en
Feedback
Official Page of Othoniel College

Official Page of Othoniel College

Open in Telegram

Gondar Ethiopia +251963121212 +251918178100

Show more
1 425
Subscribers
-124 hours
No data7 days
-230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+3
in 0 channels
August '26
+19
in 0 channels
Get PRO
July '26
+23
in 0 channels
Get PRO
June '26
+34
in 0 channels
Get PRO
May '26
+46
in 0 channels
Get PRO
April '26
+26
in 0 channels
Get PRO
March '26
+54
in 0 channels
Get PRO
February '26
+45
in 0 channels
Get PRO
January '26
+73
in 0 channels
Get PRO
December '25
+67
in 0 channels
Get PRO
November '25
+103
in 0 channels
Get PRO
October '25
+78
in 0 channels
Get PRO
September '25
+35
in 0 channels
Get PRO
August '25
+15
in 0 channels
Get PRO
July '25
+25
in 0 channels
Get PRO
June '25
+79
in 0 channels
Get PRO
May '25
+66
in 0 channels
Get PRO
April '25
+28
in 0 channels
Get PRO
March '25
+53
in 0 channels
Get PRO
February '25
+75
in 0 channels
Get PRO
January '25
+71
in 0 channels
Get PRO
December '24
+134
in 0 channels
Get PRO
November '24
+24
in 0 channels
Get PRO
October '24
+15
in 0 channels
Get PRO
September '24
+747
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
05 September0
04 September+1
03 September+1
02 September+1
01 September0
Channel Posts
graduated_student_with_coc 2018.pdf3.34 KB

2
የደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች ኮድ ቁጥር ለመጠየቅ አብክመ ስራና ስልጠና ቢሮ የተላከው ስም ዝርዝር
306
3
SHEET 2
643
4
Hospital Clinical Practice result
614
5
ማስታወቂያ ።   ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 ዲፕሎማ መደበኛ እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ  ከመስከረም 4/2019 ዓ.ም ጀምሮ የክፍያ አከፋፈል ስርዓት  የተቀየረ በመሆኑ 2019 ዓ.ም ከመግባቱ በፊት  ያልከፈላችሁት ክፍያ እዳ ካለ ከነሐሴ 21/2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ለሚመጣ ተማሪ በአዲሱ አሰራር የሚከፍል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
1 746
6
ማስታወቂያ ።   ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 ዲፕሎማ መደበኛ እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከመስከረም  4/2019 ዓ.ም  እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እያሳሰብን የ2019 ዓ.ም የመጀመሪያው ወሰን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን ።
1 494
7
ማስታወቂያ ።   ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 መደበኛ እና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከመስከረም  4/2019 ዓ.ም  እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እያሳሰብን የ2019 ዓ ም የመጀመሪያው ወሰን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 መሆኑን እናሳውቃለን ።
1
8
ማስታወቂያ ።   ለሁሉም ነባር የዲግሪ እና ደረጃ 4 መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከመስከረም 4/2019 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን እያሳሰብን የ2019 ዓ ም የመጀመሪያው ወሰን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 መሆኑን እናሳውቃለን ።
1
9
ሰላም ለሁላችን ይሁን በመደበኛው ዲግሪ ፕሮግራም የነርሲንግ ፣የማኔጅመንት ተመራቂ ተማሪዎች እና የዲግሪ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ እና የመጨረሻው ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም በቅጣት 13/12/2018 ዓ.ም እስከ 14/12/2018 ዓ.ም በየቀኑ 300 መቶ ብር በመቀጣት ሬጅስትራር ቢሮ በአካል በመገኘት ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
1 878
10
ሰላም ለሁላችን ይሁን በመደበኛው ዲግሪ ፕሮግራም የነርሲንግ ፣የማኔጅመንት ተመራቂ ተማሪዎች እና የዲግሪ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ እና የመጨረሻው ክፍያ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም በቅጣት 13/12/2018 ዓ.ም እስከ 14/12/2018 ዓ.ም በየቀኑ 200 መቶ ብር በመቀጣት ሬጅስትራር ቢሮ በአካል በመገኘት ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
1
11
የመውጫ  ፈተና በጥር ወር 2019 ዓ.ም ፈተናው ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመራቂ ተማሪዎች በጥር ወር 2019 ዓ.ም የመውጫ  ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ስለዚህም ተፈታኞች ተቋሙ አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ   invoice Number/የመጨረሻው ክፍያ የሴሚስቴር 8 የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ   ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2019 ዓ.ም ድረስ ብቻ  ሬጅስትራር ቢሮ እንድታቀርቡና ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት ለፈተና ዝግጁ እንድትሆኑ እናስገነዝባለን ።
1 664
12
Ethiopian Health Professionals Licensing Examination (EHPLE) List of Eligible Examinees for August 2026 exam
1 406
13
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከ
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከነሀሴ 13 እስከ 15/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን፦ 1.የፈተናው መርሃ-ግብርም፦ -በ13/12/2018 ዓ.ም…… Medicine, Pharmacy, Anesthesia, Environmental Health, Human Nutrition, Emergency and Critical Care Nursing, Dental Medicine እና Optometry -በ14/12/2018 ዓ.ም…………, Medical Laboratory Science, Public Health, Midwifery, Medical Radiology Technology, Pediatric and Child Health Nursing, Psychiatric Nursing, Physiotherapy እና Surgical Nursing -በ15/12/2018 ዓ.ም…… Nursing ሁሉም ተፈታኝ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል::
1 325
14
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ለክልል ቢሮ እና ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ  clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ  ይጠበቅባችኋል  ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
1 370
15
Extension class schedule.pdf
1 707
16
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ሀምሌ 30/2018 ዓ.ም የስም ዝርዝራችሁ ለክልል ቢሮ እና ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ  clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ  ይጠበቅባችኋል  ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
2 137
17
ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ የመመረቂያ ጋወን የሚመለስበት ቀን ነገ ሀምሌ 21 2018 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ 300 ብር ቅጣት ያለው መሆኑን እናሳስባለን።
2 053
18
No text...
1 734
19
+9
No text...
1 774
20
+9
No text...
977