en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Open in Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 968 subscribers, ranking 5 354 in the Religion & Spirituality category and 2 100 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 968 subscribers.

According to the latest data from 26 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 661 over the last 30 days and by 94 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.60%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.13% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 415 views. Within the first day, a publication typically gains 341 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 27 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 968
Subscribers
+9424 hours
+2527 days
+66130 days
Posts Archive
ቤተሰቦች ዛሬ ቅዳሜ ነው በቻናላችን የማንን ሙዚቃ እናጫውትላችሁ?!

አንዳንድ ሰው መላ ሰውነቱ ትከሻው ብቻ ነው የሚመስለው!

ሁሌም መገኛህ ብቻ ዋጋህን አይናገርም!      የትም ተገኝ ዋናው ግን ጥቅምህ ነው ካለህበት እንድትለይ ሚያደርግህ።

ልብ ያለው ያውቃል።

'ይሰበር ይሆን እያልክ የማታስበው ምርኩዝ: ፈጣሪህን ብቻ አድርግ!!!

፡ ልብስ ሰፊዋ በከተማው አደባባይ እምብርት ላይ የተሰቀለው ባንዲራ ብዙ ክረምትና በጋ ስለተፈራረቀበት ተጎሳቁሏል፡፡ በክረምት ዝናብ ረጥቧል፡ በበጋ አቧራ አድፏል፡ በሃሩር ንዳድ ገርጥቷል፡፡ በነፋስ ሳቢያ ተቀዷል፡፡ ግን ማንም ልብ ያለው፡ ማንም ደንታ የሰጠው አልነበረም፡፡ ፖለቲከኞቹ "በትላልቅ ጉዳዮች" ተጠምደዋል፡፡ ወታደሮቹ የሀገሪቱን ድንበር ከጠላት እየጠበቁ ነው፡፡ የመንፈስ አባቶች ነፍሳትን ከሲኦል በማዳን፡ ሕዝቡ ደግሞ ኑሮውን በማሸነፍ ሩጫ ተጠምደዋል፡፡ ከአደባባዩ በስተግራ በኩል ጥግ ላይ ምስኪን ልብስ ሰፊ ግን በባንዲራው ጉዳይ ተብከንክናለች፡፡ አንድ ቀን ከሰዐት በኋላ በአጠገቧ በጥድፊያ የሚያልፈውን ቁመተ ሎጋ ሰው አስቆመችና ባንዲራውን እንዲያወርድላት ጠየቀችው፡፡ "ለምን?" ብሎ ጠየቃት፡፡ "ለምን ...? እያየኸው .... እጅግ ቆሽሿል፡ ቀለሞቹ መለየት እስኪያቅት ገርጥቷል፡፡ በዚያ ላይ ተቀዷል፡፡ ቀለሞቹን መመለስ ባልችል እንኳን፡ ቢያንስ አጥቤ ልስፋው ብዬ እኮ ነው ... ልብስ ሰፊ እኮ ነኝ" ብላ መለሰችለት፡፡ ሰውዬው ሣቀና እንዲህ አላት፡ "ምንሸ ተነካና? ባንዲራ አይደል ... ምን አገባሽ ... የድሃ ቅንጡ ነሽ ባክሽ ... እስቲ መጀመሪያ የተቀደደ ልብስ ስፊና የራስሽን ቀዳዳ ድፈኚ ... የደላሽ!" ጭንቅላቷን ባለመስማማት ነቀነቀች፡፡ "ግን እኮ ተቀዷል ... " ከማለቷ በቆመችበት ጥሏት ሄደ፡፡ ጥቂት ካሰበች በኋላ ሁለት የጎዳና ጎረምሶችን ብር አስጨብጣና ምሰሶውን እንዲወጡ አድርጋ፡ ባንዲራውን አስወረደች፡፡ አጠበችው፡ ሰፋችው፡፡ ልጆቹ መልሰው እንዲሰቅሉላት ካደረገች በኋላ ሲውለበለብ እየተመለከተች ፈገግ ብላ፡ "ጎበዞች! እንደ ቀድሞ ግርማ ሞገሱ ባያስደነግጥም ከቀዳዳ እና ከቆሻሻው ይሄ ይሻላል" አለች፡፡ በነጋታው ከዚህ በፊት ዐይታቸው የማታውቅ ሰዎች አዲስ ባንዲራ ይዘው መጡ፡፡ አጥባና ሰፍታ የሰቀለችውን ባንዲራ አውርደው ጣሉና በአዲሱ ተኩት፡፡ አንዱን ፈራ ተባ እያለች ተጠጋችውና፡ "ምነው እስከዛሬ ሳታዩት ገና እስተካክዬው ስሰቅለው ልትተኩት መጣችሁ?" ስትል ጠየቀችው፡፡ ሰውዬው ዞርም ብሎ ሳያያት፡ "ለዐይን ይቀፋል፡፡ እንዲህ እንደነገሩ የተጣፈ ባንዲራ በዋና አደባባያችን ላይ ተሰቅሎ ማየት በጣም ይቀፋል" ብሎ መለሰላት፡፡ (ዥዋ ዥዌ) ፡

