💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Канал 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 265 підписників, посідаючи 6 132 місце в категорії Релігія і духовність та 2 370 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 265 підписників.
За останніми даними від 08 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -2, а за останні 24 години на -5, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 16.75%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.90% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 390 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 269 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 09 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
ሳይሳካለት ሲቀር የምትደሰት ከሆነ ዉጤታማ ሲሆንና ሲሳካለትየምታዝንና የምትመቀኝ ከሆነ "እወቅ ትልቅ ችግር እንዳጋጠመህ ራስህን መርምር ኢማንህ የጎደለ መሆኑን አስተዉል በአንተ ላየ በጣም ይፈራል።
ምክኒያቱም የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ስላሉ:–~"ከናንተ አንድኛችሁ አላመነም (አያምንም) ለራሱ የሚወደዉን ለወንድሙ እስካል ወደደ ድረስ "
~
t.me/https_Asselfyaእናንተ ሰዎች ሆይ!እናንተ {ሁል ጊዜ}ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ።እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው።»
~ ከብዙ ጥቂት የማይባለው በዚህች አለም ድህነትን ይፈራል። በእጅጉ ደግሞ እኛ ሴቶች ድህነትን እንፈራለን ችግርን በመቋቋም ላይ ደካሞችም ነን በችግር በፍጥነት ተጠቂዎችና ደካማ ፍጥረቶች ነን።በተቃራኒው ደግሞ አባካኝና ገንዘብን በዳዮችም እኛው ነን።
~ መናገር ወደ ፈለኩት ሳልፍ ደግሞ እህቴ፦ በድህነት ፍራቻ መልካም ትዳርን አታርቂ ከድህነት ማምለጫ ያማረ አቋራጭ መንገድ ቢኖር ትዳር ነው። አላህም እንዲህ ይላል፦«ከናንተም ትዳር የሌላቸውን አጋቡ ከወንዶች ባሮቻችሁና ከሴቶች ባሮቻችሁም ለጋብቻ ብቁ የኾኑትን {አጋቡ}#ድኾች ቢኾኑ አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው።»
~ብልህነት መለያሽ አድርጊው አንዳንዶቻችን አላህ ይዘንልንና ልክ ትዳር የሚያጨው ሰው ሲመጣ በዚህች ምድር ስንፈልገው የነበረውን #ጠላታችንን ያገኘነው ይመሰል ቡጭቅጭቅ እናደርገዋለን።
~እህቴ የታለ እዝነት? ሰውዬው አይቀጥል ችግር አይወጣ ችግር ለሰው የተደረገው በእኔ ለምን ይቅር ባይነትና በዙሪያ ያሉት ሰዎች ያንን ይህንን እያሉ ይገፋፋሉ እኛ መነዳት። ግን ምን አዘናጋሽ? ነገ እሱ ሲራብ ምትራቢው አንቺ ነሽ፣ሲበርደው ሚበርድሽ አንቺ ነሽ፣ሲቸገር የምትቸገሪው አንቺ ነሽ አላሰፈላጊ ወጪ ዛሬ የምታስተፊው ዛሬ ብታዛኝለት ነገ ቤትሽ ታገኝዋለሽ።
~ብልህ ሴት ከጅምሩ አሰተዋይና ለእሱ ያላትን ርህራሄ እንዲሁም ተቆርቋሪነት የምታሳይ ናት!
~ ጋብች ልዩ ታዐምራቶች ውስጥም እርካታናፍቅር እዝነትም ነው።አላህ እንዲህ ይላል፦ «ለእናንተም ከነፍሶቻችሁ {ከጎሶቻችሁ}ሚስቶችን ወደ እነሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ አሰደናቂ ምልክቶቹ ነው።»
~ እናማ በዚህ ጋብቻ መፈለግ ያለብሽ በመልካም ነገር መበረታት፣በኢባዳ መጠንከር፣ጥሩ ተተኪ ዘሮች ማግኘት ይሁን። ነብያቶች ምትክን ፍለጋ አላህን እጅጉኑ ይማፀኑ ነበር። ነብዩላሂ ዘከሪያ እንዲህ ነበር ያሉት «ጌታዬ ሆይ!ከአንተ ዘንድ መልካም ዘርን ለኔ ስጠኝ አንተ ጸሎትን ሰሚ ነህና»
~ ያ!አላህ
«ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ሰጠን።አላህን ለሚፈሩም መሪ አድርገን»
አሚን!
منقول
=
t.me/https_Asselefya1ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡
=