en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 277 subscribers, ranking 6 138 in the Religion & Spirituality category and 2 373 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 277 subscribers.

According to the latest data from 01 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -27 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.17%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 308 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 277
Subscribers
+1324 hours
-147 days
-2730 days
Posts Archive
التوحيد : لا معبود بحق إلا الله . 📍ተዉሂድ፦ ከአላህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም። السُّنة : لا متبوع بحقٌّ إلا رسول اللهﷺ . 📍ሱና፦ በሀቅ የምንከተላቸዉ ከመልክተኛዉ ﷺ ዉጭ የለም። المنهج : لا فهمًا صحيحًا للكتاب والسنة إلا بفهم السلف . 📍አል_ መነሀጅ፦ ቁርአን እና ሐዲስ ከሰለፎች ግንዛቤ ዉጭ ትክክለኛ አረዳድ የለም። = =

- موعظة مؤثرة في غض البصر!
من كتاب الدَّاء والدَّواء - ابن القيّم الجوزيّة.

. ሀራም የሆኑ ግንኙነቶች ቁረጡ ! أقطعوا العَلاقات المُحرمة ؛ فَـ لا أحد يستحق أن تعصي الله من أجله . =

አንዳንዴ.... ~ ዉስጣችን ሰላም የማይሰጡን ነገሮች ዛሬ ነገ እያልን ብዙ እንጓዛለን መጨረሻ ዋጋ ሊያስከፍሉን ስለሚችሉ በጊዜ ሳይረፍድ መላ እንበላቸዉ። የራሳችንም የሰዉም ሰላም እንጠብቅ! =

قَال الشيخُ الألبانيُّ رحمهُ الله تعالى:
“الدِّينُ نَقلٌ وليسَ بِالعَقلِ، وظيفةُ العَقلِ فَهمُ الدِّينِ، وليسَ التَّشريعُ في الدِّينِ”.
- سِلسِلَةُ الهُدى والنُّور (٢٤٦).

اللهُمّ لا تُشغِلنا إلّا بِطاعتِك!. =

أسباب زيادة الإيمان!.
🎙الإمام ابن عثيمين - رَحِمَهُ اللّٰهُ تعالىٰ-

اللَّهمَّ زيـنَّا بزينـةِ الإيمــانِ واجعَلنـا هداةً مُهتدين!. =

ሚስት... ከባሏ ጋር በጣፋጩም በመራራውም ሰአት የምትኖር ሴት ከጀርባዋ ታላቅ የሆነች ባማረ አስተዳደግ ያሳደገቻት እናት እንዳለች እወቅ t.me/Basmat_Salafiya1
ሚስት... ከባሏ ጋር በጣፋጩም በመራራውም ሰአት የምትኖር ሴት ከጀርባዋ ታላቅ የሆነች ባማረ አስተዳደግ ያሳደገቻት እናት እንዳለች እወቅ t.me/Basmat_Salafiya1

ሶስተኛው ፕሮግራም ተጀምሯል ኡስታዝ ሙሀመድ ገብቷል https://t.me/+3tnedRPHdg4wODk0

ሀራ፣ቆቦ፣ጉብዬ እና ወልድያ አካባቢያ ያላችሁ ኪታቡ ስለተላከ ከስር ባለው ስልክ እየደወላችሁ መውሰድ ትችላላችሁ። =>0925216268 t.me/UstazKedirAhmed
ሀራ፣ቆቦ፣ጉብዬ እና ወልድያ አካባቢያ ያላችሁ ኪታቡ ስለተላከ ከስር ባለው ስልክ እየደወላችሁ መውሰድ ትችላላችሁ። =>0925216268 t.me/UstazKedirAhmed

እነዚህን አስፈሪ አንቀፆች አስተውለናቸው ይሆን ?! وَكُلُّ شَيْءٍ فَعَلُوهُ فِي الزُّبُرِ የሠሩትም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ውስጥ ነው፡፡ وَكُلُّ صَغِيرٍ وَكَبِيرٍ مُّسْتَطَرٌ ትንሹም ትልቁም ሁሉ የተጻፈ ነው፡፡ مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌ "ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂና ዝግጁ የኾኑ (መላእክት) ያሉበት ቢኾን እንጅ " እያንዳንዱ ነገራችን በአሏህ ጥበቃ ስር ነው ። እያንዳንዱ ነገርም  ተጽፏል !  ከሱ የሚሰወር አንድም ነገር የለም !  ካለፈው ወንጀልና ጥፋት ብዙውን ረስተናል ... የማይረሣው አሏህ ግን ሁሉንም  በመፅሀፉ አካቶታል  !   https://t.me/Muhammedsirage

