Esdros S.C
Open in Telegram
እንኳን ወደ ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ/ማህበር የቴሌግራም ቻናል በደህና መጡ፡፡ This is Esdros S.C's official Telegram channel. For more updates please visit www.Esdros.com
Show more4 120
Subscribers
+124 hours
-27 days
-4530 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+10
in 0 channels
August '26
+70
in 0 channels
Get PRO
July '26
+891
in 0 channels
Get PRO
June '26
+147
in 0 channels
Get PRO
May '26
+21
in 0 channels
Get PRO
April '26
+21
in 0 channels
Get PRO
March '26
+19
in 0 channels
Get PRO
February '26
+23
in 0 channels
Get PRO
January '26
+43
in 2 channels
Get PRO
December '25
+38
in 9 channels
Get PRO
November '25
+28
in 0 channels
Get PRO
October '25
+14
in 0 channels
Get PRO
September '25
+80
in 1 channels
Get PRO
August '25
+31
in 0 channels
Get PRO
July '25
+156
in 0 channels
Get PRO
June '25
+93
in 0 channels
Get PRO
May '25
+45
in 0 channels
Get PRO
April '25
+46
in 0 channels
Get PRO
March '25
+23
in 0 channels
Get PRO
February '25
+38
in 0 channels
Get PRO
January '25
+62
in 17 channels
Get PRO
December '24
+60
in 7 channels
Get PRO
November '24
+46
in 0 channels
Get PRO
October '24
+64
in 1 channels
Get PRO
September '24
+77
in 7 channels
Get PRO
August '24
+97
in 8 channels
Get PRO
July '24
+64
in 0 channels
Get PRO
June '24
+46
in 0 channels
Get PRO
May '24
+59
in 0 channels
Get PRO
April '24
+43
in 0 channels
Get PRO
March '24
+49
in 0 channels
Get PRO
February '24
+24
in 1 channels
Get PRO
January '24
+35
in 0 channels
Get PRO
December '23
+57
in 5 channels
Get PRO
November '23
+35
in 8 channels
Get PRO
October '23
+33
in 0 channels
Get PRO
September '23
+110
in 0 channels
Get PRO
August '23
+194
in 0 channels
Get PRO
July '23
+90
in 0 channels
Get PRO
June '23
+44
in 0 channels
Get PRO
May '23
+34
in 0 channels
Get PRO
April '23
+47
in 0 channels
Get PRO
March '23
+40
in 0 channels
Get PRO
February '23
+17
in 0 channels
Get PRO
January '23
+29
in 0 channels
Get PRO
December '22
+93
in 0 channels
Get PRO
November '22
+77
in 0 channels
Get PRO
October '22
+103
in 0 channels
Get PRO
September '22
+106
in 0 channels
Get PRO
August '22
+52
in 0 channels
Get PRO
July '22
+142
in 0 channels
Get PRO
June '22
+107
in 0 channels
Get PRO
May '22
+44
in 0 channels
Get PRO
April '22
+79
in 0 channels
Get PRO
March '22
+432
in 0 channels
Get PRO
February '22
+60
in 0 channels
Get PRO
January '22
+175
in 0 channels
Get PRO
December '21
+40
in 0 channels
Get PRO
November '21
+11
in 0 channels
Get PRO
October '21
+37
in 0 channels
Get PRO
September '21
+44
in 0 channels
Get PRO
August '21
+92
in 0 channels
Get PRO
July '21
+94
in 0 channels
Get PRO
June '21
+50
in 0 channels
Get PRO
May '21
+25
in 0 channels
Get PRO
April '21
+36
in 0 channels
Get PRO
March '21
+37
in 0 channels
Get PRO
February '21
+39
in 0 channels
Get PRO
January '21
+967
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 06 September | +2 | |||
| 05 September | +1 | |||
| 04 September | +1 | |||
| 03 September | +3 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | +1 |
Channel Posts
የተከበራችሁ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች
የ2018 ዓ.ም የትም/ዘመን 12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን
የተማሪዎቻችን ወላጆችና ቤተሰቦች
መምህራንና ሠራተኞች
የትምህርት አመራሮች
የዳይሬክተሮች ቦርድ እና አባላት የማኔጅመንት
እንኳን ደስ አላችሁ! ደስ አለን!
Congratulations!
በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ተማሪዎቻችን ባስመዘገቡት የላቀ ውጤት የተሰማንን ልባዊ ሐሴትና ደስታ እንገልጻለን።
በየቅርንጫፎቻችን ያላችሁ መምህራን፥ የትምህርት ቤት አመራሮች፥ ተማሪዎቻችን፥ የትምህርት አመራሮችና ባለሙያዎች፥ ወላጆች እንዲሁም የማኔጅመንት አባላት እና የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ላደረጋችሁት ያልተቆጠበ እና ያላሰለሰ ጥረት በእግዚአብሔር ስም ከልብ ለማመስገን እንወዳለን።
ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ5 ቅርንጫፎቻችን በ12ኛ ክፍል ለፈተና ከተቀመጡ 525 ተማሪዎች መካከል በአጠቃላይ 92 ፐርሰንት ተማሪዎቻችን በቀጥታ ወደ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት አስመዝግበዋል። በቅርንጫፍ ደረጃ የተመዘገበውን ውጤት፡
ለቡ ቅርንጫፍ ት/ቤት 100% ተማሪዎችን፤
ባሕርዳር ቅርንጫፍ ት/ቤት 100% ተማሪዎችን፤
መሪ ት/ቤት 97 ፐርሰንት ተማሪዎችን፤
አዋሬ ቅርንጫፍ ት/ቤት 86.4% እንዲሁም፤
ቃሊቲ ት/ቤት 74 ፐርሰንት ተማሪዎችን በቀጥታ አሳልፈዋል ፤
በአጠቃላይ፡
የተቋሙ የዘንድሮ ከፍተኛ ውጤት 560፤
500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት 71 ተማሪዎች ፤
400 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት 261 ናቸው፡፡
ኤስድሮስ ኮንስትራክሽ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ
አቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች
| 2 | በኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ ትምህርት ዘርፍ እንዳስታወቀው ቢዘህ ውጤት መሰረት መቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች ደረጃ፡-
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ለቡ 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ደረጃ 138 ተማሪዎችን በማስፈተን 100% ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት ሲያስመዝግቡ 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ባህርዳር 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ 80 ተማሪዎችን በማስፈተን 100% ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት ሲያስመዝግቡ 30 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች አዋሬ 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ደረጃ 140 ተማሪዎችን በማስፈተን 121 ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ 9 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች መሪ 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ደረጃ 83 ተማሪዎችን በማስፈተን 81 ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት ሲያስመዝግቡ ሲሆን 9 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ቃሊቲ 2ኛ ቅርንጫፍ ደረጃ 84 ተማሪዎችን በማስፈተን 60 ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ 1 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎች የሪሚዲያል ውጤት ያመጡትን ጨምሮ 99.7% ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግባት የሚያስችላቸውን ውጤት ካስመዘገቡ ጥቂት ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ እንደ ነበር ይታወሳል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል ወይም/እና የአክሲዮን ማኅበራችንን ድረ ገጽ https://esdros.com በመከታተል ወቅታ | 446 |
| 3 | የሪሚዲያል ውጤትን ሳይጨምር 92% የ12ኛ ክፍል የአቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቶች ተማሪዎች አልፈዋል
***********
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በበይነ መረብ (online) በተካሄደው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውን ሀገር አቀፍ ፈተና 525 የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች 91.43% ተማሪዎች ከ300 በላይ እና 8.57% ተማሪዎች የሪሚዲያል ውጤት በማምጣት በግል ትምህርት ተቋም ቀዳሚ ሆኗል፡፡፡
