Official Page of Othoniel College
رفتن به کانال در Telegram
1 443
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም የኮሌጁ የጤና ተማሪዎች የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ማክሰኞ ሰኔ 9/2018 ዓ.ም ማራኪ፣ገብርኤል እና ፖሊ ጤና ጣቢያ ሀሙስ ሰኔ 11/2018 clinical attachment/cooperative Training ይጀምራል።
ማስታወቂያ ።
የጤና ተማሪዎች ሰኔ /8/2018 ዓ.ም ጀምሮ clinical attachment/cooperative Training ስለሚጀምር የምትወጡበትን የጤና ተቋማት ያላሳወቃችሁ ተማሪዎች እስከ ነገ አርብ 5/10/2018 ከ2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት እንድታሳውቁን በጥብቅ እናሳስባለን ።
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል።
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም የኮሌጁ የጤና ተማሪዎች በሙሉ ሰኔ 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ clinical attachment/cooperative Training ስለሚጀምር ለዲግሪ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የ2ኛ ወሰነ ትምህርት ክፍያ እና ለደረጃ IV ተማሪዎች ጎንደር ከተማ ለምትመደቡ እስከ ሰኔ ወረዳ ቦታ ለምትመደቡ እስከ ሀምሌ 2018 ዓ.ም የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ በማቅረብ ነገ ማክሰኞ 02/10/2018 ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል ።
ሰላም እንዴት ናቹህ 2nd Year Management ነገ ለሚሰጠው Macroeconomic የማጠቃለያ ፈተና ተፈታኞች በሰዓቱ መፈተኛ ክፍላችሁ እንድትገኙ እያሳሰብን ወደ ፈተና ስትመጡ የመጨረሻ የክፍያ ደረሰኝ በማቅረብ መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
ቅጅ
ለኮሌጁ ዲን
ሂሳብ ክፍል
ለፈተና አስተባባሪ
ሰላም እንዴት ናቹህ 3rd Year Management ዛሬ ለሚሰጠው Cost Accounting and management የማጠቃለያ ፈተና ተፈታኞች በሰዓቱ መፈተኛ ክፍላችሁ እንድትገኙ እያሳሰብን ወደ ፈተና ስትመጡ የመጨረሻ የክፍያ ደረሰኝ በማቅረብ መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
ቅጅ
ለኮሌጁ ዲን
ሂሳብ ክፍል
ለፈተና አስተባባሪ
ለፈታኝ መምህራን
ማስታወቂያ ።
ለሁሉም የኮሌጁ የጤና ተማሪዎች በሙሉ ሰኔ 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ clinical attachment / cooperative Training ስለሚጀምር ለዲግሪ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም የ2ኛ ወሰነ ትምህርት ክፍያ እና ለደረጃ IV ተማሪዎች እስከ ሀምሌ 2017 ዓ.ም የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል ።
ሰላም እንዴት ናቹህ ነገ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል ።ስለሆነም ተፈታኞች በሰዓቱ ፈተኛ ክፍላቸው እንገኙ እያሳሰብን ወደ ፈተና ስትመጡ የመጨረሻ የክፍያ ደረሰኝ በማቅረብ መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
ቅጅ
ለኮሌጁ ዲን
ሂሳብ ክፍል
ለፈተና አስተባባሪ
+2
Id Number በመጠቀም በተያያዘው link ዉጤት ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
link :bols.gov.et
የአዲስ 2018 ዓ.ም ደረጃ 4/ዲፕሎማ የቀን እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ትንሽ ሰዓታት የቀራል ሲስተሙ ከመዘጋቱ በፊት ነገ እስከ ጥዋት 5:30 ድረስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
የደረጃ 4/ዲፕሎማ ተማሪዎች የአዲስ 2018 ዓ.ም ተመዝባችሁ በመማር ላይ ያላችሁ የሰልጣኝ ምዝገባ የአብክመ ስራና ስልጠና ቢሮ የምዝገባ ጊዜው 1 ቀን ስለቀረው ሲስተሙ ከመዘጋቱ በፊት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
__
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም በድጋሚ ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥራችሁ ጋር አስተሳሰራችሁ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች በሙሉ፤ ጤና ሚኒስቴር በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት እየተዘጋጀ በመሆኑ ሁላችሁም ተመዛኞች ከግንቦት 20 – 26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን FAYDA and Password በማስገባት የፈተና ጣቢያ እንድትመርጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
▪ እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት የፈተና ጣቢያ ምርጫ ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።
▪ ለብቃት ምዘና ፈተና የመፈተኛ ጣቢያ መምረጥ የምትችሉት ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች ብቻ ይሆናል፡፡
▪ በምዝገባ ወቅት ለሚገጥማችሁ ማንኛውም ችግር በነጻ የስልክ መስመር 952 በመደወል ከዚያም 3 ቁጥርን በመጫን በቀጥታ እገዛ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡
▪ ለበለጠ ማብራሪያ ከስር የተያያዘውን ቪዲዮ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
