en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 290 subscribers, ranking 6 172 in the Religion & Spirituality category and 2 367 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 290 subscribers.

According to the latest data from 20 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -61 over the last 30 days and by -7 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.77%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 396 views. Within the first day, a publication typically gains 1 151 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 21 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 290
Subscribers
-724 hours
+117 days
-6130 days
Posts Archive
• ቤይሩት ገጠር እኛ ያለንበት አካባቢ በምሽት ይሄን ይመስላል...! ሀቂቃ እኔ ይሄን ያክል የሚያስብልኝ ሰዉ አለ ብዬ አላስብም ነበረ ግን ለካ አላችሁኝ ጀዛኩሙሏህ ኸይር ወደ ገጠር ሄደናል ብዬ ፀፌ ነበረ ምግብ አለ ወይ መጠጥስ ልብስስ እያላችሁ የጠየቃችሁኝ አስባችሁ ሁሉም አለ አልሃምዱሊላህ ከዛ ድንጋጤ አዉጥቶ በዚህ እያኖረን ነዉ ክፉ አይንካችሁ ኑሩልኝ ልላችሁ እወዳለሁ! በተለይ በቦት በኩል ሁሌ ጧት ማታ ሁኔታችን የምጠይቁኝ እና ምርጥ ሰዎች አላህ መልካሙ ሁሉ ይግጠማችሁ ለኔ እንዳሰባችሁ አላህ ያስብላችሁ 🤲 ✍

• እንዲህም ዱአ የሚፈልግሽ ወንድ እያለ የማይፈልግሽ ወንድ ስር ለምን ራስሺን ዝቅ ታደርጊያለሽ ወደ ጌታሽ ዙሪ እንድህ በዱአ የሚወስድሽ የልብሽ ንጉስ ይመጣል ልልሽ ነዉ እቱዬ! =
• እንዲህም ዱአ የሚፈልግሽ ወንድ እያለ የማይፈልግሽ ወንድ ስር ለምን ራስሺን ዝቅ ታደርጊያለሽ ወደ ጌታሽ ዙሪ እንድህ በዱአ የሚወስድሽ የልብሽ ንጉስ ይመጣል ልልሽ ነዉ እቱዬ! =

• አላህ ሀራም ያደረገዉ ነገር ላይ እወድቃለሁ ብሎ ለነፍሱ የሚፈራ አካል ለጋብቻ ችሎታ ካለዉ ሊያገባ ግድ ይለዋል።

ከሸይጧን መጠበቂያ ታላቁ ዚክር የእዉቀት ባለቤቶት ይላሉ፦ لا إلهَ إلاَّ اللَّه وحْدهُ لاَ شَرِيكَ لهُ، لَهُ المُلْكُ، ولَهُ الحمْدُ، وَهُو عَلَى كُلِّ شَيءٍ قَدِيرٌ، 100 ጊዜ በቀን ያለ አካል ፣ሸይጧን አይቀርበዉም፣ በኢባዳዉ ላይ ተፀኖ ያያል፣ ለሶላት ፈጅርም ይነቃል። =

#የጁሙዓ_ኹጥባ_የሶደቃ_ታላቅነት_በረመዷን 🎙በወንድም አቡ ኡሠይሚን ኢብኑ ሻፊ 🕌 በከለላ መስጂደ ሱናህ ድሬ የተደረገ የቴሌግራም ቻናል፦ ¤t.me/Ezedin_Ibnu_Shafi

