cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ETHIO STUDENTS PAGE

[][]> THIS CHANNEL IS HELPFUL FOR => GRADE 8 AND 12 EXAMINERS => FOR FRESHMAN STUDENTS => FOR HIGHER EDUCATION SECTORS. Admin @n53e65w27a07z https://telegram.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
3 808
مشترکین
-524 ساعت
+47 روز
+3730 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

نمایش همه...
Join DOGS

Get rewarded with the most Telegram-native memecoin

Photo unavailableShow in Telegram
🎉👏ሽልማት አለን 🎉👏 ✉️Telegram አኳንታችሁን ከስን አመት በፊት ነበር የከፈታችሁት?? 👛ከዚህ በላይ ካላችሁ እንሸልማለን በዚህ ቼክ አርጉ👇 https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=yoXiudO7SNy-IcI_aokIXg 🍬መልካም እድል🍬
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
"ባካሄድነው ጥናት 90 በመቶ ተማሪ ኮራጅ መሆኑን ደርሰንበታል"- አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የኩረጃ ደረጃ ምን ያህል ነው? ሀገርንስ ምን ያህል ይጎዳል? በሚል በ2004 በተደረገ ጥናት 90 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ኮራጅ መሆናቸው ተረጋግጧል ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአካቶ ትምህርት ክፍል ተመራማሪ የሆኑት አለማየሁ ተ/ማሪያም (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ተመራማሪው በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዳጉ ፕሮግራም በነበራቸው ቆይታ፤ በቀደመው የትምህርት ሥርዓት የመመዘኛ ፈተናዎች የሚሰጡበት ሂደት ለኩረጃ ምቹ እንደነበሩ ተናገረዋል፡፡ ተማሪዎች በፈተና ወቅት የማያውቁትን ጥያቄ መልስ ከሌሎች ለመቅዳት ድሮም ይሞክሩ እንደነበር ገልጸው፤ አሁን ላይ ሥር ሰዶ በዘመቻ መል የሚካሄድ ሆኗል ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡ ተማሪዎች ከትምህርቱ በበለጠ የኩረጃ መንገዶችን ያጠናሉ የሚሉት ተመራማሪው፤ በጥናቱ 27 የሚሆኑ የኩረጃ ዘዴዎች እንዳሉ ደርሰንበታል ብለዋል፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ተማሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ወላጆች ልጆቻቸው እንዲያልፉ ከመፈለግ አንፃር እንዲሁም መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጭምር ለኩረጃው እገዛ እንደሚያደርጉ ይናገራሉ፡፡ ይህም ፈተናውን አልፈው ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎች የሥብዕና ጉድለት እንደሚታይባቸው እዲሁም መሰረታዊ የሆነው መፃፍ እና ማንበብ ሲቸግራቸው እንመለከታለን ይላሉ፡፡ ተመራማሪው፤ ከፈተና አሰጣጥ በተጨማሪ ለግምት አጋላጭ የሆኑ የፈተና ዓይነቶችን ለማስተካከል መስራት እንደሚገባ አዲሱ የፈተና ሥርዓት ያመላከተ መሆኑንም ይናገራሉ፡፡ በተለይም የተጀመረው የበይነ በረብ (ኦን ላይን) ፈተና አሰጣጥ ሲጠናከር የተንሰራፋውን የኩረጃ መጠን በመቀነስ እና ተማሪዎችን በማብቃት ረገድ ላቅ ያለ ሚና ይኖረዋል ነው ያሉት፡፡ የBusiness እና Tap Tap 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+SelI4EZhRsI2NDA0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
በብዙ ሰዎች ላይ በተሰራው ጥናት የአለማችን ሁለተኛ ከባዱ ህመም እናት ልጇን ስትወልድ የሚሰማት ህመም ነው 😔 ። ጥናቱ ሲቀጥል እናት ልጇን ስትወልድ ከሚሰማት ህመም የበለጠ አደገኛ እና አሰቃቂው የአለማችን አንደኛ ህመም የሰው ልጅ በቁሙ በእሳት ሲቃጠል የሚሰማው ህመም መሆኑ ተገልጿል ። ክብር ለእናቶቻችን ❤
نمایش همه...
👍 2
ከአንድ አመት በላይ internet connection የተቋረጠባቸው የአማራ ክልል ከተሞች ከትናንት ጀምሮ connection ማግኘታቸው ተገለፀ። በፀጥታ ችግር ምክነያት በእንዳንድ የሀገሪቱ ቦታዎች network connection ሙሉ ለሙሉ ተቋርጦ ቆይቶ ነበር። ተቋርጦ የነበረባቸው 19 ከተሞች ሲሆኑ እነሱም:- 🙌ደሴ 🙌ባህር ዳር 🙌ጎንደር 🙌ወልዲያ 🙌ኮምቦልቻ 🙌ጋሸና 🙌ሰቆጣ- 🙌ቡሬ 🙌ባቲ 🙌ደብረ ብርሃን 🙌ገንዳውሃ 🙌ከሚሴ 🙌ፍኖተ ሰላም 🙌ደባርቅ 🙌ደብረ ማርቆስ 🙌ደብረ ታቦር 🙌ደጀን 🙌ሁመራ እና 🙌እንጅባራ ናቸው። ከትናንት ጀምሮ እነዚህ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ ኢንተርኔት ማግኘታቸው ተገልጿል። Source #TikvahEthiopia Wellcome back our families!! እነዚህ አካባቢዎች የምትኖሩ ቤተሰቦቻችን ሀሳባችሁን በcomment አካፍሉን።
نمایش همه...
👍 1
نمایش همه...
Join DOGS

Get rewarded with the most Telegram-native memecoin

نمایش همه...
ETHIO STUDENTS PAGE

የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው ሐምሌ 6 ቅዳሜ ለሊት በፔንስሊቪኒያ ግዛት የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ንግግር እያደረጉ የነበሩት የቀድሞ የአሜሪካ  ፕሬዝዳንት ከቅርብ ርቀት በጠመንጃ የታገዘ ተኩስ የተከፈተባቸው ሲሆን ጠባቂዎቻቸው ከበው ወደ መሬት በማስተኛት ህይወታቸውን አትረፈዋል። ትረምፕ "ጆሮዬ ተቆርሶ የተወሰደ ነበር የመሰለኝ "ብለዋል። ከተጠርጣሪ ተኳሾች መሀል አንዱ በጥበቃ አስከባሪ  ሀይሎች  ሲገደል ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገ ነው። ፕሬዝዳንት ባይደን ድርጊቱን አውግዘዋል።

https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5129?single

https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5129?single

https://t.me/ETHIO_STUDENTS_PAGE/5129?single

🔥 ይህንን አይታችሁታል ቤተሰብ🙂 DOGS Token Pre-Market በተለያዩ Exchanges List እየተደረገ ይገኛል 👏 💡የPre-Market ዋጋ ሁሌም የActual Listing ዋጋን ባያመለክትም ለፕሮጀክቶች መሳካት ግን የተሻለ እና ተጨባጭ የሆነ ሚናን ይጫወታል 😉 ✅ ስለዚህ በቻላችሁት አቅም ይህን DOGS Token ለመሰብሰብ ሞክሩ ያልጀመራችሁትም ምን ትጠብቃላችሁ Just Claim ማድረግ ብቻ ነው ጀምሩት👇 https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=oWBfO93xTJ663qQqlVPK5A ⚠️ ቦቱ አልሰራ ካላችሁ Most Probably አካውንታችሁ Username ስለሌለው ስለሆነ Username አስገቡለት እና ይሰራላችኋል ሞክሩት🙂 https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=oWBfO93xTJ663qQqlVPK5A
نمایش همه...
1
የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው ሐምሌ 6 ቅዳሜ ለሊት በፔንስሊቪኒያ ግዛት የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ንግግር እያደረጉ የነበሩት የቀድሞ የአሜሪካ  ፕሬዝዳንት ከቅርብ ርቀት በጠመንጃ የታገዘ ተኩስ የተከፈተባቸው ሲሆን ጠባቂዎቻቸው ከበው ወደ መሬት በማስተኛት ህይወታቸውን አትረፈዋል። ትረምፕ "ጆሮዬ ተቆርሶ የተወሰደ ነበር የመሰለኝ "ብለዋል። ከተጠርጣሪ ተኳሾች መሀል አንዱ በጥበቃ አስከባሪ  ሀይሎች  ሲገደል ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገ ነው። ፕሬዝዳንት ባይደን ድርጊቱን አውግዘዋል። የBusiness እና Tap Tap 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+SelI4EZhRsI2NDA0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
نمایش همه...
የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና 👏 ☑️Subject :- Aptitude 🪞አሁን የሶሻል ተማሪዎች የተፈተኑት ፈተና ነው። ለናቹራል ተማሪዎች ስለሚጠቅማችሁ Practice አድርጉ✌️ መልስ እንዲሰራ የምትፈልጉ 👉   Click               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
نمایش همه...
Aptitude Social Exam 2016 @ethiouniversity1.pdf3.08 MB
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.