en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 290 subscribers, ranking 6 172 in the Religion & Spirituality category and 2 367 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 290 subscribers.

According to the latest data from 20 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -61 over the last 30 days and by -7 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.77%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 396 views. Within the first day, a publication typically gains 1 151 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 21 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 290
Subscribers
-724 hours
+117 days
-6130 days
Posts Archive
ብእሮችሽ ይባረኩ አህሰንቲ እሙዬ🌹👍

ስለ እህቶች መቆርቆር! ለእህቶቻችን ተቆርቋሪ ነን የምትሉ..... ወንድሞቻችን ኡስታዞቻችን አላህ ለመልካም አሳቢነታችሁ ትልቅ ሚንዳን ይመንዳችሁ! ነገር ግን ሁሌም እነሱ የሚሉትን ብቻ በመስማት ባትነጉዱ ጥሩ ነውእነሱንም ተቆጡ! መቆርቆር ማለት.... ወሪያቸውን አዳምጦ ሂዶ ሌላውን መወረፍ አይደለም! ዘወር... ብሎ ባማረ ስነ'ምግባር... (በተዋበ ትህትና) እነሱን መምከር በራሱ መቆርቆር ነውአላህ ያዘነላቸው.... ሲቀሩ ብዙዎች አውርተው ለማሶራት የሚሟጭሩ ናቸው። ተለሳልሰው የሚቀርቡት ወንዶቹ ብቻ አይደሉም! ተበዳይ ዝም ቢል በዳዩ ከሰሰ የሚባለው አይነት! ስንት ዱዓቶች በሰው ምላስ ምክንያት ብቸኝነትን መርጠው ጠፍተዋል⁉  አንዳንዴ ለወቀሳ ሲመጡላችሁ ወደ እህቶቻችሁም ዘወር ብላችሁ አላህን ፍሩ ልትሉ ይገባል ነገሩን እንደወረደ ይዛችሁ አታጧጡፉት። ከዛ በተረፈ ጉዳዩ አስተማማኝ ከሆነ እና አጥፊ እንዲታረም ተጠቂዎችም እንዲድኑ ከሆነ የምትፈልጉት እንደ ወንድም በግል አድራሻውን ፈልጋችሁ ምከሩ አይ ካለ ካመፀ የዛኔ በግልፅ እከሌን ተጠንቀቁ ብላችሁ አስጠንቅቁንየሚዲያ ኡስ-ታዝ..... ብሎ በጅምላ መወረፍ ሰውን ማሰልቸት ነው እህ ጀመሩ እንጂ ሌላ ነገር አይመጣም! ሚዲያን ደህናውም መጥፎውም ገራሙም ክፉም ኡስ_ታዙም ተማሪውም ይጠቀመዋል ሲጀመር ማን ከሚዲያ የራቀ አለ'ና የሚዲያ ኡስ-ታዝ..... ይባላል⁉ እህቶች አላህን ልንፈራ ይገባል አስገድዶ የናንተን ገንዘብ ከኪሳችሁ መንጭቆ የሚወስድ የለም። ምን አልባት በብድር መልኩ ወስዶ ወይም..... በአስተምርሻለሁ ምክንያት ልትሉ ትችላላችሁ አታበድሪ! ካላበደርሽኝ ብሎ..... ይጥላሽ! ይቆጣብሽ! ለማታውቂው ሰው ገና ኡስ-ታዝ ስለሆነ ብቻ ማን አበድሪ አለሽ⁉ በቂርአት ሰበብም ቢሆን ማን ጋር መቅራት እንዳለባችሁ አስቡ ከዐቂዳው (ከመንሐጁ) ጀምራችሁ እስከ ስነ'ምግባሩ አጣሩ ስለ ወርሃዊ ክፍያችሁም ቀድማችሁ ተስማሙ። ቀድማችሁ አትክፈሉ መዝለቅ አለመዝለቃችሁን አላህ ነው የሚያውቀውየተማራችሁባትን ወር እየቆጠራችሁ ክፍያችሁን ፈፅሙበተቀረ ከኪሳችሁ..... መንጥቆ የናንተን ገንዘብ የሚወስድ የለም! አውቃችሁ ሰጥታችሁ ለመክሰስ አትገባበዙ። የምትፈልጉት ነገር ኑሮ ባይሳካም ሰውን አታነውሩ ሰውን በማነወር የሚገኝ ነገር የለም። ነገራቶች የሚሳኩት በአላህ..... ፍቃድ እንጂ በናንተ መፈለግ.... አይደለም! አላህ ለሁላችንም ሂዳያን መቀናትን ይወፍቀን! ወሩ የብዙ ኸይር ወር ነው እና የበደላችሁ ሰው ቢኖርም እንኳን አላህ ባህሪውን እንዳስተካክልለት'ና ከመልካም ባሪያዎቹ እንዳደርገው ዱዓእ አድርጉለት ኢላሂ ከአጥፊዎች ሳይሆን ከአሳማሪዎች አድርገን🤲🤲 ✍بِــــــنـــــتُ فُــــلان ¤t.me/Nisau_As_Selefiya ¤t.me/Nisau_As_Selefiya

