cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ETHIO STUDENTS PAGE

[][]> THIS CHANNEL IS HELPFUL FOR => GRADE 8 AND 12 EXAMINERS => FOR FRESHMAN STUDENTS => FOR HIGHER EDUCATION SECTORS. Admin @n53e65w27a07z https://telegram.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE

Show more
Advertising posts
3 811
Subscribers
+1024 hours
+467 days
-230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#WOLKITEUniversity በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን  የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከወሰዱት የ WOLKITE ዩኒቨርሲቲ የ2016 የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች መካከል ከ 85.07% በላይ  ተማሪዎች  የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል:: እንኳን ደስ አላችሁ👏👏👏👏 ✅ BY THEWAY I YOUR ADMIN ( Newaz N. ) IS THE ONE WHO GONNA GRADUATE FROM WOLKITE UNIVERSITY. 🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉👏👏👏👏 All my colleagues Congratulations We all deserve this Results 🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊 https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#WerabeUniversity በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከወሰዱት የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች መካከል ከ84% በላይ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል:: እንኳን ደስ አላችሁ👏👏👏👏 ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የምርቃት ቀን📍 #2024_Commencement የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ ያስመርቃሉ፡፡ ☑️ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ። ☑️የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ👉 ሰኔ  28/2016ዓ.ም. ☑️ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 26 እና 27/2016 ዓ.ም ☑️ዲላ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ☑️ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 27/2016 ዓ.ም ☑️ደምቢ ዶሎዩኒቨርሲቲ 👉 ሰኔ 29/2016 ዓ.ም 🧑‍💻እንኳን ደስ አላችሁ✌️👏👏👏👏 ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#WolloUniversity የመውጫ ፈተና የወሰደችሁ የወሎ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ ከአሁኑ ስዓት ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን ግቢው አሳውቋል። እንደ ኢንስቲትዩት ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ካምፓስ ከተፈተኑት ተማሪዎች 75% ተማሪዎች ማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል። 👉Software Engineering 100% pass 👉Industrial Engineering 100% pass 👉Architecture 100% pass ምንጭ፡ የኮምቦልቻ ካምፓስ የተማሪዎች ህብረት ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
ለሁላችሁም ተመራቂ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations ለተመራቂ ተማሪዎች እንዲሁም ለጓደኞቻችሁ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ማስተላለፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከዛሬ ማታ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በየቀኑ አስር አስር ፖስቶችን በቻናላችን ፖስት ለማድረግ ስላሰብን ከታች ባለው የአስተያየት መስጫ inbox👇👇👇 @n53e65w27a07z መልእክታችሁን መላክ ትችላላችሁ።
መልእክቱን በምትልኩበት ጊዜ በትንሽ 20 ቃላት መሆን አለባቸው።
Share share🙏🙏🙏 ለተጨማሪ 👇👇👇👇 @ETHIO_STUDENTS_PAGE @ETHIO_STUDENTS_PAGE
Show all...
#HawassaUniversity #89% የ2016 ዓ.ም ሃገርአቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተናን ለመጀመሪያ ግዜ ከወሰዱት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓም የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎች መካከል #ከ89% በላይ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል:: ፕሬዚደንት ዶ/ር አያኖ በራሶ 👏👇 "ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን:- ሁላችሁም የሃገራቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ የዓመታት ልፋታችሁን የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል ስላጠናቀቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን! ውድ የዩኒቨርሲቲያችን መምህራን እና አመራሮች እንዲሁም የአስተዳደር ሰራተኞች:- የተማሪዎቻችን ስኬትም ሆነ ውድቀት ከራሳቸው ከተማሪዎቹ ትጋትና ቁርጠኝነት በተጨማሪ በእናንተ ያላሰለሰ ጥረትና ድጋፍ ላይ የሚወሰን በመሆኑ በልጆቻችን ጥሩ ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ! በዚህ ዙር የማለፊያ ውጤት ያላገኛችሁ ተማሪዎች ደግሞ ለሚቀጥለው ዙር ፈተና በተሻለ ዝግጅት ራሳችሁን እንድታበቁ አደራ እላለሁ!" ዶ/ር አያኖ በራሶ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት                   
Show all...
5.08 KB
Arbamich University NO RESULT FINANCE AND DEVELOPMENT 🙊😞 What is happening guys ? Anyone tell me what is going on there in Arbamich? 15 Top SCORERS AND 10 LEAST SCORERS ummmm🙊 CONTRADICTING
Show all...
The same Department Top 15 SCORER 👆👆👆👆 This is not fair😉
Show all...
1
Highest SCORE 99 🥳🥳🥳🥳 But contradicting 😉 https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5088 https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5088
Show all...
ETHIO STUDENTS PAGE

Highest SCORE 99 🥳🥳🥳🥳 But contradicting 😉

Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.