🇪🇹 ኢትዮ Students
Our Bot : @EthioExamBot Contact : @ethioexamsupport Or @Etssupport
Show more54 948
Subscribers
-3924 hours
-1717 days
-45430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
TELEGRAM ላይ በቆያችሁበት ዓመተምህረት Future Crypto Coin የሚሰጣችሁ ትልቅ PROJECT ነው DOGS VERIFIED BY TELEGRAM 😳 WOW WOW 😯
https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=oTjd4s6pTGCFK-fJKrR7zg
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹 ኢትዮ ቴሌኮም ከዛሬ ሐምሌ 5 እስከ 8 የሚቆይ የ 1GB ነፃ ኢንተርኔት ጥቅል ፣ 25 ደቂቃ እና 50 የአጭር የፁሑፍ መልክት በስጦታ መልክ ለሁሉም ደንበኞቹ በነጻ እንደሚያደርስ ገልጿል።
👍 13🥰 3❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
በ1960ዎቹ በኢስታንቡል የነበሩ መጠጥ ቤቶች ሰዎችን በቅርጫት የሚሸከሙ ሰዎችን ይቀጥሩ ነበር ፤ ስራቸውም በጣም የሰከሩ ሰዎችን ከመጠጥ ቤቱ ወደ ቤታቸው መመለስ ነበር 😂
👍 24👏 2😢 2😱 1
#እንድታውቁት #አዲስአበባ
በኮሪደር ስራ ምክንያት ፦
➡️ ከፊጋ መስመር ወደ ቀኝ ታጥፎ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ
➡️ ከጃክሮስ መስመር በኩል መብራቱን ተሻግሮ ወደ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ
➡️ ከኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስቴር ጫፍ ታጥፎ ወደ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ
ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት አንስቶ ሙሉ ቀን እና ምሽት ለማንኛውም ተሽከርካሪ ዝግ እንደሆኑ ተገልጿል።
ሌላው ፤ ከአያት ወደ መገናኛ እና ከመገናኛ ወደ አያት ቀጥታ ማለፍ እንጂ አደባባዩን መዞርም ሆነ ማቋረጥ የተከለከለ ነው ተብሏል። አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙም መልዕክት ተላልፏል።
Via:-የአ/አ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
👍 12
Photo unavailableShow in Telegram
አሁን ላይ ቴሌግራም ይዘቱን በመቀየር ወደ Crypto አለም በስፍት እየገባ ነው ለዚህም ማሳያ በቅርቡ አነጋጋሪ የነበረው እና ብዙዎች TAP TAP ስላደረጉ ገንዘብ ያገኙበት NOTCOIN የተባለው የቴሌግራም MINI APP ነው እና አሁንም አለምን እያነጋገረ ያለው Hamster የተባለ ከNotcoin ጋር ተመሳሳይ ይዘት ያለው mini app ነው አለም ላይ 200million ተጠቃሚ አለው ማለትም ከአለም ህዝብ 2% ወይም 2 በህዝብ ብዛት ከአለም ትልቅ ከሚባሉት ሀገራት ጋር ያነፃፅረዋል
ስለ CRYPTO መረጃ ለማግኘት እና ለመስራት የምትፈልጉ አጋር ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/ethiofreeconfige
https://t.me/ethiofreeconfige
👍 19
Photo unavailableShow in Telegram
አስጨናቂው የክረምት ወቅት መጥቷል ‼️
ፖስቱ ቫይራል መሆኑ ለእናቶች ይጠቅማቸዋል። ላይክ አርግ። ኮፒ አርጋችሁም በየፔጃችሁ ፖስቱት 🙏
ክረምቱ በዝናብ ታጅቦ መጥቷል ይህም ደግሞ ያለ መከለያ ጎዳና ላይ ጉሊት ለሚሸጡ እናቶች መከራ ሆኗል። የሚሸጧቸውን አትክልትና ፍራፍሬ ከማከፋፈያ ቦታ ከማምጣት ጀምሮ ቸርችሮ እስከመሸጥ ድረስ ያለውን ሂደት ክረምቱ ይበጠብጠዋል። አብዛኞቹ እናቶች በጋ ላይ ያገኙት የነበረውን ገቢ ግማሹንም አሁን ላይ አያገኙትም።
