es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 261 suscriptores, ocupando la posición 6 132 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 372 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 261 suscriptores.

Según los últimos datos del 10 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 18, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.37%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.48% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 335 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 210 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 11 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 261
Suscriptores
-324 horas
-187 días
+1830 días
Archivo de publicaciones
ክርክሩን ትተነዋል  ከወደደን ጋር እንዘልቃለን  ለታመነን እንታመናለን  ላከበረን  ለኛ መልካም ዉለታን  ለዋለልን ደግነት ነዉ።  በኛ ላይ  ለከፋ በጥላቻ   እኛ ላይ ለተነሳ  ደግሞ ከነ መፈጠሩ በመርሳት ዋጋዉን   እናወራርዳለን። =

مَنْظُومَةٌ فِي السَّيْرِ إِلَى اللهِ   🔖 ᳢ክፍል ❶ 🎙በኡስታዝ አብዱ ረዛቅ ሙሐመድ አል-ባጂ = t.me/Sle_qelbachn1/345

🔖 አላህን ታምፃለህ ነገር ግን እወደዋለሁ ብለህ ትሞግታለህ! ዉደታህ እዉነተኛ ቢሆን ትታዘዘዉ ነበር። ወዳጅ ለወዳጁ ታዛዥ ነዉ። =

የማትፈቀድለት ሴት መጨበጥ አደጋ ነዉ ተጠንቀቁት !

አላህ ወፍቆን ያምና ጥፋቶችን ዘንድሮ  ርቀን ይሆናል ። የትናንትን ድፍረቶች አርግበን ይሆናል  ። ነገር ግን :- የአላህ ሐቅን ከመጠበቅ አንጻር ዘንድሮም ብዙ ይቀራልና ዛሬን ከትናንቱ በብዙ የተሻለ አድርገን አናስብ :: ይቀረናል ብለን ጭማሪን ከአላህ እንለምን ! አጉድለናል ብለን  ነፍሣችንን እንውቀስ ! የዛሬ ፀጋ ከአላህ የመጣ ታላቅ ችሮታ ከመሆኑ አንጻር  ደግሞ " ዘንድሮማ ደግና  የተሻለ ነው "  ብለን አላህን አብዝተን እናመስግን! = t.me/Muhammedsirage

አንተ አንተ ነህ።ለአንተ በማይሰማማ ቦታ ላይ አትገኝ ከአንተ ጋር የማይሄዱ ቀልዶችንም ሆነ ጨዋታወችን አትዳፈር፤ሰሚ አለ ብለህ የያዝከውን ሁሉ አትዘርግፍ አድማጭና ቦታ እየለየህ።አድማጭ ለመገምገም ንቁ ነው።ከማን ምን አይነት ነገር እንደሚጠበቅና እንደማይጠበቅ ለይቶ ያውቃል አንተን ከወሬህ ጋር ለክቶህ ሲያበቃ ካልተመጣጠንክልት፡አንድም የትልቅ ትንሽ፡አለያም ያለ አቅሙ የሚንጠራራ ደረጃውን የማያውቅ ብሎ ነው የሚያሸርህ።ልኬታህን እወቅ፡ቢያደምጥህ ተመችተኸው ሳይሆን ቢርቅህ እንደምታለቃቅስ ስለገባው ነው ከዙሪያህ የማይጠፋው።ለማንኛው ታቅፋችሁ አዙሩኝ፡ሁለ ነገሬን እወቁልኝ አትበል።

" አንዳንድ ሰዎች ባንተ ላይ የነበራቸዉ የተሳሳተ እይታ የሚፀፀቱበት ጊዜ ይመጣል.....! 🎀

🔖 ሙሓደራ ክፍል / 173
تعليم_الأطفال_التوحيد_ثم_القرآن
🛑👉 ልጆቻችንን ተውሂድን እናስተምር ከዛም ቁርዐን !!             t.me/AbumuslimAlarsi/12404          🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊምحفظه الله

ስሜ ጀማል አሊ ይባላል የምሰራው በአንድ የሽያጭ ማዕከል ላይ ሃላፊ ስሆን ደህና ሚባል ደሞዝ የነበረኝ ወጣት ነኝ ለኔም ለቤተሰባችን ያሳልፋል ብዬ የጀመርኩት የብድር ስራ የአላህ ቀደር ሆኖ ሳይሆንኝ ቀረ በብዙ ብሮች አከሰረኝ። በብድር (460,000) ነበር የጀመርኩት። አሁን ላይ ዋና ስራዬንም እያጣው ነው። እዳዬን ለመክፈል 160ሺ አግኝቻለሁ። የቀረውን (300,000) ካልከፈልክ ተብዬ ችግር ላይ ነኝ። ይህን የመክፈል አቅም ስለሌለኝ ለአላህ ብላቹ ተባበሩኝ። 1000222244537 jemal Ali በዚህ ቁጥር ልታገኙኝ ትችላላችሁ። 0930555119

ክፍል ② (የመጨረሻው) قصيدة ليس الغريب - ለይሰል_ጘሪቡ - የኢማም ዐሊይ ብኑል ሑሰይን - በኡስታዝ ዐብዱረዛቅ ሙሐመድ ባጂ =t.me/Sle_qelbachn1

{ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنْتُمْ تُوعَدُونَ .. =

አንድ ያልተሳካልህ ነገር መኖሩ ብዙ የአላህ ፀጋዎችን ያስረሳህ ዘንድ ዕድል አትስጠው። ከለከለኝ ከምትለው የሠጠህ ይበዛል

በማይፈልግህ ሰው ህይወት ውስጥ አትግባ‥ በመለሰህ ሰው ላይም እራስህን አታስገድድ‥ የተዋረደክ ሆነህ እየተደሰትክ ከምትቆይ ከፍ ብለህ እየታመምክ መራቁ ይሻላል። =

እኔ  ትናንት ዛሬ እንዳልነበረው  ሁሉ ነገ ሌላ ቀን እንደሆነ አውቃለሁ። …  ሁሉም ነገር በነበረበት አይቆይም። የተሰበረ ልብም ይጠገናል ብቻ ሳይሆን  ይጠነክራል።  ዩሱፍን አብዝቼ ለምን እንደምወደው ታውቃለህ? …  ህይወቱ ባሪያ ከመሆን በኋላ ንጉስ መሆንን አስተምሮኛል። ከወህኒ ውስጥ መከራ በኋላ የምቾት ዓለምም እንዳለ አሳውቆኛል።  እና የእኛን ህይወት ልንገርህ? ነገ ሌላ ቀን ነው። ሁሉም አልፎ የሚያስቅም የሚያጀግንም ታሪክ ይሆናል። t.me/abdu_rheman_aman