es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 265 suscriptores, ocupando la posición 6 132 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 370 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 265 suscriptores.

Según los últimos datos del 08 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -2, y en las últimas 24 horas de -5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.75%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.90% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 390 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 269 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 09 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 265
Suscriptores
-524 horas
-67 días
-230 días
Archivo de publicaciones
ሺ ይቅርታ የማይጠግነው የልብ ስብራት አለና አደራ ቃላቶችን ከመወርወርህ በፊት መዝናቸው። || t.me/https_Asselefya1

3 ንግዶች ኪሳራ የላቸዉም 1/ ሶላት 2/ ቁርአን መቅራት 3/ ሶደቃ መስጠት =
3 ንግዶች ኪሳራ የላቸዉም 1/ ሶላት 2/ ቁርአን መቅራት 3/ ሶደቃ መስጠት =

አልሃምዱሊላህ አላህየ ሲወድህ እኮ ያአላህ ይሄንን ችግር እኮ መውጣት አልችልም ትልና ጭንቅ የምናደርገው ነገር ጥፍት ይለናል! አዛኙ ጌታችን ከዛ ችግር ጭንቀት የምንወጣበት ነገር ላክ ያደርግልናል። አልሃምዱሊላህ እኛ ብቻ ሶብር እናድርግ ሁሉም ነገር ለእኛ ጌታ ቀላል ነው።

አይ ወሬ 👋 በሉ ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ ቁም ነገር ከፈገግታ ጋር ! =

🔖ሷሊህ ባል የአባት ምትክ ነው።      ~ ~ - قال عامر بن الظرب - رحمه الله: «الزَّوج الصَّالح أبٌ بعد أب». 📚طبائع النساء(٢٧)                     መልካም ባል ከአባት በኋላ ሌላ አባት ነው።» 🍃🕯 ˓٭˛ ،🌸             t.me/https_Asselfya

🛑👉መች ነው ግን እንዲህ አይነት ፀባይ በኛ ላይ የሚመጣው ?! قال الامام يحيى بن معين - رحمه الله ما رأيتُ على رجلٍ خطأً إلا سترته ، وأحببتُ أن أ
🛑👉መች ነው ግን እንዲህ አይነት ፀባይ በኛ ላይ የሚመጣው ?! قال الامام يحيى بن معين - رحمه الله ما رأيتُ على رجلٍ خطأً إلا سترته ، وأحببتُ أن أزين أمره ، وما استقبلتُ رجلاً في وجهه بأمر يكرهه ، ولكن أبين له خطأه فيما بيني وبينه ، فإن قبل ذلك وإلاَّ تركته . " ኢማም የህያ ቢን ሙኢን (رحمه الله) እንዲህ ይላል። « ማንም ሰው ስህተት አላይበትም የደበኩለት ቢሆን እንጂ ! « ጉዳዩን ላሳምርለት ብወድ እንጂ! « ማንንም ሰው በሚጠላው ነገር ላይ ፊት ለፊቱ ቀርቤ አላውቅም !«ነገር ግን ስህተቱን አላልፍም በሱና በኔ መሀከል ማንም ሳይሰማ ብመክረው እንጂ ! « መክሬው ከተቀበለኝ እሰየው ! «እምቢ ካለኝ ደሞ እተወዋለሁ !
|[ سير أعلام النبلاء (11/83) ]|
👌 ማሳሰቢያ " ብዙ ሰዎች እንደዚህ አይነት ምክሮች ማለትም ነውሩን መሰተርና በውስጥ መምከር የሚባሉ ነገራቶች ቢድአቸውንና ጥመታቸውን በአደባባይ ለሚለቁ ሰዎች መልስ ሲሰጥ ሊጠቀሙት ይችላሉ ይህ ስህተት ነው። ለንደዚህ አይነት ሰዎች ህዝቡ ይጠነቀቅ ዘንድ በግልፅ ነው መልስ ሚሰጥባቸው። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

መከበር የሚመጣዉ በማክበር ነዉ። =

~አንዳንዴ ሁሌ በፈገግታ የምናስታዉሳቸዉ ሰዎች አሉ የፈገግታችን ሚንጮቻችን የሆኑ ፈገግ የሚያስብል ስናገኝ እነኛ ሰዎች ቀድመዉ አእምሮችን ላይ የሚመጡ ታድለዉ ! አላህ ይጠብቃቸወ ክፉ አይንካቸዉ! ፈገግታ የሚያጭር ነገር ሲገኝ ቀድመዉ ልባችን ላይ ያጭራሉ ትዉስታቸዉ! #ትዉስታ =

~አንዳንዱ ሰው የቱንም ያህል ኡዝር(መልካም ምክንያት) ልትሰጠው ብትሞክር በትዝታህ ውስጥ እንኳ አይፀዳም። አንዳንዱ ሰው ደግሞ የቱንም ያህል ምክንያት ብትፈልግለት በትዝታህ ውስጥ ቆሽሾ አይቀመጥም። በሰዎች ትውስታ ውስጥ በምን አይነት መልኩ ተቀምጠህ ይሆን? ለማንኛውም ለክፉም ለደጉ  በአንዱ የአላህ ባርያ ትዝታ ውስጥ ቆሽሸህ ሊሆን ይችላልና ጌታህን መሀርታ ከመጠየቅ አትስነፍ። t.me/AbuSufiyan_Albenan

~ ባል ቤት እያለሽ ዉጭ አይንሽ እንደፈለግሽ አትልቀቂ ስበሪ አይንሽ !! የከተማ ወንድ እያዩ የገጠር ወንድ አንፈልግም ፈታን እያሉ ሴቶች አስቸገሩ አለ አንዱ ሚስቱ ፍታኝ ብር ልስጥህ እያለች ያስቸገረችዉ ባል! አንዳንድ ሴቶች እረፉ ! =

6ኛ ሀዲስ የአርበኡነ ነወውያ ትምህርት የስርጭት ሊንክ፦ t.me/AbuOubeida?livestream=14fcaa7d4683c58a14

ደስ የሚል ያማረ ዉሎ ይደገም የሚያስብል🌹
+1
ደስ የሚል ያማረ ዉሎ ይደገም የሚያስብል🌹

لا تـحزن! •الشيخ |صالح آل الشيخ -حفظه الله.