💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 265 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 370 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 265 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -2، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.75%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.90% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 390 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 269 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
ሳይሳካለት ሲቀር የምትደሰት ከሆነ ዉጤታማ ሲሆንና ሲሳካለትየምታዝንና የምትመቀኝ ከሆነ "እወቅ ትልቅ ችግር እንዳጋጠመህ ራስህን መርምር ኢማንህ የጎደለ መሆኑን አስተዉል በአንተ ላየ በጣም ይፈራል።
ምክኒያቱም የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ስላሉ:–~"ከናንተ አንድኛችሁ አላመነም (አያምንም) ለራሱ የሚወደዉን ለወንድሙ እስካል ወደደ ድረስ "
~
t.me/https_Asselfyaእናንተ ሰዎች ሆይ!እናንተ {ሁል ጊዜ}ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ።እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው።»
~ ከብዙ ጥቂት የማይባለው በዚህች አለም ድህነትን ይፈራል። በእጅጉ ደግሞ እኛ ሴቶች ድህነትን እንፈራለን ችግርን በመቋቋም ላይ ደካሞችም ነን በችግር በፍጥነት ተጠቂዎችና ደካማ ፍጥረቶች ነን።በተቃራኒው ደግሞ አባካኝና ገንዘብን በዳዮችም እኛው ነን።
~ መናገር ወደ ፈለኩት ሳልፍ ደግሞ እህቴ፦ በድህነት ፍራቻ መልካም ትዳርን አታርቂ ከድህነት ማምለጫ ያማረ አቋራጭ መንገድ ቢኖር ትዳር ነው። አላህም እንዲህ ይላል፦«ከናንተም ትዳር የሌላቸውን አጋቡ ከወንዶች ባሮቻችሁና ከሴቶች ባሮቻችሁም ለጋብቻ ብቁ የኾኑትን {አጋቡ}#ድኾች ቢኾኑ አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው።»
~ብልህነት መለያሽ አድርጊው አንዳንዶቻችን አላህ ይዘንልንና ልክ ትዳር የሚያጨው ሰው ሲመጣ በዚህች ምድር ስንፈልገው የነበረውን #ጠላታችንን ያገኘነው ይመሰል ቡጭቅጭቅ እናደርገዋለን።
~እህቴ የታለ እዝነት? ሰውዬው አይቀጥል ችግር አይወጣ ችግር ለሰው የተደረገው በእኔ ለምን ይቅር ባይነትና በዙሪያ ያሉት ሰዎች ያንን ይህንን እያሉ ይገፋፋሉ እኛ መነዳት። ግን ምን አዘናጋሽ? ነገ እሱ ሲራብ ምትራቢው አንቺ ነሽ፣ሲበርደው ሚበርድሽ አንቺ ነሽ፣ሲቸገር የምትቸገሪው አንቺ ነሽ አላሰፈላጊ ወጪ ዛሬ የምታስተፊው ዛሬ ብታዛኝለት ነገ ቤትሽ ታገኝዋለሽ።
~ብልህ ሴት ከጅምሩ አሰተዋይና ለእሱ ያላትን ርህራሄ እንዲሁም ተቆርቋሪነት የምታሳይ ናት!
~ ጋብች ልዩ ታዐምራቶች ውስጥም እርካታናፍቅር እዝነትም ነው።አላህ እንዲህ ይላል፦ «ለእናንተም ከነፍሶቻችሁ {ከጎሶቻችሁ}ሚስቶችን ወደ እነሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ አሰደናቂ ምልክቶቹ ነው።»
~ እናማ በዚህ ጋብቻ መፈለግ ያለብሽ በመልካም ነገር መበረታት፣በኢባዳ መጠንከር፣ጥሩ ተተኪ ዘሮች ማግኘት ይሁን። ነብያቶች ምትክን ፍለጋ አላህን እጅጉኑ ይማፀኑ ነበር። ነብዩላሂ ዘከሪያ እንዲህ ነበር ያሉት «ጌታዬ ሆይ!ከአንተ ዘንድ መልካም ዘርን ለኔ ስጠኝ አንተ ጸሎትን ሰሚ ነህና»
~ ያ!አላህ
«ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ሰጠን።አላህን ለሚፈሩም መሪ አድርገን»
አሚን!
منقول
=
t.me/https_Asselefya1ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡
=