም ወይ ይህ ነገር ?! =

#አደራ_የባለቤትህን_ልብ_ተንከባከበው በመካከላችሁ ያለውን ፍቅር አጠናክረው፡፡ 1. የህይወትን ነፃነት ስጣት 2. ስጦታ ግዛላት 3. ስሟን አቆላምጠህ ጥራት 4. መልካምን ሰላምታ ተለዋወጣት 5. ወደ
#አደራ_የባለቤትህን_ልብ_ተንከባከበው በመካከላችሁ ያለውን ፍቅር አጠናክረው፡፡ 1. የህይወትን ነፃነት ስጣት 2. ስጦታ ግዛላት 3. ስሟን አቆላምጠህ ጥራት 4. መልካምን ሰላምታ ተለዋወጣት 5. ወደ ቤት ስትገባ ሳማት 6. ድንገተኛ የምትመኘውን እና የምትፈልገውን አድርግላት 7. መግባባትን መርህህ አድርግ 8. የሚያነቃ ልቧን የሚያንጠለጥል ታሪክ አስተምራት 9. ወደ ቤት ስትገባ ስለ ስራህ ሳይሆን ስለ ውሎዋ አዳምጣት 10. ወደ ቤት ስትገባ ሳሎን ቤት በነፃነት ብዙ ተቀመጥ 11. የሰራችውን ምግብ በአድናቆት ተመገብ 12. ልብሱ ያምራል በላት 13. ስታረግዝ ተንከባከባት 14. ስጦታ ስትሰጥህ በጣም በፀጋ ተቀበላት 15. ስታናግራት በልዩ በሚማርክ በመስህብ በመልካም አገላለፅ አናግራት 16. የምትወድልህን ልብስ ልበስላት 17. ከቻልክ ስለ እርሷ ቁንጅና ተክለ ቁመና የሚገልፅ ግጥም ፃፍላት 18. ስትለብስ በጣም እንደሚያምርባት ንገራት 19. በማክበር የፍቅር ቃላቶችን በመጠቀም ልቧን አስደስታት

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 - Statistics & analytics of Telegram channel @https_asselefya1