en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 265 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 265 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -2 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.75%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.90% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 390 views. Within the first day, a publication typically gains 1 269 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 265
Subscribers
-524 hours
-67 days
-230 days
Posts Archive
ከሰው ፊት Vs ከጌታ ፊት መቆም ~ ወጣ ያለ'ለት ከጓዳ ለንግግር ቢሰናዳ ቃላቱ የተመረጠ አለባበሱ ያጌጠ ፕሮቶኮሉን የጠበቀ ሁለ ነገሩ ያሸበረቀ . . . ሶላት ላይ ግን . ከጌታው ፊት የዘነጋ አስር ጊዜ የሚያዛጋ ላሰጋገዱ አይሰጋ በድብርት የሚላጋ እዚህ መቁነጥነጥ እዚያ ማከክ ሁለ ነገሩ ዝርክርክ። ግራ አጋቢ ነው የኛ ነገር አይቦካ አይጋገር። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

የቤተሰብ ናፍቆት እንደዚህ ያደርጋል እንዴ!! «እጂግ ናፍቀውኛል» --------------------- መጥቼ ልያችሁ፤ ጨለማ ለብሼ እንደተለመደው፡ እናንተ ብትሰጉም፤ የምሽቱን ጉዞ በጣም ነው ምወደው፡ ሰማዩን ነግሳበት፤ ከግዝፈቱ ጋራ በሜዳመው ላይ ደምቃ፡ ያለምንም ከልካይ፤ ከዋክብት አጂቧት ስትፈካ ጨረቃ፡ እኔ በሷ ብርሀን፤ መንገደን ስቀጥል ደስ ይለኛል በቃ‼️ የጨለማው መንገድ፤ ለኔ በመቆርቆር እናንተን ቢያሰጋም፡ ማታ ቀጠሮ አለኝ፤ ከጨረቃዋ ጋር ሳላያት አረጋም፡ አሁን ግን ራቅኩኝ፤ በጨረቃ ብርሀን አልቻልኩም ለመምጣት፡ አዝዬ እዞራለሁ፤ የአባቴን ትዝታ የናፍቆትን ቅጣት፡ ከየትም መጥቼ፤ ልጄ የምትለኝ ውብ ቃልህ ናፍቆኛል፡ አባ ትዝታህን፤ አልቻልኩትምና እጂጉን ከብድኛል፡ ከበሩ ላይ ሆነህ ስታየኝ በደስታ፡ ጥርሴ ይነግርሀል የውስጤን ፈገግታ፡ .......አባቴ.... ጨለማ ለብሼ ልምጣ ከደጃችሁ፡ አላስኖረኝ አለ በዝቷል ናፍቆታችሁ፡ ማን ናፈቀህ ብለው ሰወች ሲያስጨንቁኝ፡ ደጃችን አልኳቸው ህልሜን እንዳይሰርቁኝ፡ በአብሮነት አድማስ የተጫወትኩበት፡ የልጅነት ወዜን የእውነት የኖርኩበት፡ ናፍቆኛል ደጃችን አብረን የሮጥንበት፡ አይናችሁን ባየው አሁን ምን አለበት⁉️ ...እውነትም መለያየት ስቃይ ነው። ናፈቀኝ ቀያችን ጋራና ተራራው፡ እፅዋት እንስሳው ሜዳ ገደል ጎራው፡ ንጋትን ጠብቀን ፀሀይ ስንንቃቃ፡ ምሽቱን ጠብቀን ስናስስ ጨረቃ፡ ይሔ ሁሉ ነገር ይናፍቃል በቃ፡ ....ግን ናፍቃችሁኛል... ትዝ ይለኛል ከቤት ቡና ስትጠጡ፡ አስታውሳለሁኝ ለስራ ስትወጡ፡ ለእርሻ ወይም ለአረም ለአጨዳ ስትሮጡ፡ በሮቹ ተጠምደው እርሻ እየታረሰ፡ ቆርቆሮ ሲሰራ ሳር እየፈረሰ፡ ይሔ ሁሉ ነገር ትዝ ይለኛል ለኔ፡ ገራገሩ ወሎ እንደት ነው ወገኔ!? አዳሩና ውሎው እንደት ነው ሁኔታው፡ አልተስተካከለም የኑሮ ሽሬታው!? የአባ-መስጠት ሀገር እንደምን ነው ወሎ፡ ዛሬም አልሰሰተም ይሰጣል ዝም ብሎ!? የወሎ ደግነት በምን ይዘለቃል፡ ናፍቆት እንዳይደፋኝ ልተወው ይበቃል፡ ወሎን ለማብራራት ቅኔ ነው ይልቃል፡ ከፓስፊክ ውቅያኖስ እጂጉን ይጠልቃል፡ በዋና ጀምሮ ማን ከዳር ይዘልቃል፡ ....ብቻ ናፍቄያለሁ፡ በአራት ግርግዳ ስር ቁጭ ብዬ ብቻየን፡ ሰፈሬን ሳስሳት ሳስባት ጎጆየን፡ የጎረቤቴ ድምፅ መጥቶ ይሰማኛል፡ እንዴት ሆኖ አትበሉ እኔንም ገርሞኛል!! ብቻ ከቃል በላይ እጂግ ናፍቀውኛል፡ ......በኑረዲን አል-አረብ.. http://t.me/nuredinal_arebi http://t.me/nuredinal_arebi