​📢 ታላቅ የሙሃደራ ፕሮግራም ​"ልዩ የዳዕዋ ፕሮግራም እንዳያመልጥዎ!" بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ اسلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🌙​ነገ ማለ
​📢 ታላቅ የሙሃደራ ፕሮግራም"ልዩ የዳዕዋ ፕሮግራም እንዳያመልጥዎ!" بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ اسلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🌙​ነገ ማለትም ቅዳሜ ምሽት፣ ከተራዊህ ሶላት በኋላ በጉጉት የሚጠበቅ ታላቅ የሙሀደራ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቆታል። የዕውቀት ገበታውን የሚያጋሩን እንግዶቻ 👇👇👇👇👇👇👇👇 ⭐️​ኡስታዝ አቡ ሂበቱሏህ ⭐️​ኡስታዝ አብዱረዛቅ ባጂ ⭐️​ወንድም አቡ ሁዘይፋ ⭐️​ወንድም ጦላህ ርዕሰ ፦ወቅታዊ እና ወሳኝ ርዕሶች ተዘጋጅተዋል !! ​📅 ቀን፦ ነገ ቅዳሜ ምሽት ⏰ ሰዓት፦ ከተራዊህ ሶላት በኋላ 📍 ቦታ፦ በትዳር እና ኢስላም ቴሌግራም ቻናል ⤵️ለሌሎችም በማጋራት የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ ባረከሏሁ ፊኩም!!! ​🔗 የቴሌግራም ሊንክ፦ https://t.me/tdarna_islam

• የነፍስ ደስታዋ፣ የልቦና እረፍት፣የፊት ዉበት፣ የነገሮች መስተካከል የሚገኘዉ አላህን በድብቅ በማምለክ ነዉ! እድለ ቢስነት፣ የነፍስ መጨናነቅ፣የፊት መበላሸት ፣ነገሮች አለመስተካከል በድብቅ ወንጀሎች የሚመመጣ። ድብቅ ኢባዳዎች አብዙ! ድብቅ ወንጀሎች እራቁ! =

