fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 265 مشترک است و جایگاه 6 132 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 370 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 265 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 08 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -2 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.75% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.90% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 390 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 269 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 09 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 265
مشترکین
-524 ساعت
-67 روز
-230 روز
آرشیو پست ها
የቤትሽን ገመና ውጭ አትዝሪ ~ ተሰባስበው ባሎቻቸውን በማማት የሚጠመዱ ሴቶች አሉ። አንዳንዶቹ ከነዚህ የሃሜት ድግሶች መልስ በባሎቻቸው ላይ ያቄማሉ። ውስጣቸው ይደፈርሳል። ቀጥታ ግጭት ውስጥ የሚገቡም አሉ። እነዚህ ሃሜቶች አንዳንዴ ሄደው ሄደው ቤት የሚያፈርሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ሴቶች በባሎቻችሁ ላይ እንድትሸፍቱ ከሚያደርጉ አጉል መካሪዎች ተጠንቀቁ። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor

•• قالَ الشَّيخ العلّامَة ابنُ عُثَيْمِين رحمهُ الله : يَنبَغِي لِلإنسانِ يَومَ عَرَفَةَ أنْ يَختارَ الأدعيةَ الوارِدَةَ ومِنها أنَّ النَّبيَّ ﷺ كان يُكـثِـرُ: "رَبَّـنَا آتِـنَا فِي الدُّنْيَا حَسَـنَةً وَفِي الآخِـرَةِ حَسَـنَةً؛ وَقِنَا عَـذَابَ النَّارِ" ومِنَ الذِّكرِ قَولُ النَّبيِّ ﷺ "أَفْضَلُ الدُّعَاءِ دُعَاءُ يَوْمِ عَرَفَةَ وَأَفْضَـلُ مَا قُلْتُ أَنَا وَالنَّبِيُّونَ مِنْ قَبْلِي: لا إِلَهَ إِلَّا الله وَحْـدَهُ لَا شَـرِيكَ لَـهُ؛ لَـهُ الْمُلْكُ وَلَـهُ الْحَمْدُ وَهُـوَ عَـلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيــر". ‏‌‏⤶ الشَّرْحُ المُمتِعُ لابن عُثيمين (٧ /٢٩٥) =

«ነዉር የሌላቸው ሰዎች አጋጥመዉኝ ነበር። የሰው ነዉር መከታተል ሲጀምሩ አላህ ነዉራቸዉን አጋለጠባቸው። ነዉር ያለባቸው ሰዎችም አጋጥመውኛል። ስለ ሰው ነዉር ግድ አልነበራቸዉም። በዚህም የተነሳ ነዉራቸው ተደበቀላቸው።» ኢማም ማሊክ―ረሒመሁሏህ― =t.me/AbuSufiyan_Albenan

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የአፋልጉን ጥሪ በፎቶው የምትመለከቱት ተፈላጊ ሰኢድ እንድሪስ ዕድሜው 16 አመት ሲሆን ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ ሀርቡ ነው። እንደማንኛዉም ሰዉ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የአፋልጉን ጥሪ   በፎቶው የምትመለከቱት ተፈላጊ ሰኢድ እንድሪስ ዕድሜው 16 አመት ሲሆን   ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ ሀርቡ  ነው። እንደማንኛዉም ሰዉ ሰርቼ እለውጣለሁ ብሎ ወደ ሳኡዲ ከወጣ 8ወር አልፈዉታል ምን አልባት ተይዞም ከሆነ ከአምስት ወር በፊት ድበር ደርሻለሁ ብሎ ደዉሎል ከዛ ወደዚህ ድምፁ የለም ከቤት ከወጣ ወራቶች ያለፉት  ሲሆን እስከ አሁን  የት እንደ ደረሰ እና የት እዳለ አናውቅም። ካያችሁት እንድታሳውቁን ዘንድ በአላህ ሥም እንጠይቃችሗለን።   የመልካም ስራችሁን ምንዳ ከአላህ አታጡትምና መልእክቱን ሼር በማድረግ  ተባበሩን። እዲሁም ልጃችን  ወንድማችንን በሰላም ከቤተሠቦቹ ጋር አሏህ እዲያገናኘን በመልካም ዱአችሁ አትርሱን። *የጉርፕና የቻናል ባለቤቶች ሸር ብታደርጉልን* *ፈላጊ ቤተሰቦቹ* 0938925183 0590449577 0582722974

🔖 የአረፋን ቀን በምን አይነት መልኩ መጠቀም እንዳለብን የተዳሰሰበት ነሲሀ قال الرسول ﷺ :" خيرُ الدعاءِ دعاءُ يومِ عرفَةَ وخيرُ ما قلْتُ أنا والنبيونَ من قبلي لا إلهَ إلَّا اللهُ وحدَه لا شريكَ له له الملكُ وله الحمدُ وهو على كلِّ شيءٍ قديرٌ . 🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

