en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 262 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 372 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 262 subscribers.

According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 18 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.37%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.48% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 335 views. Within the first day, a publication typically gains 1 210 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 262
Subscribers
-324 hours
-187 days
+1830 days
Posts Archive
ተሳካልኝ የአመታት ናፍቆት ሊወጣ ነዉ ልላችሁ ነበረ ለካ በሕልሜ ነበር .....! ተስፋ አንቆርጥም አንድ ቀን...... =

ጌታዬ ሆይ! ነፍሴን የሚያጠፉ ከባድ ሰሜቶችን ሁሉ በእዝነትህ አስወግድልኝ፣ከአቅሜ በላይ የሆነን ነገርም አትጫንብኝ። 💫 መልካም ለይል ፋሚሊ የነገ ሰዉ ይበለን !

በሀሳቡ እስማማለሁ! ሲጀመር ባለ ትዳር ሴት ከሌላ ወንድ እንደዉ ግደታ ካልሆነ በስተቀር ልትገናኝ አይገባም አደብ አይደለማ። ግን አሁን ላይ ከባሏበላይ ከሌላ ወንድ የምታወራ የምትገለፍጥ ሴት ቤት ይ
በሀሳቡ እስማማለሁ! ሲጀመር ባለ ትዳር ሴት ከሌላ ወንድ እንደዉ ግደታ ካልሆነ በስተቀር ልትገናኝ አይገባም አደብ አይደለማ። ግን አሁን ላይ ከባሏበላይ ከሌላ ወንድ የምታወራ የምትገለፍጥ ሴት ቤት ይቁጠራቸዉ ሀቂቃ ! አንዳንድ ሴቶች እረፉ ካገባችሁ በኋላ በባላችሁ ተብቃቁ አለቀ ! እንኳን ያገባችሁ ያላገባችሁ ራሱ ከወንድ ያላችሁ ግንኙነት አስተካክሉ ለሀጃ ካልሆነ በስተቀር አትቀራረቡ አትገልፍጡ ! ችግር የለዉም በሚል መቀራረብ መገልፈጥ ኋላ ዋጋ ያስከፍላል እና ተጠንቀቁ ! ወንዱም ሆይ ባለ ትዳር እንደሆነች እያወቅክ አትልከስከስ የራስህ ሚስት ሌላ ቢያወራት እንደማትወደዉ ሁሉ አንተም የሰዉ ሚስት አታዉራ ድንበህ ጠብቅ !! =

እኔ የምላችሁ ያለ ስልኬ ብቻየን ስራ ልሰራ ስንተየ ሞከርኩ ግን አይሳካልኝም ተመልሼ ስልኬ እይዛለሁ "ትቼ ከሄድኩም የሆነ የረሳሁት ነገር እንዳለ የሚሰማኝ ስራዬ አላተኩርም ህእ ¡ ምን አይነት ሱስ ቢሆን ነዉ እ ? እኔ ብቻ ወይስ እናንተም ናችሁ ? #ቸግሮናል =

"በወንዶች በሆነ ነገራቸዉ የምቀና ብሆን ኖሮ ወደ መስጅድ በሚያደርጉት ጉዞ እቀናባቸዉ ነበር። = t.me/https_Asselefya1

🔖 የምናዝነዉ ስላጣናቸዉ ትተዉን ስለሄዱ ብቻ ብለን አይደለም ይሆኑናል ብለን ጊዜችንን፣ ልባችንን ስሜታችንን እና ቆይታችንን ከማይሆኑ ሰዎች ጋር በማቃጠላችን ጭምር እንጅ! = t.me/https_Asselefya1

🛑👉በጣም ታዋቂ ከሆንክ በጣም ጥንቁቅ መሆን ይጠበቅብሃል።ምክንያቱም ሰዎች እንቅስቃሴዎችህን ሁሉ ሸሪዓዊ  ዋጋ ይሰጧቸዋል። ለዚህም ነው ምናለ ታዋቂ ባልሆንኩ ኖሮ የሚሉ ሰለፎች ያለፉት። 🔖 አቡ ደርዳእም «እውቀቱ የበዛ ሰው ስቃዩ በዛ!» የሚል መልእክት ማስተላለፋቸው፤ ብዙ ያወቀ ብዙ መስራት ይጠበቅበታል። ብዙ ያወቀ ብዙዎች ዘንድ ይታወቃልና  ብዙ መጠንቀቅም አለበት ማለታቸው ነው። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