በእንቅርት ላይ ... እንዲሉ ገቢያቸው ሲቀንስ ወጪያቸውን ደግሞ ክረምቱ ያንረዋል። አብዛኞቹ እናቶች ልጆቻቸውን መንግስት ትምህርት ቤት ያስተምራሉ። በጋውን ልጆቻቸውን መንግስት በትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ይመግብላቸው ነበረ። ክረምቱ ግን የልጆቻቸውን ፊት ከባዶ ሌማታቸው ጋር ያፋጥጠዋል።
አስቤዛ ስትገዙ እስቲ ጉሊት ግዙ። ዋጋ አትከራከሩ ። ቲፕም ስጡ 🙏
አቅሙ ያላችሁ ሰዎች ደግሞ ጉሊት ጋ መኪና አቁሙና አንዱን መደብ በሺዎች ግዙ። አስደስቷቸው። ተመረቁ🙏
#ጉሊት #ጉሊት_challenge Tesfa G Neda
👍 126👏 12❤ 8🥰 5
Photo unavailableShow in Telegram
ከሚስቱ ውጪ ሲወሰልት የነበረው ባል አፕል ኩባንያ ለትዳሬ መፍረስ ምክንያት ሆኗል ሲል ከሰሰ😁
ግለሰቡ ከሌሎች ሴቶች ጋር የተጻጻፋቸውን መልዕክቶች ሚስቱ እንድታገኛቸው ኩባንያው ተባብሯል ሲል ከሷል
አፕል ሚስጥሬን ባለመጠበቁ ምክንያት የ20 ዓመት ትደሬ ፈርሷል በሚል ኩባንያው 5 ሚሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍለው ጠይቋል(አል አይን)
😱 30👍 11👏 5🔥 3😢 2❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
አስርቱ ትዕዛዛት ወደ መመሪያ
የአሜሪካዋ ሉይዚያና ግዛት በሁሉም የህዝብ ትምህርት ቤቶች እና የዩኒቨርሲቲዎች መማሪያ ክፍሎች ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ አስርቱ ትእዛዛትን የሚያሳይ ፖስተር እንዲለጠፍ አዘዘች።
ቴክሳስ፣ ኦክላሆማ እና ዩታን ጨምሮ ሌሎች በሪፐብሊካን የሚመሩ ግዛቶች ተመሳሳይ ህጎች በቅርቡ እንደቀረቡ ከቢቢሲ ዘገባ ፋስት መረጃ ተመልክቷል
👍 92👏 19😢 2❤ 1
ለ ሶስት ወራት ጠፍታ የነበረችዉ ታዳጊ ማህሌት ተክላይ ህይወቷ አልፎ ተገኘች😭
የ 16 ዓመቷ ታዳጊ ማህሌት ተክላይ መጋቢት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ከመኖሮያ ቤቷ ወደ ትምህርት በወጣችበት መታገቷን ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን መዘገቡ አይዘነጋም።
ታዳጊዋ ከሶስት ወራት ፍለጋ በኋላ በዛሬው እለት ህይወቷ አልፎ መገኘቷን የአድዋ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ተስፋዬ አማረ ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን አረጋግጠዋል።
አቶ ተስፋዬ ታዳጊዋን ህልፈት ከማረጋገጣቸው ዉጪ ገዳይ ናቸዉ ተብለዉ የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉንም ለብስራት ተናግረዋል። ሆኖም ምን ያህል ሰዎች በቁጥጥር ስር ስለማዋላቸዉ ያሉት ነገር የለም።
ታዳጊዋ ማህሌት ተክላይ በእለቱ ከቀኑ 11 ሰዓት ከ 30 አካባቢ ነበር የቋንቋ ትምህርቷን ለመከታተል በወጣችበት የጠፋችዉ። ማህሌት ምሽቱን በተንቀሳቃሽ ስልኳ ወደ አባቷ በመደወል መታገቷን የሚያመላክት መረጃ ሰጥታ አጋቾቿም 3 ሚሊዮን ብር ጠይቀዉ እንደነበር ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን መዘገቡ አይዘነጋም።
የታዳጊዋ ማህሌት ተክላይ አስክሬን በእዛዉ አድዋ ከተማ ጭላ በተሰኘ አካባቢ መገኘቱንም ጣቢያችን ሰምቷል። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያደርግም የአድዋ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ተስፋዬ አማረ ጨምረው ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
(ዳጉ_ጆርናል)
😢 57👍 19😱 4❤ 2🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
❤ 15👍 8
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.