🔴👉የአረፋ ቀን መፃም ያለው ምንዳ የተዳሰሰበት ምክር قال الرسول ﷺ : " صيامُ يومِ عرفةَ ، أَحتسبُ على اللهِ أن يُكفِّرَ السنةَ التي قبلَه، والسنةَ التي بعده " 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14533

¶"አሁን ላይ ቃላቶችን አሳምሮ ከሚያወራ ሰው ይልቅ ዝም ማለት የሚችል ሰው ያስደንቀኛል በዚህ ጫጫታ አለም ብዙዎች ለመደመጥ ሰልፍ ላይ በሚታገሉበት ሰዓት ሳይበገሩ ዝም ማለት መቻል መታደል ነው ልብ
¶"አሁን ላይ ቃላቶችን አሳምሮ ከሚያወራ ሰው ይልቅ ዝም ማለት የሚችል ሰው ያስደንቀኛል በዚህ ጫጫታ አለም ብዙዎች ለመደመጥ ሰልፍ ላይ በሚታገሉበት ሰዓት ሳይበገሩ ዝም ማለት መቻል መታደል ነው ልብህ ያርፋል ። https://t.me/Asselefya_39

»»የፈጅር ሰላትን ከማሳለፍ ተጠንቀቅ      »ከፈጅር ሰላት መሳነፍ አደገኛ         »የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና»   [{ቡካሪና ሙስሊም ዘግበውታል}]

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ታላቅ የዳዕዋ እና የኒያ ፕሮግራም እነሆ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር፦ ◎ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት እንግዶቻችን ➀) ሸይኽ አወል ቢን አሕመድ ➁)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته          ታላቅ የዳዕዋ እና የኒያ ፕሮግራም እነሆ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር፦      ◎ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት እንግዶቻችን ➀) ሸይኽ አወል ቢን አሕመድ         ➁) ኡስታዝ ኸድር ቢን አሕመድ ➂) ኡስታዝ አብዱሽኩር          ➃) ወንድም ሙ/ድ ሲራጅ ➠ ፕሮግራም መሪ፦ ➻አቡ ኡበይዳና አቡ ማሒ       ➠ ማንቂያ፦     ➻ ከረመዷን በኋላ (ሸዋል) አካባቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ታስቦ እንደነበረ ታውቃላችሁ።ግና አሁንም በጣም አንገብጋቢ የሚባሉ ስራዎች ቀድመው እንዲቀላጠፉ በማሰብና እነሱ ላይ በማተኮር የተማሪዎች ቅበላው ከሙሐረም በኋላ እንዲሆን ታስቧል ኢንሻ አላህ።ለእዚህ ስራ ነው ሁሌም እየተረባረብን ያለነው።በነገራችን ላይ ስንት ተማሪዎች ለመቀበል ታስቧል የሚለውንም በፕሮግራሙ ላይ የምትሰሙት ይሆናል።      ይሄን ፕሮግራም ላለመገኘት ቀርቶ ለማርፈድ እንዳታስቡ፡ትጸጸቱበታላችሁ ➠ መርከዙ የደረሰበትን ጉዳይ በተመለከተ ያላሰባችሁትና ያልጠበቃችሁት አጓጊ ዜና አለን።.የስራችሁን ውጤት ለማየት ከፈለጋችሁ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር...        ማሳሰቢያ፦ ማክሰኞ(ነገ)ምሽቱን ከእኛ ጋር..... 🔍 ስርጭቱ የሚተላለፍበት ሊንክ                              ╰┈➢ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk ╰┈➢ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk

📣 ወንጀልን አታጣጥም ....! =

🛑👉የሚወደድ ሰዉ መሆን እና ዋጋ ያለዉ ሰዉ መሆን ይለያያል። ሁሉም ሰዉ ሊወድሽ ይችላል። ሁሉም ሰዉ ግን ዋጋ ሊሰጥሽ አይችልም። ስለዚህ ዋጋ ያላት ሴት ሁኚ። = https://t.me/https_A
🛑👉የሚወደድ ሰዉ መሆን እና ዋጋ ያለዉ ሰዉ መሆን ይለያያል። ሁሉም ሰዉ ሊወድሽ ይችላል። ሁሉም ሰዉ ግን ዋጋ ሊሰጥሽ አይችልም። ስለዚህ ዋጋ ያላት ሴት ሁኚ። = https://t.me/https_Asselefya1

ነገር ማዋሰድ ማበላሸት ነዉ በተናጠል እንድሁም በማህበረሰቡ ላይ.....!! =