ጌታዬ ሆይ! የወደድክልኝን ነገር ሁሉ ከልቤ የምወድ አድርገኝ። ደካማ ባርያህ ነኝና እዝነትህ ሁሌም አይለየኝ። ታግዬ መቀየር በማልችለው ነገር ላይ ትዕግስትህን ስጠኝ። የሁልጊዜ ዓላማዬ መልካም ሰው መሆን ነዉና መልካምነትን አጎናጽፈኝ። የዱንያ ቀናቴ ከባባድና ስልቹ ቢሆኑም እርጋታህን ለግሰኝ። منقول

ሁለመናዬ በእጅህ ነው የኔ ጌታ። ሳትጠግነኝ ይህ ረመዷን እንዳይወጣ ያ ረብ!

ከሱ ዉጭ ሌላ መድሃኒት እንደማያውቅ ሰው ዱዓህን ወጥረህ ያዝ። ዱዓ ዱዓ ዱዓ ...

• ሁለት የሚዋደዱ አካሎች ዱአ! ጠንክሩ ለአላህ ምንም የሚሳነዉ ነገር የለም! አላህ ሆይ ባሮችህን በሀላል አጣምራቸዉ 🤲 =
• ሁለት የሚዋደዱ አካሎች ዱአ! ጠንክሩ ለአላህ ምንም የሚሳነዉ ነገር የለም! አላህ ሆይ ባሮችህን በሀላል አጣምራቸዉ 🤲 =

الجزء_السادس_عشر_أحمد_محمد_طاهر_برواية_حفص_عن_عاصم.mp312.80 MB

• ማንኛዉ ፀጋ ከአላህ መሆኑን በእርግጠኝነት ልብህን ሙላዉ! =

አላህ አንድን ባሪያ ሲወደዉ ከሀራም ነገሮች ያርቀዋል። የሀራም በሮች ይዘጉለታል ! =

• ፆም ልብን ያለሰልሳል፣ ወደ መልካም ነገር ያቃርባል፣ደረጃን ከፍ ያደርጋል፣ አይኑን ለሰበረ፣ ብልቱን ለጠበቀ፣እጁን ለሰበሰበ፣ምላሱን ለጠበቀ አካል ለወደፊቱ ሂወት ላይ ተፀኖ ያሳድርበታል።፣ ፆም ስነ ምግባርን ያስተካክላል። =

#ሙሓደራ_ስለ_ላ'#ኢላሃ_ኢለሏህ 🎙በወንድም አቡ ኡሠይሚን ኢብኑ ሻፊ 🕌 በሙቀጭ መስጂደ ሰላም መርዴ የተደረገ የቴሌግራም ቻናል፦ ¤t.me/Ezedin_Ibnu_Shafi

كان السلف يتواسون بهذه الكلمات: " إنما هي أيام قلائل ٫ و الموعد الجنة"    =

ረመዷን #13 ተርፈን 14ኛ ቀን እንፆማለን የሚል ተስፋ የለንም ነበር ግን አላህ ምን ይሳነዋል ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ ነዉ 14ኛ ቀን እድል ሰጥቶን ፆምን 15"ኛንም ተስፋ አንቆርጥም በቃ እንፆማለን ኢንሻ አላህ ! =

الجزء_الخامس_عشر_أحمد_محمد_طاهر_برواية_حفص_عن_عاصم.mp314.34 MB

በጣም ይጠቅማል እንጅ ብእሮችህ ይባረኩ በርታልን🙌

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته. ያጀመዓ! የቴሌ ግራም ልብስ ልንቀይር አስበናልና እዳትደናገሩ፣ እኛው ነን። ትልቅ እውቀት ኖሮኝ ባይሆንም፣ የምማረውንና የማነባትን ለእናንተ ለማካፈል የምሞክርባት ትንሿ ቤታችን ናት። ይህ አዲስ ፕሮፋይል መለያችን ይሁንልን። አብራችሁኝ ስላላችሁ አመሰግናለሁ! نَـحْـنُ أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے - ይጠቅማል ካላቹህ ቻናሉን ሼር አድርጉት! የቴሌ ግራም ቻናል ፦ t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman