Official Page of Othoniel College
Open in Telegram
1 425
Subscribers
-124 hours
No data7 days
-230 days
Posts Archive
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 ዲፕሎማ መደበኛ እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ከመስከረም 4/2019 ዓ.ም ጀምሮ የክፍያ አከፋፈል ስርዓት የተቀየረ በመሆኑ 2019 ዓ.ም ከመግባቱ በፊት ያልከፈላችሁት ክፍያ እዳ ካለ ከነሐሴ 21/2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ለሚመጣ ተማሪ በአዲሱ አሰራር የሚከፍል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 ዲፕሎማ መደበኛ እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከመስከረም 4/2019 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እያሳሰብን የ2019 ዓ.ም የመጀመሪያው ወሰን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን ።
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 መደበኛ እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከመስከረም 4/2019 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እያሳሰብን የ2019 ዓ ም የመጀመሪያው ወሰን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 መሆኑን እናሳውቃለን ።
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከመስከረም 4/2019 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እያሳሰብን የ2019 ዓ ም የመጀመሪያው ወሰን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 መሆኑን እናሳውቃለን ።
ሰላም ለሁላችን ይሁን
በመደበኛው ዲግሪ ፕሮግራም የነርሲንግ ፣የማኔጅመንት ተመራቂ ተማሪዎች እና የዲግሪ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ እና የመጨረሻው ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም በቅጣት 13/12/2018 ዓ.ም እስከ 14/12/2018 ዓ.ም በየቀኑ 300 መቶ ብር በመቀጣት ሬጅስትራር ቢሮ በአካል በመገኘት ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
ሰላም ለሁላችን ይሁን
በመደበኛው ዲግሪ ፕሮግራም የነርሲንግ ፣የማኔጅመንት ተመራቂ ተማሪዎች እና የዲግሪ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ እና የመጨረሻው ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም በቅጣት 13/12/2018 ዓ.ም እስከ 14/12/2018 ዓ.ም በየቀኑ 200 መቶ ብር በመቀጣት ሬጅስትራር ቢሮ በአካል በመገኘት ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
የመውጫ ፈተና በጥር ወር 2019 ዓ.ም
ፈተናው ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመራቂ ተማሪዎች በጥር ወር 2019 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ስለዚህም ተፈታኞች ተቋሙ አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ invoice Number/የመጨረሻው ክፍያ የሴሚስቴር 8 የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2019 ዓ.ም ድረስ ብቻ ሬጅስትራር ቢሮ እንድታቀርቡና ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት ለፈተና ዝግጁ እንድትሆኑ እናስገነዝባለን ።
Ethiopian Health Professionals Licensing Examination (EHPLE)
List of Eligible Examinees for August 2026 exam
Repost from Ministry of Health ET
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከነሀሴ 13 እስከ 15/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን፦
1.የፈተናው መርሃ-ግብርም፦
-በ13/12/2018 ዓ.ም…… Medicine, Pharmacy, Anesthesia, Environmental Health, Human Nutrition, Emergency and Critical Care Nursing, Dental Medicine እና Optometry
-በ14/12/2018 ዓ.ም…………, Medical Laboratory Science, Public Health, Midwifery, Medical Radiology Technology, Pediatric and Child Health Nursing, Psychiatric Nursing, Physiotherapy እና Surgical Nursing
-በ15/12/2018 ዓ.ም…… Nursing
ሁሉም ተፈታኝ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል::
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ለክልል ቢሮ እና ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ ይጠበቅባችኋል ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ሀምሌ 30/2018 ዓ.ም የስም ዝርዝራችሁ ለክልል ቢሮ እና ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ ይጠበቅባችኋል ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ የመመረቂያ ጋወን የሚመለስበት ቀን ነገ ሀምሌ 21
2018 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ 300 ብር ቅጣት ያለው መሆኑን እናሳስባለን።
