en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 261 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 372 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 261 subscribers.

According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 18 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.37%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.48% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 335 views. Within the first day, a publication typically gains 1 210 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 261
Subscribers
-324 hours
-187 days
+1830 days
Posts Archive
ክርክሩን ትተነዋል  ከወደደን ጋር እንዘልቃለን  ለታመነን እንታመናለን  ላከበረን  ለኛ መልካም ዉለታን  ለዋለልን ደግነት ነዉ።  በኛ ላይ  ለከፋ በጥላቻ   እኛ ላይ ለተነሳ  ደግሞ ከነ መፈጠሩ በመርሳት ዋጋዉን   እናወራርዳለን። =

مَنْظُومَةٌ فِي السَّيْرِ إِلَى اللهِ   🔖 ᳢ክፍል ❶ 🎙በኡስታዝ አብዱ ረዛቅ ሙሐመድ አል-ባጂ = t.me/Sle_qelbachn1/345

🔖 አላህን ታምፃለህ ነገር ግን እወደዋለሁ ብለህ ትሞግታለህ! ዉደታህ እዉነተኛ ቢሆን ትታዘዘዉ ነበር። ወዳጅ ለወዳጁ ታዛዥ ነዉ። =

የማትፈቀድለት ሴት መጨበጥ አደጋ ነዉ ተጠንቀቁት !

አላህ ወፍቆን ያምና ጥፋቶችን ዘንድሮ  ርቀን ይሆናል ። የትናንትን ድፍረቶች አርግበን ይሆናል  ። ነገር ግን :- የአላህ ሐቅን ከመጠበቅ አንጻር ዘንድሮም ብዙ ይቀራልና ዛሬን ከትናንቱ በብዙ የተሻለ አድርገን አናስብ :: ይቀረናል ብለን ጭማሪን ከአላህ እንለምን ! አጉድለናል ብለን  ነፍሣችንን እንውቀስ ! የዛሬ ፀጋ ከአላህ የመጣ ታላቅ ችሮታ ከመሆኑ አንጻር  ደግሞ " ዘንድሮማ ደግና  የተሻለ ነው "  ብለን አላህን አብዝተን እናመስግን! = t.me/Muhammedsirage

አንተ አንተ ነህ።ለአንተ በማይሰማማ ቦታ ላይ አትገኝ ከአንተ ጋር የማይሄዱ ቀልዶችንም ሆነ ጨዋታወችን አትዳፈር፤ሰሚ አለ ብለህ የያዝከውን ሁሉ አትዘርግፍ አድማጭና ቦታ እየለየህ።አድማጭ ለመገምገም ንቁ ነው።ከማን ምን አይነት ነገር እንደሚጠበቅና እንደማይጠበቅ ለይቶ ያውቃል አንተን ከወሬህ ጋር ለክቶህ ሲያበቃ ካልተመጣጠንክልት፡አንድም የትልቅ ትንሽ፡አለያም ያለ አቅሙ የሚንጠራራ ደረጃውን የማያውቅ ብሎ ነው የሚያሸርህ።ልኬታህን እወቅ፡ቢያደምጥህ ተመችተኸው ሳይሆን ቢርቅህ እንደምታለቃቅስ ስለገባው ነው ከዙሪያህ የማይጠፋው።ለማንኛው ታቅፋችሁ አዙሩኝ፡ሁለ ነገሬን እወቁልኝ አትበል።

" አንዳንድ ሰዎች ባንተ ላይ የነበራቸዉ የተሳሳተ እይታ የሚፀፀቱበት ጊዜ ይመጣል.....! 🎀

🔖 ሙሓደራ ክፍል / 173
تعليم_الأطفال_التوحيد_ثم_القرآن
🛑👉 ልጆቻችንን ተውሂድን እናስተምር ከዛም ቁርዐን !!             t.me/AbumuslimAlarsi/12404          🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊምحفظه الله

ስሜ ጀማል አሊ ይባላል የምሰራው በአንድ የሽያጭ ማዕከል ላይ ሃላፊ ስሆን ደህና ሚባል ደሞዝ የነበረኝ ወጣት ነኝ ለኔም ለቤተሰባችን ያሳልፋል ብዬ የጀመርኩት የብድር ስራ የአላህ ቀደር ሆኖ ሳይሆንኝ ቀረ በብዙ ብሮች አከሰረኝ። በብድር (460,000) ነበር የጀመርኩት። አሁን ላይ ዋና ስራዬንም እያጣው ነው። እዳዬን ለመክፈል 160ሺ አግኝቻለሁ። የቀረውን (300,000) ካልከፈልክ ተብዬ ችግር ላይ ነኝ። ይህን የመክፈል አቅም ስለሌለኝ ለአላህ ብላቹ ተባበሩኝ። 1000222244537 jemal Ali በዚህ ቁጥር ልታገኙኝ ትችላላችሁ። 0930555119

ክፍል ② (የመጨረሻው) قصيدة ليس الغريب - ለይሰል_ጘሪቡ - የኢማም ዐሊይ ብኑል ሑሰይን - በኡስታዝ ዐብዱረዛቅ ሙሐመድ ባጂ =t.me/Sle_qelbachn1

{ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنْتُمْ تُوعَدُونَ .. =

አንድ ያልተሳካልህ ነገር መኖሩ ብዙ የአላህ ፀጋዎችን ያስረሳህ ዘንድ ዕድል አትስጠው። ከለከለኝ ከምትለው የሠጠህ ይበዛል

በማይፈልግህ ሰው ህይወት ውስጥ አትግባ‥ በመለሰህ ሰው ላይም እራስህን አታስገድድ‥ የተዋረደክ ሆነህ እየተደሰትክ ከምትቆይ ከፍ ብለህ እየታመምክ መራቁ ይሻላል። =

እኔ  ትናንት ዛሬ እንዳልነበረው  ሁሉ ነገ ሌላ ቀን እንደሆነ አውቃለሁ። …  ሁሉም ነገር በነበረበት አይቆይም። የተሰበረ ልብም ይጠገናል ብቻ ሳይሆን  ይጠነክራል።  ዩሱፍን አብዝቼ ለምን እንደምወደው ታውቃለህ? …  ህይወቱ ባሪያ ከመሆን በኋላ ንጉስ መሆንን አስተምሮኛል። ከወህኒ ውስጥ መከራ በኋላ የምቾት ዓለምም እንዳለ አሳውቆኛል።  እና የእኛን ህይወት ልንገርህ? ነገ ሌላ ቀን ነው። ሁሉም አልፎ የሚያስቅም የሚያጀግንም ታሪክ ይሆናል። t.me/abdu_rheman_aman

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 - Statistics & analytics of Telegram channel @https_asselefya1