ጅቡን ጅብ በላው! ~ ኻሚነኢ ኢራን ውስጥ ለረጅም ዘመን አዛዥ ናዛዥ ሆኖ ኖሯል። ስልጣኑ ሁሉ ተጠቅልሎ በእጁ ነበር። የሃገሪቱ ፕሬዚደንት፣ የጦር መሪዎች፣ ... ሁሉ በሱ ስር ነበሩ። ስለዚህ በኢራን መንግስት አማካኝነት * በዒራቅ፣ በሶሪያ፣ በሊባኖስ፣ በየመን ተደራጅተው፣ በሎጂስቲክ፣ በስልጠና፣ እየታገዙ እነዚህን ሃገራት ሲያምሱ የነበሩ / እያመሱ ያሉ ቡድኖች ያደረሱት ጥፋት ሁሉ የኻሚነኢ እጅ አለበት። ሊባኖስን በሒዝበ ሸይ ^ ጧን፣ የመንን በሑሢ፣ ዒራቅን በሐሽደ ሸዕቢ እና በሌሎችም አንጃዎች ያመሰ ሰው ነው። አገር አፍራሽ፣ ደም አፍሳሽ፣ ህዝብ አፈናቃይ ነበር። እጁ በነዚህ ሀገራት ከሁለት ሚሊዮን በላይ በሚገመቱ ሱኒ ሙስሊሞች ደም የተጨማለቀ ነው። * በነዚህ ሃገራት ውስጥ ደም የጠማቸው ቡድኖችን ከማደራጀት ባለፈ ሺ0ዎችን ከኢራን፣ ከዒራቅ፣ ከአፍጋኒስታን፣ ... በመቀስቀስ፣ የጦር መሪዎችን እና ከባድ የጦር መሳሪያዎችን በመላክ ሶሪያ እና የሶሪያ ሙስሊሞች ላይ ከባድ እልቂት፣ ከባድ ውድመት ያደረሰ ሰው ነው፣ ኻሚነኢ። * በሶሪያ ሲካሄድ የነበረውን ጦርነት በየዚድ ጦር እና በሑሴን ጦር መካከል የሚካሄድ ውጊያ ነው በማለት 14 ክፍለ ዘመን ያለፈውን የሑሴን ሞት ሱኒ ሙስሊሞች ላይ በማላከክ የበቀል ቅስቀሳ ያደረገ ነው። ጉልበት እንዳለው ሲሰማው በዚህ መልኩ ሱኒ ሙስሊሞችን "የየዚድ ጦር" ብሎ በመፈረጅ እልቂት ያውጃል። (ልብ በሉ! የዚድ እነሱ ዘንድ ሙስሊም አይደለም።) አሜሪካና እ S ^ራሄል ሲነሱበት ጊዜ ደግሞ ተቂያውን ያመጣና ሱኒዎችን እንደ ሙስሊም የሚቆጥር ይመስላል። የዋሆች ይህንን ማስመሰያውን ከልብ በመውሰድ በበጎ ሊያስቡት ይነሳሉ። ከራፊዷ ሃይማኖት መሰረታዊ እምነት ውስጥ አንዱ ተቂያ ነው፣ አቅም ደከም ሲል፣ የማይመች ሁኔታ ሲገጥም እምነታቸውን ለመደበቅ የሚከተሉት የውሸት ስትራቴጂ። (ኢንሻአላህ በዚህ ጉዳይ ላይ ኪታቦቻቸውን እያጣቀስኩ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ።) * እንጂ ሱኒዮች እነሱ ዘንድ እንደ ሙስሊም አይቆጠሩም። ያያያዝኩትን የአልጀዚራ ዘገባ ተመልከቱ። ራሱ ኻሚነኢ የተናገረው ነው። "በሶሪያ የምናካሂደው ውጊያ በኢስላም እና በክህ ^ ደት መካከል የሚደረግ ውጊያ ነው" ይላል። ልብ በሉ! አንደኛ ሶሪያ ላይ ከበሻር አልአሰድ ጎን ሆነው እየተዋጉ እንደሆነ እየገለፀ ነው። ሁለተኛ በነሱ እየተጨ ^ፈጨፉ ያሉት ሶሪያውያን ሙስሊሞች አይደሉም እያለ ነው። አንተ ለሱ ሞት ታዝናለህ፣ ሽንጥህን ገትረህ ትሟገታለህ። እሱ ግን የየዚድ ተከታይ ብሎ እንደ ሙስሊምም አይቆጥርህም። * "በአሁኑ ሰዓት የራፊዷ ሺዐዎችን እውነተኛ ማንነት ማጋለጥ ለአ Y ^ሁድ መወገን ነው" የሚሉ እንዳሉ ይታወቃል። በርግጥ ዓኢሻን በዝሙት የሚወነጅሉ፣ እነ አቡበክርና ዑመርን የሚያወግዙ ጠማሞችን ከሚያወድስ አካል ይሄ የሚገርም አይደለም። ለማንኛውም እየተባልሉ ያሉት አካላት ሁለቱም ለሙስሊሞች እጅግ ክፉዎች ናቸው፣ አንዱ በኢስላም ስም፣ ሌላው በቀጥታ። አ Y ^ሁዶች በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን ጨርሰዋል፣ ምድራቸውን ነጥቀዋል፣ ገዝዛን አፍራርሰዋል። ራፊዷ ሺዐዎችም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን ጨርሰዋል፣ ሃገራትን ወረዋል፣ አፍርሰዋል። ሁለቱም ግዛት የማስፋፋት እቅድ አላቸው። አሁን ሁለቱ ተፋጠዋል። የአንዱ እሳት ሌላውን እየበላ ነው። ኻሚነኢ ትናንት ሶሪያውያንን ሲፈጅበት በነበረው ሚሳኤል ዛሬ ተበልቷል። ኢራን ትናንት ሶሪያን ስታፈራርስ ነበር፣ ዛሬ ተረኛ ሆናለች። እ$ ^ ራሄልም የሆነ ያክል የድርሻዋን እያገኘች ነው። ስራ ለሰሪው፣ እሾህ ላጣሪው። * የጦርነቱ ውጤት ምን ይዞ እንደሚመጣ የሚያውቀው አላህ ነው። ብቻ ዛሬ ላይ አንድ ነገር እርግጠኛ ሆኖ መናገር ይቻላል። ኻሚነኢ የእጁን ነው ያገኘው። ኢራን ላይ እየደረሰ ያለውም እነሱ በሌሎች ላይ ያደረሱትን ነው። በተረፈ አልተከሰተም እንጂ ሌሎች አካላት ከነ አሜሪካ ጋር በቀጥታ ተሰልፈው ጥቃት ቢፈጽሙ ራሱ ይሄ ተግባር ራሱ የነ ኻሚነኢ ተግባር ነው። ከሩሲያ ጋር በመተባበር እኮ ነው ሶሪያ ላይ ያን ሁሉ ፍጅት የፈፀሙት። { وَكَذَ ٰ⁠لِكَ نُوَلِّی بَعۡضَ ٱلظَّـٰلِمِینَ بَعۡضَۢا بِمَا كَانُوا۟ یَكۡسِبُونَ } "እንደዚሁም ከፊል በደለኞችን በከፊሉ ላይ - ይሠሩት በነበሩት ጥፋት ምክንያት - እንሾማለን።" [አልአንዓም: 129] * የሶሐባ ጠላቶችን የሚያወድሱ አካላት ሳያፍሩ፣ እኛ የነዚህን ማንነት ለማጋለጥ ልናፍር አይገባም። ኢንሻአላህ ይቀጥላል። (ኢብኑ ሙነወር፣ ረመዷን16/1447) = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