ከአንድ ጊዜ በላይ የተደጋገመ ስህተት ምርጫ ነው ምርጫ ደሞ ፍላጎት ነው

ቤተሰብ ሕይወትን ይሰጥሃል! ትኩረት አድርገህ እየው እስቲ ያደረገልህን እያደረገልህ ያለውንም።       አመስጋኝ እንሁን!!!

መምህር ብቻ ነው አስተምሮህ እንድትበልጠው ሚፈልግ!

ስትኖር ልክ እንደ ባህር ዳር አሸዋ ባለህበት መጥቶ የሚያርስህ ነገር አይጠፋም።

አንዳንዴ በለት ተዕለት ተስፋ መቁረጥ በአዳዲስ ተስፋ እንድትታደስ ያደርገሃል።

ማሰብ ምታስበው ላይ ተፅዕኖ እንደማሳደር ነው እርሱም ያስብሃል።

እንኳን አደረሳችሁ መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ
እንኳን አደረሳችሁ  መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ

: መሔድ ምን አመጣው       ፍላጎት ከቆመ በ'ይበቃል ታስሮ! ከአረማመዱ ፊት     መንገድ ጀማሪ ነው               የሚገኘው ከስሮ!!!       አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

፡ በዳይ   ከበደል ጋር          ሕብረት ስላኖሩ ልቡን ካል'ገራው ዘንድ                   ከምስኪን አደሩ ያ ምስኪን ደግሞ        ሰው ያልታደለ                  ማመንን ተችሮ     እንደ መስታወቱ          ያንጸባርቅ ጀመር               ጥርጣሬን ቀብሮ የኋላ የኋላ        የጉድ ቀን ሲመሻሽ             ጥላ'ቸው ሲከፈል                       ሁለት ሲሆን አንዱ ብቻውን ይቀራል      ምስኪኑ ተበዳይ            የቀረበውን                    እየገፋ ክንዱ!      አቡ

ጉድለቱ ግቡ ከሆነ ሰው ጋር እንዴት ተከራክረህ ትረታዋለህ?!         ተወው አትድከም!!!

አብዝቶ ይቅርታ ጥፋትን ያላምዳል።

የራስ ሸክም አይከብድም!

ስለ ጠፋብህ ንብረት ቀዳሚ ተጠያቂ ጎረቤትህን አድርግ ባይወስድ እንኳን ሲወሰድ አድምጦ ሊሆን ሊያተርፍም ይችል ነበር።

ለመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለታላቁ የዓብይ ፆም በሰላም አደርሳቹ እያልን ፆሙ የሰላም የበረከት እንዲሆንላቹ እንዲሆንልን ቻናላችን ይመኛል ! መልካም ወረሃ ፆም ❤️