ETHIO STUDENTS PAGE
[][]> THIS CHANNEL IS HELPFUL FOR => GRADE 8 AND 12 EXAMINERS => FOR FRESHMAN STUDENTS => FOR HIGHER EDUCATION SECTORS. Admin @n53e65w27a07z https://telegram.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE
Show more3 811
Subscribers
+1024 hours
+467 days
-230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
#WOLKITEUniversity
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከወሰዱት የ WOLKITE ዩኒቨርሲቲ የ2016 የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች መካከል ከ 85.07% በላይ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል::
እንኳን ደስ አላችሁ👏👏👏👏
✅ BY THEWAY I YOUR ADMIN ( Newaz N. ) IS THE ONE WHO GONNA GRADUATE FROM WOLKITE UNIVERSITY.
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏
All my colleagues Congratulations
We all deserve this Results
🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE
https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE
https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE
Photo unavailableShow in Telegram
#WerabeUniversity
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከወሰዱት የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች መካከል ከ84% በላይ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል::
እንኳን ደስ አላችሁ👏👏👏👏
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
Photo unavailableShow in Telegram
የምርቃት ቀን📍 #2024_Commencement
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ ያስመርቃሉ፡፡
☑️ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ።
☑️የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ👉 ሰኔ 28/2016ዓ.ም.
☑️ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 26 እና 27/2016 ዓ.ም
☑️ዲላ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 27/2016 ዓ.ም
☑️ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 27/2016 ዓ.ም
☑️ደምቢ ዶሎዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 29/2016 ዓ.ም
🧑💻እንኳን ደስ አላችሁ✌️👏👏👏👏
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
Photo unavailableShow in Telegram
#WolloUniversity
የመውጫ ፈተና የወሰደችሁ የወሎ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ ከአሁኑ ስዓት ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን ግቢው አሳውቋል።
እንደ ኢንስቲትዩት ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ካምፓስ ከተፈተኑት ተማሪዎች 75% ተማሪዎች ማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል።
👉Software Engineering 100% pass
👉Industrial Engineering 100% pass
👉Architecture 100% pass
ምንጭ፡ የኮምቦልቻ ካምፓስ የተማሪዎች ህብረት
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
ለሁላችሁም ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ!
Congratulations
ለተመራቂ ተማሪዎች እንዲሁም ለጓደኞቻችሁ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ማስተላለፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከዛሬ ማታ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በየቀኑ አስር አስር ፖስቶችን በቻናላችን ፖስት ለማድረግ ስላሰብን ከታች ባለው የአስተያየት መስጫ inbox👇👇👇
@n53e65w27a07z መልእክታችሁን መላክ ትችላላችሁ።
መልእክቱን በምትልኩበት ጊዜ በትንሽ 20 ቃላት መሆን አለባቸው።Share share🙏🙏🙏 ለተጨማሪ 👇👇👇👇 @ETHIO_STUDENTS_PAGE @ETHIO_STUDENTS_PAGE
#HawassaUniversity #89%
የ2016 ዓ.ም ሃገርአቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናን ለመጀመሪያ ግዜ ከወሰዱት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓም የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች መካከል #ከ89% በላይ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል::
ፕሬዚደንት ዶ/ር አያኖ በራሶ 👏👇
"ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን:-
ሁላችሁም የሃገራቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ የዓመታት ልፋታችሁን የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል ስላጠናቀቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን!
ውድ የዩኒቨርሲቲያችን መምህራን እና አመራሮች እንዲሁም የአስተዳደር ሰራተኞች:-
የተማሪዎቻችን ስኬትም ሆነ ውድቀት ከራሳቸው ከተማሪዎቹ ትጋትና ቁርጠኝነት በተጨማሪ በእናንተ ያላሰለሰ ጥረትና ድጋፍ ላይ የሚወሰን በመሆኑ በልጆቻችን ጥሩ ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ!
በዚህ ዙር የማለፊያ ውጤት ያላገኛችሁ ተማሪዎች ደግሞ ለሚቀጥለው ዙር ፈተና በተሻለ ዝግጅት ራሳችሁን እንድታበቁ አደራ እላለሁ!"
ዶ/ር አያኖ በራሶ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት
Arbamich University NO RESULT
FINANCE AND DEVELOPMENT 🙊😞
What is happening guys ? Anyone tell me what is going on there in Arbamich?
15 Top SCORERS AND 10 LEAST SCORERS
ummmm🙊 CONTRADICTING
Highest SCORE 99
🥳🥳🥳🥳
But contradicting 😉
https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5088
https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5088
ETHIO STUDENTS PAGE
Highest SCORE 99 🥳🥳🥳🥳 But contradicting 😉
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.