fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 261 مشترک است و جایگاه 6 132 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 372 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 261 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 10 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 18 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.37% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.48% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 335 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 210 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 261
مشترکین
-324 ساعت
-187 روز
+1830 روز
آرشیو پست ها
ተሳካልኝ የአመታት ናፍቆት ሊወጣ ነዉ ልላችሁ ነበረ ለካ በሕልሜ ነበር .....! ተስፋ አንቆርጥም አንድ ቀን...... =

ጌታዬ ሆይ! ነፍሴን የሚያጠፉ ከባድ ሰሜቶችን ሁሉ በእዝነትህ አስወግድልኝ፣ከአቅሜ በላይ የሆነን ነገርም አትጫንብኝ። 💫 መልካም ለይል ፋሚሊ የነገ ሰዉ ይበለን !

በሀሳቡ እስማማለሁ! ሲጀመር ባለ ትዳር ሴት ከሌላ ወንድ እንደዉ ግደታ ካልሆነ በስተቀር ልትገናኝ አይገባም አደብ አይደለማ። ግን አሁን ላይ ከባሏበላይ ከሌላ ወንድ የምታወራ የምትገለፍጥ ሴት ቤት ይ
በሀሳቡ እስማማለሁ! ሲጀመር ባለ ትዳር ሴት ከሌላ ወንድ እንደዉ ግደታ ካልሆነ በስተቀር ልትገናኝ አይገባም አደብ አይደለማ። ግን አሁን ላይ ከባሏበላይ ከሌላ ወንድ የምታወራ የምትገለፍጥ ሴት ቤት ይቁጠራቸዉ ሀቂቃ ! አንዳንድ ሴቶች እረፉ ካገባችሁ በኋላ በባላችሁ ተብቃቁ አለቀ ! እንኳን ያገባችሁ ያላገባችሁ ራሱ ከወንድ ያላችሁ ግንኙነት አስተካክሉ ለሀጃ ካልሆነ በስተቀር አትቀራረቡ አትገልፍጡ ! ችግር የለዉም በሚል መቀራረብ መገልፈጥ ኋላ ዋጋ ያስከፍላል እና ተጠንቀቁ ! ወንዱም ሆይ ባለ ትዳር እንደሆነች እያወቅክ አትልከስከስ የራስህ ሚስት ሌላ ቢያወራት እንደማትወደዉ ሁሉ አንተም የሰዉ ሚስት አታዉራ ድንበህ ጠብቅ !! =

እኔ የምላችሁ ያለ ስልኬ ብቻየን ስራ ልሰራ ስንተየ ሞከርኩ ግን አይሳካልኝም ተመልሼ ስልኬ እይዛለሁ "ትቼ ከሄድኩም የሆነ የረሳሁት ነገር እንዳለ የሚሰማኝ ስራዬ አላተኩርም ህእ ¡ ምን አይነት ሱስ ቢሆን ነዉ እ ? እኔ ብቻ ወይስ እናንተም ናችሁ ? #ቸግሮናል =

"በወንዶች በሆነ ነገራቸዉ የምቀና ብሆን ኖሮ ወደ መስጅድ በሚያደርጉት ጉዞ እቀናባቸዉ ነበር። = t.me/https_Asselefya1

🔖 የምናዝነዉ ስላጣናቸዉ ትተዉን ስለሄዱ ብቻ ብለን አይደለም ይሆኑናል ብለን ጊዜችንን፣ ልባችንን ስሜታችንን እና ቆይታችንን ከማይሆኑ ሰዎች ጋር በማቃጠላችን ጭምር እንጅ! = t.me/https_Asselefya1

🛑👉በጣም ታዋቂ ከሆንክ በጣም ጥንቁቅ መሆን ይጠበቅብሃል።ምክንያቱም ሰዎች እንቅስቃሴዎችህን ሁሉ ሸሪዓዊ  ዋጋ ይሰጧቸዋል። ለዚህም ነው ምናለ ታዋቂ ባልሆንኩ ኖሮ የሚሉ ሰለፎች ያለፉት። 🔖 አቡ ደርዳእም «እውቀቱ የበዛ ሰው ስቃዩ በዛ!» የሚል መልእክት ማስተላለፋቸው፤ ብዙ ያወቀ ብዙ መስራት ይጠበቅበታል። ብዙ ያወቀ ብዙዎች ዘንድ ይታወቃልና  ብዙ መጠንቀቅም አለበት ማለታቸው ነው። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