ዱንያዊ እና ኣኺራዊ መቆርቆር ~ መቆርቆር ብዙ መልክ አለው። ሰዎችን በዱንያቸው ጉዳይ በሚገጥማቸው የትኛውም አስቸጋሪ ነገር ከጎናቸው መቆም ዋጋው አንድና ሁለት አይደለም። ነብያችን ﷺ "ከሰው ሁሉ
ዱንያዊ እና ኣኺራዊ መቆርቆር ~ መቆርቆር ብዙ መልክ አለው። ሰዎችን በዱንያቸው ጉዳይ በሚገጥማቸው የትኛውም አስቸጋሪ ነገር ከጎናቸው መቆም ዋጋው አንድና ሁለት አይደለም። ነብያችን ﷺ "ከሰው ሁሉ በላጭ ማለት ይበልጥ ለሰው ጠቃሚ የሆነው ነው" ብለዋል። አልባኒይ "ሐሰን" ብለውታል። ከመሆኑም ጋር ኣኺራ ከዱንያ ይበልጣልና ለሰዎች ኣኺራ መጨነቅና መቆርቆር ከዱንያዊ መቆርቆር ይበልጥ የራቀ ነው። ስለሆነም ወደር የሌለው እውነተኛ ተቆርቋሪ ማለት ለኣኺራችን የሚጨነቅልን ሰው ነው። ለወላጆቻችን፣ ለልጆቻችን፣ ለእህት፣ ወንድሞቻችን፣ ለወገኖቻችን እውነተኛ መቆርቆር ካለን ከዱንያቸው በላይ ኣኺራቸው ሊያሳስበን ይገባል። አላህ በቁርኣኑ እንደገለፀው ነብዩላህ ኢብራሂም ለአባታቸው እንዲህ ብለዋል፦ { یَـٰۤأَبَتِ إِنِّیۤ أَخَافُ أَن یَمَسَّكَ عَذَابࣱ مِّنَ ٱلرَّحۡمَـٰنِ } "አባቴ ሆይ! እኔ ከአር-ረሕማን ቅጣት ሊያገኝህ ይችላል ብዬ እፈራለሁ።" [መርየም፡ 45] ያ ረብ! አንተ አኺራችንን አሳምርልን። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

«ድህነት በበር በኩል ሲገባ ፍቅር በመስኮት ይወጣል (ያመልጣል)» اذا دخل الفقر من الباب هرب الحب من الشباك ! የብዙኃን ትዳር ሀሳዊ የሆነ ግዜያዊ ፍቅር ላይ የተገነባ ነው። ድህነት የብዙኃን ትዳርን የሚፈረካክስ እውነታ ነው። ገንዘብ ሁሉንም መርህ የሚሰባብርና የሚያንበረክክ አምባገነን ሀይል ሆኗል። منقول =

🎙القارئ ماهر المعيقلي حفظه الله.

🔖 ዛሬም ሆነ ነገ እንሞታለን ! ዱኒያ ሁሉም ነገሯ ያልፋል። ድሀዉ ያልፋል ሀብታሙም ያልፋል፣ መራራ ነገሯ ያልፋልጣፋጭ ነገሯም ያልፋል፣ ጥሩ ነገሯም ያልፋል፣በዉስጧ ያለ ሳቅም ያልፋልነገር ግን እኛ ወደ ቀብር እንሄዳለን። አላህን በሚያስቆጣ ገንዘብ ብንሰበስብ ምን ይጠቅመናል ? ዱኒያ ትሄዳለች ወይ እኛ ከሷ እንሄዳለን። ነገር ግን አላህ ፊት እንጠየቃለን ስለሷ(ዱኒያ) ከየት እንዳመጣነዉ በምን ላይ እንደለገስነዉ። 🎙 الشيخ سليمان الرحيلي  حفظه الله = t.me/https_Asselefya1

🔖 የኢማን ጥፍጥና በድብቅ ኢባዳዎች ይገኛል። ከድብቅ ኢባዳዎች ፦ አይን ከሀራም እይታዎች መቆጠብ ነዉ። 🎙الشيخ عبد السلام الشويعر حفظه الله = t.me/https_Asselefya1