ጅዳ ወይም መካ ስራ የሰማችሁ ሹክ በሉኝ ያ ጀመአ፦ በዚች መስመር አቀብሉኝ 🤝@Ass_selefyaa_bot ባረከላሁ ፊኩም

" አንች ከባልሽ ዉጭ ወንድ መኖሩ ትዝ የማይልሽ   አላህ በዱኒያ  ምቾት በአኼራ ጀነት ይወፍቅሽ ! " منقول = t.me/https_Asselefya1

لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ فِي كَبَدٍ " ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡ =

ውድና የተከበራቹህ የቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ መኪያ ጅልባብ እና ኒቃብ መጪውን ኢደል አል አድሐ ዓረፍ በዓል ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ኢስላማዊ አልባሳቶችን እያቀረበ ይገኛል ። መኪያ ጅልባብና ኒ
+4
ውድና የተከበራቹህ የቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ መኪያ ጅልባብ እና ኒቃብ  መጪውን ኢደል አል አድሐ ዓረፍ በዓል ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ኢስላማዊ አልባሳቶችን እያቀረበ ይገኛል ። መኪያ ጅልባብና ኒቃብ  ልዩ የሚያደርገው  ሸሪዓውን የበጠበቀ  ሰራ ስለሚሰሳበት  ነው ። ለቻናላችን ቤተሰቦችም የተለያዩ እስላማዊ ልብሶችን አዘጋጅቷል ከእናንተ የሚጠበቀው ማዘዝ ቤተሰብ መሆን ብቻ ነው ። 🫵  ውበት        መረጋጋት        ሰላም        ሲትራ ስትለብሽው ልብሽን ስክን የሚያደርግ የልእለሀያሉን የአላህን ሱ ወ ትዛዝ  ታዘሽ የምትለብሺው ልብስ ቢኖር ሂጃብ ነው ይህን ሂጃብሽን ሸሪአውን በጠበቀ አለባበስ ትለብሽው ዘን መኪያ ጂልባብ ጋር ተዘጋጂቶ ይጠብቅሻል _በጥሩ  ሸሪአውን በጠበቀ መስተንግዶ _ኳሊቲ በሆኑ ጨርቆች ያገኛሉ አድራሻ ቤተል ኤጄ ሞል 0929514535

“ዒልም ፍለጋ ጨዋታ አይደለም። የጀነት መንገድ ነው።” ሸይኽ ሰሊም አልኹኺ

ሸይጧን ወደ ሰው ልጆች በአራት ሁኔታዎች ላይ ይገባል፦ 1. በከባድ ዝንጋቴ ጊዜ፣ 2. በከባድ  ሀዘን  ጊዜ፣ 3. በትልቅ ደስታ ጊዜ እና 4. በከፍተኛ ቁጣ ጊዜ ናቸው። ስትናደጂ፦ 1. አዑዙ ቢላሂ ሚነ ሸይጧኒ ረጂም በይ። 2. ቁመሽ ከሆነ ተቀመጪ። 3. አሁንም ካልተወሽ ተኚ። 6. የቁጣ ጊዜ  አትራገሚ። 4. ዝም በይ - አትናገሪ። 5. ውዱእ አድርጊ። ~ የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

የአማራ ክልል ህዝብ ያለበት ሰቆቃ 💧💧 የሁላችንም ቤተሰብ ሁሌ ጭንቀት ነዉ ያሉበት ወደት ይኬዳል ያረብ አንተ ለሀገራችን ሰላሙ መልስልን 🤲

የሰለፎች አኽላቅ እንድህ ነበር ! =
የሰለፎች አኽላቅ እንድህ ነበር ! =

📸የመጀመሪያ ፕሮግራም ⬇️በኡስታዝ ኸድር አህመድ ---- 🌐በወሎ ዩኒቨርስቲ ሱና ተማሪዎች ጀመዓ የተዘጋጀ --- 💎 https://t.me/WUHTCCMUSLIMJEMEA?livestream=c9a51049d1dbfefe95

1=>በድንሽ ጠንካራ ከሆንሽ 2=>ሀያዕ ካለሽ 3=>ለማንም ወንድ ፊት ካልሰጠሽ 4=>በዒልም ላይ ብርቱ ፡ዝምተኛ ከሆንሽ፡ሒጃብሽን ከጠበቅሽ፡ 5=>ጉዳይሽን፡ሀዘንሽን፡ብሶትሽን ለአሏህ ብቻ ሹክ ካልሽ፡ 6=>በአቋምሽ ከፀናሽ፡ 7=>በዒባዳ ላይ ብርቱ ከሆንሽ. ===>ዕወቂ አንቺ ብርቅዬ ውድ የሆንሽ ሴት ነሽ !!

الله أكبر الله أكبر الله أكبر لا إله الا الله ‏الله أكبر الله أكبر ولله الحمد ‏الله أكبر الله أكبر الله أكبر لا إله الا الله ‏الله أكبر الله أكبر ولله الحمد ‏الله أكبر الله أكبر الله أكبر لا إله الا الله ‏الله أكبر الله أكبر ولله الحمد ‏الله أكبر كبيرًا ، والحمد لله كثيرًا ، وسبحان الله بكرة وأصيلا ، وصلّ الله على سيدنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليمًا كثيرً

"በሙሓዶራው የተነሱ ነጥቦች • ሀሜት የሚፈቀድባቸው ቦታዎች • የቢድዐ ሰዎችን በስም ማስጠንቀቅ • ለሀቅና ለእውነት ባለቤት መወገን • የሀሜትና የምክር ልዩነት • ጭፍን ተከታይነት 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14524