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ በተደረገው ውጤት መሰረት ቁጥራቸው 268 ወንድ እና 257 ሴት በድምሩ 525 የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በበይነ መረብ (online) እየተሰጠውን የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በአዲስ አበባ ለቡ፣አዋሬ፣ቃሊቲ ፣መሪ እና ባሕርዳር 480 (92%)የሚሆኑ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ማለፊያውን 300 እና ከዛ በላይ በማግኘት አልፈዋል፡፡ 67(13%)ተማሪዎች 500 እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ | 446 |
| 4 | በኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ ትምህርት ዘርፍ እንዳስታወቀው በዚህ ውጤት መሰረት በቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች ደረጃ፡-
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ለቡ 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ደረጃ 138 ተማሪዎችን በማስፈተን 100% ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት ሲያስመዝግቡ 18 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ባህርዳር ቅርንጫፍ 2ኛ ደረጃ 80 ተማሪዎችን በማስፈተን 100% ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት ሲያስመዝግቡ 30 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች አዋሬ ቅርንጫፍ 2ኛ ደረጃ 140 ተማሪዎችን በማስፈተን 121 ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች መሪ ቅርንጫፍ 2ኛ ደረጃ 83 ተማሪዎችን በማስፈተን 81 ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት ሲያስመዝግቡ ሲሆን 9 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤትአስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ቃሊቲ ቅርንጫፍ 2ኛ ደረጃ 84 ተማሪዎችን በማስፈተን 60 ተማሪዎች ከ300 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎች የሪሚዲያል ውጤት ያመጡትን ጨምሮ 99.7% ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግባት የሚያስችላቸውን ውጤት ካስመዘገቡ ጥቂት ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ እንደ ነበር ይታወሳል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል ወይም/እና የአክሲዮን ማኅበራችንን ድረ ገጽ https://esdros.com በመከታተል ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኛሉ:: | 1 |
| 5 | የሪሚዲያል ውጤትን ሳይጨምር 91.43% የ12ኛ ክፍል የአቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቶች ተማሪዎች አልፈዋል
***********
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በበይነ መረብ (online) በተካሄደው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውን ሀገር አቀፍ ፈተና 525 የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች 91.43% ተማሪዎች ከ300 በላይ እና 8.57% ተማሪዎች የሪሚዲያል ውጤት በማምጣት በግል ትምህርት ተቋም ቀዳሚ ሆኗል፡፡፡
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ በተደረገው ውጤት መሰረት ቁጥራቸው 268 ወንድ እና 257 ሴት በድምሩ 525 የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በበይነ መረብ (online) የተሰጠውን የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በአዲስ አበባ ለቡ፣አዋሬ፣ቃሊቲ ፣መሪ እና ባሕርዳር 480 (91.43%) የሚሆኑ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ማለፊያውን 300 እና ከዛ በላይ በማግኘት አልፈዋል፡፡67(12.76%) ተማሪዎች 500 እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ | 1 |
| 6 | የ12ኛ ክፍል የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ተማሪዎች ነሐሴ 23 ይመረቃሉ
ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች፣ መምህራን እና የክብር እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይመረቃሉ፡፡
የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ቁጥራቸው 269 ወንድ እና 257 ሴት በድምሩ 526 የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በበይነ መረብ (online) ፈተና የተፈተኑት እነዚህ ተማሪዎች ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሆቴል ቁጥር 2 በልዩ ልዩ ዝግጅት ይመረቃሉ፡፡
በዘንድሮ በ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን 550,210 ተማሪዎች ፈተናውን ሲወስዱ፤ 70,544 ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ አግኝተዋል፡፡ ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% እና ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው መረጃ ያመለክታል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል ወይም/እና የአክሲዮን ማኅበራችንን ድረ ገጽ https://esdros.com በመከታተል ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኛሉ:: | 3 195 |
| 7 | የ12ኛ ክፍል የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ተማሪዎች ነሐሴ 23 ይመረቃሉ
ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች፣ መምህራን እና የክብር እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይመረቃሉ፡፡
የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ቁጥራቸው 269 ወንድ እና 257 ሴት በድምሩ 526 የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በበይነ መረብ (online) ፈተና የተፈተኑት እነዚህ ተማሪዎች ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሆቴል ቁጥር 2 በልዩ ልዩ ዝግጅት ይመረቃሉ፡፡
በዘንድሮ በ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን 550,210 ተማሪዎች ፈተናውን ሲወስዱ፤ 70,544 ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ አግኝተዋል፡፡ ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% እና ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ ያደረገው መረጃ ያመለክታል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል ወይም/እና የአክሲዮን ማኅበራችንን ድረ ገጽ https://esdros.com በመከታተል ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኛሉ:: | 1 |
| 8 | የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና የመንፈሳዊ ሥራ አመራር ኮሌጅ — 60ኛ ዓመት (የአልማዝ ኢዮቤልዩ) የመንፈሳዊ አገልግሎት ጉዞና የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕን ትሩፋትን ለመዘከር ዓለም አቀፍ የኦንላይን (Zoom) ሴሚናር ተዘጋጅቷል።
📅 እሑድ ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
🕗 ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት — በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር
በዚህ ልዩ መርሐ ግብር ላይ እንድትሳተፉ በክብርተጋብዛችኋል።
የZoom መግቢያ ሊንክ - Join Zoom Meeting
https://us06web.zoom.us/j/88944190251?pwd=DTLSeT8VSIm2YKwUxIU4cIA4CHgArm.1
Passcode ፡
Meeting ID: 889 4419 0251
Passcode: 191919 | 8 523 |
| 9 | ልክ የዛሬ 36 ዓመት ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም በዛሬዋ ዕለት ያኔ የገዳሙ መጋቢ የነበሩት አባ ተጠምቀ በጭንቀት ተውጠዋል። ከአቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ እግር ሥር ወድቀው "ግድ የልዎትም አባ የዛሬው ጉዞ ይቆይዎ። እኔ ጥሩ ሕልም አላየሁም። እባክዎ እግርዎን ከዚህ ቤት አያንሡ፤ እንደው እባክዎ" እያሉ ይለምኗቸዋል። አቡነ ጎርጎርዮስ ግን ወደ መቂ ጊዮርጊስ ለአገልግሎት ለመሄድ ቆርጠው ተነሥተው ነበርና ሳልሄድ አላድርም ብለው እምቢ አሉ። በእርግጥ በዚያች የጉዞ ቀን ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ቀድመው ሳይረዱት ቀርተው አይመስልም። ምክንያቱም "ዛሬ ጥሩ ሕልም አላየሁምና አይሂዱ" ላሏቸው አባ ተጠምቀ " እኔስ ብሆን አንዳች ምልክት ያላየሁ ይመስልሃል። ዛሬ ጠዋት ሱሬን ስታጠቅ ሰባት ጊዜ መልሶ ሲፈታብኝ ነበር" ሲሉ መልሰውላቸዋል። ይሁን እንጂ በመቂ የሚገኝ እጅግ ሕመም የጸናበት አንድ የሚያውቁት ክርስቲያን ስለ ነበር ከራሳቸው ሕይወት ይልቅ ለዚያ ሰው ነፍስ ዋጋ ሰጥተው "አረ ሳላቆርበው እንዳይሞትብኝ" እያሉ አባ ጎርጎርዮስ ወደ መኪናው ፈጥነው ወጡ። ነገር ግን ከዚያ መኪና በሕይወት አልወረዱም። ብፁዕነታቸው ከማረፋቸው ከአንድ ሳምንት በፊት በአላጌ ሕፃናት አምባ የልጆች ማሳደጊያ ተገኝተው በዚያ ቦታ ለሚሠራ ቤተ ክርስቲያን መሠረት ካኖሩ በኋላ "ሰው የሚፈልገውን ከሠራ የሚጠብቀው ሞቱን ነው" ብለው ተናግረው ነበር።
ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ከአዲስ አበባ ሕዝብ ጭኖ ከመጣ ተሽከርካሪ ጋር እርሳቸው ያሉበት መኪና ተጋጭቶ ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም ወደ መቂ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለአገልግሎት ሲጓዙ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም ድካም በተወለዱ በሃምሳ ዓመታቸው ማረፋቸው ይታወሳል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል | 3 729 |
| 10 | ልክ የዛሬ 36 ዓመት ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም በዛሬዋ ዕለት ያኔ የገዳሙ መጋቢ የነበሩት አባ ተጠምቀ በጭንቀት ተውጠዋል። ከአቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ እግር ሥር ወድቀው "ግድ የልዎትም አባ የዛሬው ጉዞ ይቆይዎ። እኔ ጥሩ ሕልም አላየሁም። እባክዎ እግርዎን ከዚህ ቤት አያንሡ፤ እንደው እባክዎ" እያሉ ይለምኗቸዋል። አቡነ ጎርጎርዮስ ግን ወደ መቂ ጊዮርጊስ ለአገልግሎት ለመሄድ ቆርጠው ተነሥተው ነበርና ሳልሄድ አላድርም ብለው እምቢ አሉ። በእርግጥ በዚያች የጉዞ ቀን ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ቀድመው ሳይረዱት ቀርተው አይመስልም። ምክንያቱም "ዛሬ ጥሩ ሕልም አላየሁምና አይሂዱ" ላሏቸው አባ ተጠምቀ " እኔስ ብሆን አንዳች ምልክት ያላየሁ ይመስልሃል። ዛሬ ጠዋት ሱሬን ስታጠቅ ሰባት ጊዜ መልሶ ሲፈታብኝ ነበር" ሲሉ መልሰውላቸዋል። ይሁን እንጂ በመቂ የሚገኝ እጅግ ሕመም የጸናበት አንድ የሚያውቁት ክርስቲያን ስለ ነበር ከራሳቸው ሕይወት ይልቅ ለዚያ ሰው ነፍስ ዋጋ ሰጥተው "አረ ሳላቆርበው እንዳይሞትብኝ" እያሉ አባ ጎርጎርዮስ ወደ መኪናው ፈጥነው ወጡ። ነገር ግን ከዚያ መኪና በሕይወት አልወረዱም። ብፁዕነታቸው ከማረፋቸው ከአንድ ሳምንት በፊት በአላጌ ሕፃናት አምባ የልጆች ማሳደጊያ ተገኝተው በዚያ ቦታ ለሚሠራ ቤተ ክርስቲያን መሠረት ካኖሩ በኋላ "ሰው የሚፈልገውን ከሠራ የሚጠብቀው ሞቱን ነው" ብለው ተናግረው ነበር።
ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ከአዲስ አበባ ሕዝብ ጭኖ ከመጣ ተሽከርካሪ ጋር እርሳቸው ያሉበት መኪና ተጋጭቶ ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም ወደ መቂ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለአገልግሎት ሲጓዙ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም ድካም በተወለዱ በሃምሳ ዓመታቸው ማረፋቸው ይታወሳል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-1 | 1 |
| 11 | ልክ የዛሬ 36 ዓመት ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም በዛሬዋ ዕለት ያኔ የገዳሙ መጋቢ የነበሩት አባ ተጠምቀ በጭንቀት ተውጠዋል። ከአቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ እግር ሥር ወድቀው "ግድ የልዎትም አባ የዛሬው ጉዞ ይቆይዎ። እኔ ጥሩ ሕልም አላየሁም። እባክዎ እግርዎን ከዚህ ቤት አያንሡ፤ እንደው እባክዎ" እያሉ ይለምኗቸዋል። አቡነ ጎርጎርዮስ ግን ወደ መቂ ጊዮርጊስ ለአገልግሎት ለመሄድ ቆርጠው ተነሥተው ነበርና ሳልሄድ አላድርም ብለው እምቢ አሉ። በእርግጥ በዚያች የጉዞ ቀን ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ቀድመው ሳይረዱት ቀርተው አይመስልም። ምክንያቱም "ዛሬ ጥሩ ሕልም አላየሁምና አይሂዱ" ላሏቸው አባ ተጠምቀ " እኔስ ብሆን አንዳች ምልክት ያላየሁ ይመስልሃል። ዛሬ ጠዋት ሱሬን ስታጠቅ ሰባት ጊዜ መልሶ ሲፈታብኝ ነበር" ሲሉ መልሰውላቸዋል። ይሁን እንጂ በመቂ የሚገኝ እጅግ ሕመም የጸናበት አንድ የሚያውቁት ክርስቲያን ስለ ነበር ከራሳቸው ሕይወት ይልቅ ለዚያ ሰው ነፍስ ዋጋ ሰጥተው "አረ ሳላቆርበው እንዳይሞትብኝ" እያሉ አባ ጎርጎርዮስ ወደ መኪናው ፈጥነው ወጡ። ነገር ግን ከዚያ መኪና በሕይወት አልወረዱም። ብፁዕነታቸው ከማረፋቸው ከአንድ ሳምንት በፊት በአላጌ ሕፃናት አምባ የልጆች ማሳደጊያ ተገኝተው በዚያ ቦታ ለሚሠራ ቤተ ክርስቲያን መሠረት ካኖሩ በኋላ "ሰው የሚፈልገውን ከሠራ የሚጠብቀው ሞቱን ነው" ብለው ተናግረው ነበር። ይህም ንግግራቸው ዘመን ተሻጋሪ ንግገራቻበረከታቸው ይደርብን!!!
ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ከአዲስ አበባ ሕዝብ ጭኖ ከመጣ ተሽከርካሪ ጋር እርሳቸው ያሉበት መኪና ተጋጭቶ ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም ወደ መቂ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለአገልግሎት ሲጓዙ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም ድካም በተወለዱ በሃምሳ ዓመታቸው ማረፋቸው ይታወሳል፡፡
ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ን | 1 |
| 12 | በተያያዘም በአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች፣የቀድሞ የአቡነ ጎርጎርዮስ ጎርጎሪዮስ ተማሪዎች ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ የረፍታቸውን መታሰቢያ የጧፍ ማብራት እና የተለያዩ መርሐግብራት የብፁዕነታቸውን አስተምህሮ፣ሥራዎቻቸውና ለሀገርና ለቤተክርስቲያን ያበረከቷቸውን ዘመን ተሸጋሪ አሻራዎችን በመዘከር እና በተለያዩ መርሐ ግብሮች ዘክረው ውለዋል፡፡ | 2 642 |
| 13 | በመርሐግብሩም የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ካፋሯቸው የመጀመሪያዎቹ ከ1980-1982 ድረስ በክረምት ኮርስ ተከታትለው ከተማሩት 12 ደቀመዛሙርት መካከል አንዱ የሆኑት ሊቀ ትጉሐን ቀሲስ ዶ/ር ሙልጌታ ስዪም ከብጹነታቸው በአካል ከሰሙት፣አንዲሁም ስለ ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ህይወትና ሰራዎች ዙሪያ ያደረጉትን ጥልቅ ጥናት በመርሐግብሩ አቅርበዋል፡፡
በቀረበው ጥናትም የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ በ10 ዓመታት የሊቀጳጳስነት ህይወታቸው(1971-1982) በርካታ ስራዎችን ከዝዋይ ሐመረ ብር ሐንቅዱስ ገብርኤል ገዳም እስከ ዓለም አቀፍ የሀይማኖት ጉባኤ ያበረከቱት፣ከ6 በላይ ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ቋንቋን አቀላጥፈው መናገራቸው፣በዓለም አቀፍ ጉባያትም ጥልቅ ጥናት በማቅረብ ይታወቁ እነደነበር ፣ከ17 በላይ ሊቃነ ጳጳሳትን ከማፍራት በላይም በአጭር የአገልግሎት ዘመናቸው በርካታ አበርክቶቸውን እና ህይወታቸውን የሚያሳይ ጥልቅ ጥናት የቀረበበትም ነበር፡፡ | 2 839 |
| 14 | በመርሐግብሩም የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ካፋሯቸው የመጀመሪያዎቹ ከ1980-1982 ድረስ በክረምት ኮርስ ተከታትለው ከተማሩት 12 ደቀመዛሙርት መካከል አንዱ የሆኑት ሊቀ ትጉሐን ቀሲስ ዶ/ር ሙልጌታ ስዪም ከብጹነታቸው በአካል ከሰሙት፣አንዲሁም ስለ ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ህይወትና ሰራዎች ዙሪያ ያደረጉትን ጥልቅ ጥናት በመርሐግብሩ አቅርበዋል፡፡
በቀረበው ጥናትም የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ በ10 ዓመታት የሊቀጳጳስነት ህይወታቸው(1971-1982) በርካታ ስራዎችን ከዝዋይ ሐመረ ብር ሐንቅዱስ ገብርኤል ገዳም እስከ ዓለም አቀፍ የሀይማኖት ጉባኤ ያበረከቱት፣ከ6 በላይ ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ቋንቋን አቀላጥፈው መናገራቸው፣በዓለም አቀፍ ጉባያትም ጥልቅ ጥናት በማቅረብ ይታወቁ እነደነበር ፣ከ17 በላይ ሊቃነ ጳጳሳትን ከማፍራት በላይም በአጭር የአገልግሎት ዘመናቸው በርካታ አበርክቶቸውን እና ህይወታቸውን የሚያሳይ ጥልቅ ጥናት የቀረበበትም ነበር፡፡ | 1 |
| 15 | 36ኛ ዓመት የብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ፪ የዕረፍታቸው መታሰቢያ ተካሄደ
ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም የሸዋ ሊቀ ጳጳስ የነበሩት የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ 36ኛ ዓመት መታሰቢያ መርሐግብር ተካሄደ፡፡ ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ሰራተኞች 36ኛውን የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ የዕረፍታቸውን መታሰቢያ ዘክረዋል፡፡
በመርሐግብሩም የብፁዕነታቸውን ህይወት፣ዕምነት፣ስራዎችና ዝናት የሚያወሳ ዝማሜ እንዲሁም የብፁዕነታቸውን አስተምህሮ፣ሥራዎቻቸውና ለሀገርና ለቤተክርስቲያን ያበረከቷቸውን ዘመን ተሸጋሪ አሻራዎችን የሚያሳይ ጥናት የቀረበበት ደማቅ የዝክር መርሐግብር ተካሄዷል፡፡ | 2 746 |
| 16 | ማስታወቂያ ለወሰን ኮተቤ 02 አካባቢ ወላጆች
ትምህርት ቤታችን አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤቾች ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወሰን ኮተቤ 02 አካባቢ አዲስ ለከፈተው ቅድመ አንደኛ (ከነርሰሪ እስከ ዩኬጂ ምዝገባ መጀመሩን በታላቅ ደስታ ይገልጻል፡፡