" የኔ ልባም ሴት ዛሬ ማለት እኮ ትናንት ፈርተሺዉ የነበረዉ ነገ ነዉ። ሁሉም በአላህ ፍቃድ ያልፋል። አብሽሪልኝ 🌺 =

📚ተይሲር  አህካመ ተጅዊድ ቂርአት ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🔖ክፍል  04      ጀ          መ                 ረ https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru?livestream

تـفــسيــر الــقـ📖ـرآن الكـــريــــم #الدرس_الجديد   #سورتا المعوقين ( # انتهي ) 🎙 للشيخ أبي عمار أول بن أحمد الخميسي  «حفظه الله»

የሴቶች ፀባይ ሸህ ሙሀመድ ወሌ رحمه الله

💫አንዳንዴ  ..ለአንዳንድ ሰዎች አንገባቸዉም አይደል ? አዎ እኔ እንደዛ ይሰማኛል  ጊዜአችን አይገባቸዉም፣ ልባቸን አይገባቸዉም! እዉነት ምናችንም አይገባቸዉም። = t.me/https_Asselefya1

ያዙ የሁለቱም ወዳጆች 🌶🍌
+1
ያዙ የሁለቱም ወዳጆች 🌶🍌

"ከኒካህ በፊት ለሚደረደሩልሽ የፍቅር ጥቅሶች ልብ ሰጥተሺ አታንብቤቸዉ ! ለምን ? ሴቶች በቃል ለመሸነፍ ቅርብ ስለሆን እንዳትሸነፊ አጉል ቦታ እንዳትወድቂ ተጠንቀቂ የምታደምጪዉ የምታነቢዉ ልብ እያልሽ! ተናግሬለሁ ኋላ ወይኔ አይሰራም ! መነፀር እና ኤርፎንሽ አስተካክይ ማለቴ ነዉ ! =

ለጋብቻ መርጠህ ያጨሀት ልጅ ከኒካ በፊት ምንም አይነት የፍቅር ቃሎች አትጠቀም‼️ አንዳድ ወንድሞች ግን እረፉ ! ልክ እንደሚስት ካላደረኩሽ በፍቅርሽ ሞትኩ ተቃጠልኩ አልቻልኩም ምናምን ምናምን..... እያላችሁ የሴቶች ልብ የምታቀልጡ እረፉ! ትክክለኛ ፍቅር የሚጀምረዉ ከኒካህ በኋላ ነዉ። "ለትዳር አጨሀት (መረጥካት) አይደል ትቀመጥ በክብር። ቀኑ ሲደርስ ታሞግሳታለህ የፍቅር ቃሎችም ታዘንበዋለህ በነፃነት በደስታ ምክንያቱም ፈርመህ የግልህ አድርገሀል ከዛዉጭ እስከዛ እረፉ ‼️ =

⇛በነገራችን ላይ…የራቀ ሁሉ የናቀ አይደለም። ሰዎች ለተለያዩ አላማዎች ለመቀራርብና ለመግባባት ይሞክራሉ። ከዚያም በተለያዬ ምክንያት መራቅን ወይም መራራቅን ይመርጣሉ። ☞ አንዳንዶቹ ስለ አንተ ምንነት ለማወቅ ከጣሩ በኋላ አይመጥነኝም ሳይሆን አልመጥነውምና ቦታውን ለተሻለ ሰው መልቀቅ አለብኝ በሚል ቀና አመለካከት ፈንጠር ብለው ይቆማሉ። ስለዚህ ሲርቁህ አክብረው የሚሄዱ፣መልካምን የሚመኙ፣ከኔ የተሻለ ጎደኛ የሚያስፈልገው ሰው ነው ብለው የሚያስቡም እንዳሉ ተገንዘብ። t.me/AbuSufiyan_Albenan