" የኔ ልባም ሴት ዛሬ ማለት እኮ ትናንት ፈርተሺዉ የነበረዉ ነገ ነዉ። ሁሉም በአላህ ፍቃድ ያልፋል። አብሽሪልኝ 🌺 =

📚ተይሲር  አህካመ ተጅዊድ ቂርአት ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🔖ክፍል  04      ጀ          መ                 ረ https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru?livestream

تـفــسيــر الــقـ📖ـرآن الكـــريــــم #الدرس_الجديد   #سورتا المعوقين ( # انتهي ) 🎙 للشيخ أبي عمار أول بن أحمد الخميسي  «حفظه الله»

የሴቶች ፀባይ ሸህ ሙሀመድ ወሌ رحمه الله

💫አንዳንዴ  ..ለአንዳንድ ሰዎች አንገባቸዉም አይደል ? አዎ እኔ እንደዛ ይሰማኛል  ጊዜአችን አይገባቸዉም፣ ልባቸን አይገባቸዉም! እዉነት ምናችንም አይገባቸዉም። = t.me/https_Asselefya1

ያዙ የሁለቱም ወዳጆች 🌶🍌
+1
ያዙ የሁለቱም ወዳጆች 🌶🍌

"ከኒካህ በፊት ለሚደረደሩልሽ የፍቅር ጥቅሶች ልብ ሰጥተሺ አታንብቤቸዉ ! ለምን ? ሴቶች በቃል ለመሸነፍ ቅርብ ስለሆን እንዳትሸነፊ አጉል ቦታ እንዳትወድቂ ተጠንቀቂ የምታደምጪዉ የምታነቢዉ ልብ እያልሽ! ተናግሬለሁ ኋላ ወይኔ አይሰራም ! መነፀር እና ኤርፎንሽ አስተካክይ ማለቴ ነዉ ! =

ለጋብቻ መርጠህ ያጨሀት ልጅ ከኒካ በፊት ምንም አይነት የፍቅር ቃሎች አትጠቀም‼️ አንዳድ ወንድሞች ግን እረፉ ! ልክ እንደሚስት ካላደረኩሽ በፍቅርሽ ሞትኩ ተቃጠልኩ አልቻልኩም ምናምን ምናምን..... እያላችሁ የሴቶች ልብ የምታቀልጡ እረፉ! ትክክለኛ ፍቅር የሚጀምረዉ ከኒካህ በኋላ ነዉ። "ለትዳር አጨሀት (መረጥካት) አይደል ትቀመጥ በክብር። ቀኑ ሲደርስ ታሞግሳታለህ የፍቅር ቃሎችም ታዘንበዋለህ በነፃነት በደስታ ምክንያቱም ፈርመህ የግልህ አድርገሀል ከዛዉጭ እስከዛ እረፉ ‼️ =

⇛በነገራችን ላይ…የራቀ ሁሉ የናቀ አይደለም። ሰዎች ለተለያዩ አላማዎች ለመቀራርብና ለመግባባት ይሞክራሉ። ከዚያም በተለያዬ ምክንያት መራቅን ወይም መራራቅን ይመርጣሉ። ☞ አንዳንዶቹ ስለ አንተ ምንነት ለማወቅ ከጣሩ በኋላ አይመጥነኝም ሳይሆን አልመጥነውምና ቦታውን ለተሻለ ሰው መልቀቅ አለብኝ በሚል ቀና አመለካከት ፈንጠር ብለው ይቆማሉ። ስለዚህ ሲርቁህ አክብረው የሚሄዱ፣መልካምን የሚመኙ፣ከኔ የተሻለ ጎደኛ የሚያስፈልገው ሰው ነው ብለው የሚያስቡም እንዳሉ ተገንዘብ። t.me/AbuSufiyan_Albenan