uz
Feedback
Official Page of Othoniel College

Official Page of Othoniel College

Kanalga Telegram’da o‘tish

Gondar Ethiopia +251963121212 +251918178100

Ko'proq ko'rsatish
1 429
Obunachilar
+124 soatlar
+37 kunlar
-330 kunlar
Postlar arxiv
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ሀምሌ 30/2018 ዓ.ም የስም ዝርዝራችሁ ለክልል ቢሮ እና ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ  clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ  ይጠበቅባችኋል  ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።

ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ የመመረቂያ ጋወን የሚመለስበት ቀን ነገ ሀምሌ 21 2018 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ 300 ብር ቅጣት ያለው መሆኑን እናሳስባለን።

ለጎቶኒያል ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ2018 ዓ/ም የምረቃ በዓል አደረሳችሁ እያልን…. ኮሌጁ 23ኛ ጊዜ የሚያስመርቃቸውን ተመራቂዎች   በ19/2018 ዓ/ም ያስመርቃል፡፡ የምረቃ ቦታ   ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ አምባ  አዳራሸ

#ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎች በሙሉ ለዲግሪ ተመራቂዎች ኮሌጁ ባለማው ሲስተም http://otc.edu.et በሚለው ድህረ-ገፅ ለደረጃ 4 ተመራቂዎች የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ስራና ክህሎት ቢሮ ባለማው ሲስተም http://bols.gov.et ሊንኩን በመጫን ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።

#ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎች በሙሉ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ የመመረቂያ ጋወን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ስትመጡ ለዲግሪ ተመራቂዎች የመጨረሳውን የሴሚ
+1
#ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎች በሙሉ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ  4:00 ሰዓት ጀምሮ የመመረቂያ ጋወን መውሰድ የምትችሉ  መሆኑን እያሳወቅን ስትመጡ ለዲግሪ ተመራቂዎች የመጨረሳውን የሴሚስተር ደረሰኝ እና ለደረጃ 4 36 ወር መክፈላችሁን የሚያሳይ ደረሰኝ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን ።

ማስታወቂያ ለደረጃ 4 ተመራቂዎች በሙሉ National ID ማክሰኞ ሀምሌ 14/2018 ዓ.ም 2:00-6:00 ሰዓት በአካል በመገኘት እንድታያይዙ በጥብቅ እናሳስባለን ።

#ማስታወቂያ   3ኛ ዓመት ነርሲንግ ደረጃ 4 ተማሪዎች Clinical practicum seminar ስላለ ነገ ሀምሌ 10/11/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8:00 ሰዓት ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል pediatric  ward በሰዓት እንድትገኙ  በጥብቅ እናሳስባለን ።

#ማስታወቂያ   4ኛ ዓ መት እና 3ኛ ዓመት ነርሲንግ ዲግሪ ተማሪዎች Clinical practicum seminar ስላለ ነገ ሀምሌ 10/11/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል pediatric ward በሰዓት እንድትገኙ  በጥብቅ እናሳስባለን ።

#ማስታወቂያ   ለ3ኛ ዓመት ነርሲንግ ደረጃ 4 ተማሪዎች Clinical attachment ማጠቃለያ ፈተና health assessment, Medical Surgical, pediatric and child hsalth nursing and maternal health nursing ሀምሌ 10/11/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ይሰጣል ተማሪዎች በሰዓት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።

የጋወን ውል ስምምነት.pdf6.35 KB

ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ

የጋወን ውል ስምምነት.pdf6.35 KB

የሙያ ፈቃድ ፈተና ውጤት በሰኔ 2018 ዓ.ም የተሰጠውን የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከነገ ሰኔ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሔራ
የሙያ ፈቃድ ፈተና ውጤት በሰኔ 2018 ዓ.ም የተሰጠውን የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከነገ ሰኔ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ https://hple.moh.gov.et ላይ በመግባትና የብሔራዊ መለያ ቁጥር (FAN) እና Password በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ውጤት ከነገ ሰኔ 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአጭር ጥሪ ቁጥር 952 በሥራ ሰዓት በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናውን ያለፋችሁ ተመዛኞች ከሰኞ ሐምሌ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ስም ዝርዝራችሁ ወደ ክልል የሚላክ ስለሆነ፣ የሙያ ፍቃዳችሁን የ12ኛ ክፍል በተማራችሁበት ክልል ማውጣት ትችላላችሁ ተብሏል።