en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 265 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 265 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -2 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.75%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.90% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 390 views. Within the first day, a publication typically gains 1 269 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 265
Subscribers
-524 hours
-67 days
-230 days
Posts Archive
ሺ ይቅርታ የማይጠግነው የልብ ስብራት አለና አደራ ቃላቶችን ከመወርወርህ በፊት መዝናቸው። || t.me/https_Asselefya1

3 ንግዶች ኪሳራ የላቸዉም 1/ ሶላት 2/ ቁርአን መቅራት 3/ ሶደቃ መስጠት =
3 ንግዶች ኪሳራ የላቸዉም 1/ ሶላት 2/ ቁርአን መቅራት 3/ ሶደቃ መስጠት =

አልሃምዱሊላህ አላህየ ሲወድህ እኮ ያአላህ ይሄንን ችግር እኮ መውጣት አልችልም ትልና ጭንቅ የምናደርገው ነገር ጥፍት ይለናል! አዛኙ ጌታችን ከዛ ችግር ጭንቀት የምንወጣበት ነገር ላክ ያደርግልናል። አልሃምዱሊላህ እኛ ብቻ ሶብር እናድርግ ሁሉም ነገር ለእኛ ጌታ ቀላል ነው።

አይ ወሬ 👋 በሉ ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ ቁም ነገር ከፈገግታ ጋር ! =

🔖ሷሊህ ባል የአባት ምትክ ነው።      ~ ~ - قال عامر بن الظرب - رحمه الله: «الزَّوج الصَّالح أبٌ بعد أب». 📚طبائع النساء(٢٧)                     መልካም ባል ከአባት በኋላ ሌላ አባት ነው።» 🍃🕯 ˓٭˛ ،🌸             t.me/https_Asselfya

🛑👉መች ነው ግን እንዲህ አይነት ፀባይ በኛ ላይ የሚመጣው ?! قال الامام يحيى بن معين - رحمه الله ما رأيتُ على رجلٍ خطأً إلا سترته ، وأحببتُ أن أ
🛑👉መች ነው ግን እንዲህ አይነት ፀባይ በኛ ላይ የሚመጣው ?! قال الامام يحيى بن معين - رحمه الله ما رأيتُ على رجلٍ خطأً إلا سترته ، وأحببتُ أن أزين أمره ، وما استقبلتُ رجلاً في وجهه بأمر يكرهه ، ولكن أبين له خطأه فيما بيني وبينه ، فإن قبل ذلك وإلاَّ تركته . " ኢማም የህያ ቢን ሙኢን (رحمه الله) እንዲህ ይላል። « ማንም ሰው ስህተት አላይበትም የደበኩለት ቢሆን እንጂ ! « ጉዳዩን ላሳምርለት ብወድ እንጂ! « ማንንም ሰው በሚጠላው ነገር ላይ ፊት ለፊቱ ቀርቤ አላውቅም !«ነገር ግን ስህተቱን አላልፍም በሱና በኔ መሀከል ማንም ሳይሰማ ብመክረው እንጂ ! « መክሬው ከተቀበለኝ እሰየው ! «እምቢ ካለኝ ደሞ እተወዋለሁ !
|[ سير أعلام النبلاء (11/83) ]|
👌 ማሳሰቢያ " ብዙ ሰዎች እንደዚህ አይነት ምክሮች ማለትም ነውሩን መሰተርና በውስጥ መምከር የሚባሉ ነገራቶች ቢድአቸውንና ጥመታቸውን በአደባባይ ለሚለቁ ሰዎች መልስ ሲሰጥ ሊጠቀሙት ይችላሉ ይህ ስህተት ነው። ለንደዚህ አይነት ሰዎች ህዝቡ ይጠነቀቅ ዘንድ በግልፅ ነው መልስ ሚሰጥባቸው። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

መከበር የሚመጣዉ በማክበር ነዉ። =

~አንዳንዴ ሁሌ በፈገግታ የምናስታዉሳቸዉ ሰዎች አሉ የፈገግታችን ሚንጮቻችን የሆኑ ፈገግ የሚያስብል ስናገኝ እነኛ ሰዎች ቀድመዉ አእምሮችን ላይ የሚመጡ ታድለዉ ! አላህ ይጠብቃቸወ ክፉ አይንካቸዉ! ፈገግታ የሚያጭር ነገር ሲገኝ ቀድመዉ ልባችን ላይ ያጭራሉ ትዉስታቸዉ! #ትዉስታ =

~አንዳንዱ ሰው የቱንም ያህል ኡዝር(መልካም ምክንያት) ልትሰጠው ብትሞክር በትዝታህ ውስጥ እንኳ አይፀዳም። አንዳንዱ ሰው ደግሞ የቱንም ያህል ምክንያት ብትፈልግለት በትዝታህ ውስጥ ቆሽሾ አይቀመጥም። በሰዎች ትውስታ ውስጥ በምን አይነት መልኩ ተቀምጠህ ይሆን? ለማንኛውም ለክፉም ለደጉ  በአንዱ የአላህ ባርያ ትዝታ ውስጥ ቆሽሸህ ሊሆን ይችላልና ጌታህን መሀርታ ከመጠየቅ አትስነፍ። t.me/AbuSufiyan_Albenan

~ ባል ቤት እያለሽ ዉጭ አይንሽ እንደፈለግሽ አትልቀቂ ስበሪ አይንሽ !! የከተማ ወንድ እያዩ የገጠር ወንድ አንፈልግም ፈታን እያሉ ሴቶች አስቸገሩ አለ አንዱ ሚስቱ ፍታኝ ብር ልስጥህ እያለች ያስቸገረችዉ ባል! አንዳንድ ሴቶች እረፉ ! =

6ኛ ሀዲስ የአርበኡነ ነወውያ ትምህርት የስርጭት ሊንክ፦ t.me/AbuOubeida?livestream=14fcaa7d4683c58a14

ደስ የሚል ያማረ ዉሎ ይደገም የሚያስብል🌹
+1
ደስ የሚል ያማረ ዉሎ ይደገም የሚያስብል🌹

لا تـحزن! •الشيخ |صالح آل الشيخ -حفظه الله.