የተማሪዎች ምዝገባም በመሪ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ቅድሚያ ተመዝጋቢዎችን ተቀብሎ ለማስተማር እየመዘገበ ይገኛል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-
- 0111575954
- 0930363779
- 0973600010
በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ። | 8 739 |
| 17 | ማስታወቂያ
አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤት ተጨማሪ ቅርንጫፍ ሊከፍት ነው
ለ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከላምበረት ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ወደ ኮተቤ 02 መግቢያ 300 ሜትር ገባ ብሎ አጸደ ህጻናት ቅርንጫፍ ለመክፈት በዝግጅት ላይ ይገኛል። ስለሆነም በአቅራቢያው የምትገኙ ነዋሪዎች የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ስንል በደስታ እንገልጻለን።
ለበለጠ መረጃ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች
- 0111575954
- 0930363779
- 0973600010
ደውለው ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ። | 13 395 |
| 18 | በአዲስ አበባ አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ ቤቶች በ6ኛ ክፍል 99.6% አሳለፈ
የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረጃ ይፋ በሆነ ውጤት መሠረት የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች 99.6% ተማሪዎችን አሳለፈ።
ከሰኔ 8 እስከ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለ3 ተከታታይ ቀናት በተሰጠው የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች(በአዲስ አበባ፣ ባሕርዳር፣ ወልድያ እና ድሬዳዋ) ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን እስካሁን ውጤቱ ይፋ በተደረገው በአዲስ አበባ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ማለፋቸው ነው ይፋ የሆነው፡፡
በኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ የትምህርት ዘርፍ እንዳስታወቀው የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ 11 ቅርንጫፍ የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች 1,600 ተማሪዎች (በአዲስ አበባ፣ ባሕርዳር፣ ወልድያ እና ድሬዳዋ) ፈተናውን መውሰዳቸው ታውቋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ይፋ ያደረገው መረጃ ያሳያል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል ወይም የአክሲዮን ማኅበራችንን ድረ ገጽ https://esdros.com በመከታተል ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኛሉ:: | 10 416 |
| 19 | የአቡነ ጎርጎርዮስ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶቻችን በተካሄደው የመዝጊያ መርሐ ግብር ላይ በትምህርት ዘመኑ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የዋንጫ፣ የሰርተፍኬት እና የተለያዩ ሽልማቶች በክብር እንግድነት በተገኙ እንግዶች እና በርእሳነ መምህራን ተበርክቶላቸዋል፡፡
በ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራው ላይ ከፍተኛ አበርክቶ ላደረጉ መምህራን፣ የአስተዳዳር ሰራተኞች፣ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞችም ጭምር ልዩ ልዩ የማበረታቻ ሽልማት ተሸልመዋል፡፡
በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ማጠቃለያም ተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርዳቸውን ከየክፍል ተጠሪ መምህራን እጅ ተቀብለው የበዓሉ ፍጻሜ ሆኗል፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ29 ቅርንጫፍ ትምህርት ቤቶች 25,623 ተማሪዎችን ሲያስተምር እንደነበር ይታወሳል፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0111575954/0930-36-37-79/0973-60-00-10 በመደወል ወይም/እና የአክሲዮን ማኅበራችንን ድረ ገጽ https://esdros.com በመከታተል ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኛሉ:: | 5 597 |
| 20 | እሑድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደው የትምህርት ዘመን የመዝጊያ መርሐ ግብር የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች የኪነ ጥበብ ዝግጅቶችን፣ የበገና ድርደራ፣ መነባንብ እና የግጥም ሥራዎችን በማቅረብ የመዝጊያ መርሐ ግብሩ ላይ አቅርበዋል፡፡ | 3 643 |
