💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 265 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 265 subscribers.
According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -2 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.75%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.90% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 390 views. Within the first day, a publication typically gains 1 269 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
ሳይሳካለት ሲቀር የምትደሰት ከሆነ ዉጤታማ ሲሆንና ሲሳካለትየምታዝንና የምትመቀኝ ከሆነ "እወቅ ትልቅ ችግር እንዳጋጠመህ ራስህን መርምር ኢማንህ የጎደለ መሆኑን አስተዉል በአንተ ላየ በጣም ይፈራል።
ምክኒያቱም የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ስላሉ:–~"ከናንተ አንድኛችሁ አላመነም (አያምንም) ለራሱ የሚወደዉን ለወንድሙ እስካል ወደደ ድረስ "
~
t.me/https_Asselfyaእናንተ ሰዎች ሆይ!እናንተ {ሁል ጊዜ}ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ።እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው።»
~ ከብዙ ጥቂት የማይባለው በዚህች አለም ድህነትን ይፈራል። በእጅጉ ደግሞ እኛ ሴቶች ድህነትን እንፈራለን ችግርን በመቋቋም ላይ ደካሞችም ነን በችግር በፍጥነት ተጠቂዎችና ደካማ ፍጥረቶች ነን።በተቃራኒው ደግሞ አባካኝና ገንዘብን በዳዮችም እኛው ነን።
~ መናገር ወደ ፈለኩት ሳልፍ ደግሞ እህቴ፦ በድህነት ፍራቻ መልካም ትዳርን አታርቂ ከድህነት ማምለጫ ያማረ አቋራጭ መንገድ ቢኖር ትዳር ነው። አላህም እንዲህ ይላል፦«ከናንተም ትዳር የሌላቸውን አጋቡ ከወንዶች ባሮቻችሁና ከሴቶች ባሮቻችሁም ለጋብቻ ብቁ የኾኑትን {አጋቡ}#ድኾች ቢኾኑ አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው።»
~ብልህነት መለያሽ አድርጊው አንዳንዶቻችን አላህ ይዘንልንና ልክ ትዳር የሚያጨው ሰው ሲመጣ በዚህች ምድር ስንፈልገው የነበረውን #ጠላታችንን ያገኘነው ይመሰል ቡጭቅጭቅ እናደርገዋለን።
~እህቴ የታለ እዝነት? ሰውዬው አይቀጥል ችግር አይወጣ ችግር ለሰው የተደረገው በእኔ ለምን ይቅር ባይነትና በዙሪያ ያሉት ሰዎች ያንን ይህንን እያሉ ይገፋፋሉ እኛ መነዳት። ግን ምን አዘናጋሽ? ነገ እሱ ሲራብ ምትራቢው አንቺ ነሽ፣ሲበርደው ሚበርድሽ አንቺ ነሽ፣ሲቸገር የምትቸገሪው አንቺ ነሽ አላሰፈላጊ ወጪ ዛሬ የምታስተፊው ዛሬ ብታዛኝለት ነገ ቤትሽ ታገኝዋለሽ።
~ብልህ ሴት ከጅምሩ አሰተዋይና ለእሱ ያላትን ርህራሄ እንዲሁም ተቆርቋሪነት የምታሳይ ናት!
~ ጋብች ልዩ ታዐምራቶች ውስጥም እርካታናፍቅር እዝነትም ነው።አላህ እንዲህ ይላል፦ «ለእናንተም ከነፍሶቻችሁ {ከጎሶቻችሁ}ሚስቶችን ወደ እነሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ አሰደናቂ ምልክቶቹ ነው።»
~ እናማ በዚህ ጋብቻ መፈለግ ያለብሽ በመልካም ነገር መበረታት፣በኢባዳ መጠንከር፣ጥሩ ተተኪ ዘሮች ማግኘት ይሁን። ነብያቶች ምትክን ፍለጋ አላህን እጅጉኑ ይማፀኑ ነበር። ነብዩላሂ ዘከሪያ እንዲህ ነበር ያሉት «ጌታዬ ሆይ!ከአንተ ዘንድ መልካም ዘርን ለኔ ስጠኝ አንተ ጸሎትን ሰሚ ነህና»
~ ያ!አላህ
«ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ሰጠን።አላህን ለሚፈሩም መሪ አድርገን»
አሚን!
منقول
=
t.me/https_Asselefya1ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡
=