ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 261 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 372 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 261 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 10 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 18، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.37‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.48‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 335 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 210 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 261
المشتركون
-324 ساعات
-187 أيام
+1830 أيام
أرشيف المشاركات
ክርክሩን ትተነዋል  ከወደደን ጋር እንዘልቃለን  ለታመነን እንታመናለን  ላከበረን  ለኛ መልካም ዉለታን  ለዋለልን ደግነት ነዉ።  በኛ ላይ  ለከፋ በጥላቻ   እኛ ላይ ለተነሳ  ደግሞ ከነ መፈጠሩ በመርሳት ዋጋዉን   እናወራርዳለን። =

مَنْظُومَةٌ فِي السَّيْرِ إِلَى اللهِ   🔖 ᳢ክፍል ❶ 🎙በኡስታዝ አብዱ ረዛቅ ሙሐመድ አል-ባጂ = t.me/Sle_qelbachn1/345

🔖 አላህን ታምፃለህ ነገር ግን እወደዋለሁ ብለህ ትሞግታለህ! ዉደታህ እዉነተኛ ቢሆን ትታዘዘዉ ነበር። ወዳጅ ለወዳጁ ታዛዥ ነዉ። =

የማትፈቀድለት ሴት መጨበጥ አደጋ ነዉ ተጠንቀቁት !

አላህ ወፍቆን ያምና ጥፋቶችን ዘንድሮ  ርቀን ይሆናል ። የትናንትን ድፍረቶች አርግበን ይሆናል  ። ነገር ግን :- የአላህ ሐቅን ከመጠበቅ አንጻር ዘንድሮም ብዙ ይቀራልና ዛሬን ከትናንቱ በብዙ የተሻለ አድርገን አናስብ :: ይቀረናል ብለን ጭማሪን ከአላህ እንለምን ! አጉድለናል ብለን  ነፍሣችንን እንውቀስ ! የዛሬ ፀጋ ከአላህ የመጣ ታላቅ ችሮታ ከመሆኑ አንጻር  ደግሞ " ዘንድሮማ ደግና  የተሻለ ነው "  ብለን አላህን አብዝተን እናመስግን! = t.me/Muhammedsirage

አንተ አንተ ነህ።ለአንተ በማይሰማማ ቦታ ላይ አትገኝ ከአንተ ጋር የማይሄዱ ቀልዶችንም ሆነ ጨዋታወችን አትዳፈር፤ሰሚ አለ ብለህ የያዝከውን ሁሉ አትዘርግፍ አድማጭና ቦታ እየለየህ።አድማጭ ለመገምገም ንቁ ነው።ከማን ምን አይነት ነገር እንደሚጠበቅና እንደማይጠበቅ ለይቶ ያውቃል አንተን ከወሬህ ጋር ለክቶህ ሲያበቃ ካልተመጣጠንክልት፡አንድም የትልቅ ትንሽ፡አለያም ያለ አቅሙ የሚንጠራራ ደረጃውን የማያውቅ ብሎ ነው የሚያሸርህ።ልኬታህን እወቅ፡ቢያደምጥህ ተመችተኸው ሳይሆን ቢርቅህ እንደምታለቃቅስ ስለገባው ነው ከዙሪያህ የማይጠፋው።ለማንኛው ታቅፋችሁ አዙሩኝ፡ሁለ ነገሬን እወቁልኝ አትበል።

" አንዳንድ ሰዎች ባንተ ላይ የነበራቸዉ የተሳሳተ እይታ የሚፀፀቱበት ጊዜ ይመጣል.....! 🎀

🔖 ሙሓደራ ክፍል / 173
تعليم_الأطفال_التوحيد_ثم_القرآن
🛑👉 ልጆቻችንን ተውሂድን እናስተምር ከዛም ቁርዐን !!             t.me/AbumuslimAlarsi/12404          🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊምحفظه الله

ስሜ ጀማል አሊ ይባላል የምሰራው በአንድ የሽያጭ ማዕከል ላይ ሃላፊ ስሆን ደህና ሚባል ደሞዝ የነበረኝ ወጣት ነኝ ለኔም ለቤተሰባችን ያሳልፋል ብዬ የጀመርኩት የብድር ስራ የአላህ ቀደር ሆኖ ሳይሆንኝ ቀረ በብዙ ብሮች አከሰረኝ። በብድር (460,000) ነበር የጀመርኩት። አሁን ላይ ዋና ስራዬንም እያጣው ነው። እዳዬን ለመክፈል 160ሺ አግኝቻለሁ። የቀረውን (300,000) ካልከፈልክ ተብዬ ችግር ላይ ነኝ። ይህን የመክፈል አቅም ስለሌለኝ ለአላህ ብላቹ ተባበሩኝ። 1000222244537 jemal Ali በዚህ ቁጥር ልታገኙኝ ትችላላችሁ። 0930555119

ክፍል ② (የመጨረሻው) قصيدة ليس الغريب - ለይሰል_ጘሪቡ - የኢማም ዐሊይ ብኑል ሑሰይን - በኡስታዝ ዐብዱረዛቅ ሙሐመድ ባጂ =t.me/Sle_qelbachn1

{ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنْتُمْ تُوعَدُونَ .. =

አንድ ያልተሳካልህ ነገር መኖሩ ብዙ የአላህ ፀጋዎችን ያስረሳህ ዘንድ ዕድል አትስጠው። ከለከለኝ ከምትለው የሠጠህ ይበዛል

በማይፈልግህ ሰው ህይወት ውስጥ አትግባ‥ በመለሰህ ሰው ላይም እራስህን አታስገድድ‥ የተዋረደክ ሆነህ እየተደሰትክ ከምትቆይ ከፍ ብለህ እየታመምክ መራቁ ይሻላል። =

እኔ  ትናንት ዛሬ እንዳልነበረው  ሁሉ ነገ ሌላ ቀን እንደሆነ አውቃለሁ። …  ሁሉም ነገር በነበረበት አይቆይም። የተሰበረ ልብም ይጠገናል ብቻ ሳይሆን  ይጠነክራል።  ዩሱፍን አብዝቼ ለምን እንደምወደው ታውቃለህ? …  ህይወቱ ባሪያ ከመሆን በኋላ ንጉስ መሆንን አስተምሮኛል። ከወህኒ ውስጥ መከራ በኋላ የምቾት ዓለምም እንዳለ አሳውቆኛል።  እና የእኛን ህይወት ልንገርህ? ነገ ሌላ ቀን ነው። ሁሉም አልፎ የሚያስቅም የሚያጀግንም ታሪክ ይሆናል። t.me/abdu_rheman_aman