الجزء_السابع_عشر_أحمد_محمد_طاهر_برواية_حفص_عن_عاصم.mp311.57 MB

ተነሱ እንዳያመልጣችሁ ሰሑር 🖐

• በለይለቱል ቀድር የሚፈፀሙ በላጭ ኢባዳዎች 1✓ሙሉ ለሊቷ መቆም( በአላህ አምኖ እና አላህ ሚንዳዬን ይሰጠኛል ብሎ አስቦ 2✓መስጅድ ላይ መቀመጥ .... 3✓ዱአ ማብዛት 4✓ ቁርአንን መቅራት =

ለኛ የማይመጥኑንን መንገዶች ላራቀልንናና በጣም ቆንጆ የተሻለ  የሆኑትን ቀደሮች (እጣ ፈንታዎች) ላዘጋጀልን አላህ ምስጋና ይገባዉ  አልሃምዱሊላ! = t.me/https_Asselefya1

✓ ሁሉንም ነገር  በአላህ እጅ  ላይ የሚተዉ፣  በእያንዳንዱ ነገር ዉስጥ  የአላህን እጅ ያያል ! = t.me/https_Asselefya1

✓ አላህ ሆይ ልቤን ከሀራም ምኞት  እግሬን  ከሀራም ጉዞ አንተ ጠብቅልኝ   ! =

ብእሮችሽ ይባረኩ አህሰንቲ እሙዬ🌹👍

ስለ እህቶች መቆርቆር! ለእህቶቻችን ተቆርቋሪ ነን የምትሉ..... ወንድሞቻችን ኡስታዞቻችን አላህ ለመልካም አሳቢነታችሁ ትልቅ ሚንዳን ይመንዳችሁ! ነገር ግን ሁሌም እነሱ የሚሉትን ብቻ በመስማት ባትነጉዱ ጥሩ ነውእነሱንም ተቆጡ! መቆርቆር ማለት.... ወሪያቸውን አዳምጦ ሂዶ ሌላውን መወረፍ አይደለም! ዘወር... ብሎ ባማረ ስነ'ምግባር... (በተዋበ ትህትና) እነሱን መምከር በራሱ መቆርቆር ነውአላህ ያዘነላቸው.... ሲቀሩ ብዙዎች አውርተው ለማሶራት የሚሟጭሩ ናቸው። ተለሳልሰው የሚቀርቡት ወንዶቹ ብቻ አይደሉም! ተበዳይ ዝም ቢል በዳዩ ከሰሰ የሚባለው አይነት! ስንት ዱዓቶች በሰው ምላስ ምክንያት ብቸኝነትን መርጠው ጠፍተዋል⁉  አንዳንዴ ለወቀሳ ሲመጡላችሁ ወደ እህቶቻችሁም ዘወር ብላችሁ አላህን ፍሩ ልትሉ ይገባል ነገሩን እንደወረደ ይዛችሁ አታጧጡፉት። ከዛ በተረፈ ጉዳዩ አስተማማኝ ከሆነ እና አጥፊ እንዲታረም ተጠቂዎችም እንዲድኑ ከሆነ የምትፈልጉት እንደ ወንድም በግል አድራሻውን ፈልጋችሁ ምከሩ አይ ካለ ካመፀ የዛኔ በግልፅ እከሌን ተጠንቀቁ ብላችሁ አስጠንቅቁንየሚዲያ ኡስ-ታዝ..... ብሎ በጅምላ መወረፍ ሰውን ማሰልቸት ነው እህ ጀመሩ እንጂ ሌላ ነገር አይመጣም! ሚዲያን ደህናውም መጥፎውም ገራሙም ክፉም ኡስ_ታዙም ተማሪውም ይጠቀመዋል ሲጀመር ማን ከሚዲያ የራቀ አለ'ና የሚዲያ ኡስ-ታዝ..... ይባላል⁉ እህቶች አላህን ልንፈራ ይገባል አስገድዶ የናንተን ገንዘብ ከኪሳችሁ መንጭቆ የሚወስድ የለም። ምን አልባት በብድር መልኩ ወስዶ ወይም..... በአስተምርሻለሁ ምክንያት ልትሉ ትችላላችሁ አታበድሪ! ካላበደርሽኝ ብሎ..... ይጥላሽ! ይቆጣብሽ! ለማታውቂው ሰው ገና ኡስ-ታዝ ስለሆነ ብቻ ማን አበድሪ አለሽ⁉ በቂርአት ሰበብም ቢሆን ማን ጋር መቅራት እንዳለባችሁ አስቡ ከዐቂዳው (ከመንሐጁ) ጀምራችሁ እስከ ስነ'ምግባሩ አጣሩ ስለ ወርሃዊ ክፍያችሁም ቀድማችሁ ተስማሙ። ቀድማችሁ አትክፈሉ መዝለቅ አለመዝለቃችሁን አላህ ነው የሚያውቀውየተማራችሁባትን ወር እየቆጠራችሁ ክፍያችሁን ፈፅሙበተቀረ ከኪሳችሁ..... መንጥቆ የናንተን ገንዘብ የሚወስድ የለም! አውቃችሁ ሰጥታችሁ ለመክሰስ አትገባበዙ። የምትፈልጉት ነገር ኑሮ ባይሳካም ሰውን አታነውሩ ሰውን በማነወር የሚገኝ ነገር የለም። ነገራቶች የሚሳኩት በአላህ..... ፍቃድ እንጂ በናንተ መፈለግ.... አይደለም! አላህ ለሁላችንም ሂዳያን መቀናትን ይወፍቀን! ወሩ የብዙ ኸይር ወር ነው እና የበደላችሁ ሰው ቢኖርም እንኳን አላህ ባህሪውን እንዳስተካክልለት'ና ከመልካም ባሪያዎቹ እንዳደርገው ዱዓእ አድርጉለት ኢላሂ ከአጥፊዎች ሳይሆን ከአሳማሪዎች አድርገን🤲🤲 ✍بِــــــنـــــتُ فُــــلان ¤t.me/Nisau_As_Selefiya ¤t.me/Nisau_As_Selefiya