ru
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Открыть в Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 16 034 подписчиков, занимая 5 354 место в категории Религия и духовность и 2 100 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 16 034 подписчиков.

Согласно последним данным от 27 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 667, а за последние 24 часа — -4, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 2.80%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 2.17% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 447 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 346 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 9.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 28 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

16 034
Подписчики
-424 часа
+1587 дней
+66730 день
Архив постов
ቤተሰቦች ዛሬ ቅዳሜ ነው በቻናላችን የማንን ሙዚቃ እናጫውትላችሁ?!

አንዳንድ ሰው መላ ሰውነቱ ትከሻው ብቻ ነው የሚመስለው!

ሁሌም መገኛህ ብቻ ዋጋህን አይናገርም!      የትም ተገኝ ዋናው ግን ጥቅምህ ነው ካለህበት እንድትለይ ሚያደርግህ።

ልብ ያለው ያውቃል።

'ይሰበር ይሆን እያልክ የማታስበው ምርኩዝ: ፈጣሪህን ብቻ አድርግ!!!

፡ ልብስ ሰፊዋ በከተማው አደባባይ እምብርት ላይ የተሰቀለው ባንዲራ ብዙ ክረምትና በጋ ስለተፈራረቀበት ተጎሳቁሏል፡፡ በክረምት ዝናብ ረጥቧል፡ በበጋ አቧራ አድፏል፡ በሃሩር ንዳድ ገርጥቷል፡፡ በነፋስ ሳቢያ ተቀዷል፡፡ ግን ማንም ልብ ያለው፡ ማንም ደንታ የሰጠው አልነበረም፡፡ ፖለቲከኞቹ "በትላልቅ ጉዳዮች" ተጠምደዋል፡፡ ወታደሮቹ የሀገሪቱን ድንበር ከጠላት እየጠበቁ ነው፡፡ የመንፈስ አባቶች ነፍሳትን ከሲኦል በማዳን፡ ሕዝቡ ደግሞ ኑሮውን በማሸነፍ ሩጫ ተጠምደዋል፡፡ ከአደባባዩ በስተግራ በኩል ጥግ ላይ ምስኪን ልብስ ሰፊ ግን በባንዲራው ጉዳይ ተብከንክናለች፡፡ አንድ ቀን ከሰዐት በኋላ በአጠገቧ በጥድፊያ የሚያልፈውን ቁመተ ሎጋ ሰው አስቆመችና ባንዲራውን እንዲያወርድላት ጠየቀችው፡፡ "ለምን?" ብሎ ጠየቃት፡፡ "ለምን ...? እያየኸው .... እጅግ ቆሽሿል፡ ቀለሞቹ መለየት እስኪያቅት ገርጥቷል፡፡ በዚያ ላይ ተቀዷል፡፡ ቀለሞቹን መመለስ ባልችል እንኳን፡ ቢያንስ አጥቤ ልስፋው ብዬ እኮ ነው ... ልብስ ሰፊ እኮ ነኝ" ብላ መለሰችለት፡፡ ሰውዬው ሣቀና እንዲህ አላት፡ "ምንሸ ተነካና? ባንዲራ አይደል ... ምን አገባሽ ... የድሃ ቅንጡ ነሽ ባክሽ ... እስቲ መጀመሪያ የተቀደደ ልብስ ስፊና የራስሽን ቀዳዳ ድፈኚ ... የደላሽ!" ጭንቅላቷን ባለመስማማት ነቀነቀች፡፡ "ግን እኮ ተቀዷል ... " ከማለቷ በቆመችበት ጥሏት ሄደ፡፡ ጥቂት ካሰበች በኋላ ሁለት የጎዳና ጎረምሶችን ብር አስጨብጣና ምሰሶውን እንዲወጡ አድርጋ፡ ባንዲራውን አስወረደች፡፡ አጠበችው፡ ሰፋችው፡፡ ልጆቹ መልሰው እንዲሰቅሉላት ካደረገች በኋላ ሲውለበለብ እየተመለከተች ፈገግ ብላ፡ "ጎበዞች! እንደ ቀድሞ ግርማ ሞገሱ ባያስደነግጥም ከቀዳዳ እና ከቆሻሻው ይሄ ይሻላል" አለች፡፡ በነጋታው ከዚህ በፊት ዐይታቸው የማታውቅ ሰዎች አዲስ ባንዲራ ይዘው መጡ፡፡ አጥባና ሰፍታ የሰቀለችውን ባንዲራ አውርደው ጣሉና በአዲሱ ተኩት፡፡ አንዱን ፈራ ተባ እያለች ተጠጋችውና፡ "ምነው እስከዛሬ ሳታዩት ገና እስተካክዬው ስሰቅለው ልትተኩት መጣችሁ?" ስትል ጠየቀችው፡፡ ሰውዬው ዞርም ብሎ ሳያያት፡ "ለዐይን ይቀፋል፡፡ እንዲህ እንደነገሩ የተጣፈ ባንዲራ በዋና አደባባያችን ላይ ተሰቅሎ ማየት በጣም ይቀፋል" ብሎ መለሰላት፡፡ (ዥዋ ዥዌ) ፡

ከአንድ ጊዜ በላይ የተደጋገመ ስህተት ምርጫ ነው ምርጫ ደሞ ፍላጎት ነው

ቤተሰብ ሕይወትን ይሰጥሃል! ትኩረት አድርገህ እየው እስቲ ያደረገልህን እያደረገልህ ያለውንም።       አመስጋኝ እንሁን!!!

መምህር ብቻ ነው አስተምሮህ እንድትበልጠው ሚፈልግ!

ስትኖር ልክ እንደ ባህር ዳር አሸዋ ባለህበት መጥቶ የሚያርስህ ነገር አይጠፋም።

አንዳንዴ በለት ተዕለት ተስፋ መቁረጥ በአዳዲስ ተስፋ እንድትታደስ ያደርገሃል።

ማሰብ ምታስበው ላይ ተፅዕኖ እንደማሳደር ነው እርሱም ያስብሃል።

እንኳን አደረሳችሁ መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ
እንኳን አደረሳችሁ  መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ

: መሔድ ምን አመጣው       ፍላጎት ከቆመ በ'ይበቃል ታስሮ! ከአረማመዱ ፊት     መንገድ ጀማሪ ነው               የሚገኘው ከስሮ!!!       አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

፡ በዳይ   ከበደል ጋር          ሕብረት ስላኖሩ ልቡን ካል'ገራው ዘንድ                   ከምስኪን አደሩ ያ ምስኪን ደግሞ        ሰው ያልታደለ                  ማመንን ተችሮ     እንደ መስታወቱ          ያንጸባርቅ ጀመር               ጥርጣሬን ቀብሮ የኋላ የኋላ        የጉድ ቀን ሲመሻሽ             ጥላ'ቸው ሲከፈል                       ሁለት ሲሆን አንዱ ብቻውን ይቀራል      ምስኪኑ ተበዳይ            የቀረበውን                    እየገፋ ክንዱ!      አቡ

ጉድለቱ ግቡ ከሆነ ሰው ጋር እንዴት ተከራክረህ ትረታዋለህ?!         ተወው አትድከም!!!

አብዝቶ ይቅርታ ጥፋትን ያላምዳል።

የራስ ሸክም አይከብድም!

ስለ ጠፋብህ ንብረት ቀዳሚ ተጠያቂ ጎረቤትህን አድርግ ባይወስድ እንኳን ሲወሰድ አድምጦ ሊሆን ሊያተርፍም ይችል ነበር።

ለመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለታላቁ የዓብይ ፆም በሰላም አደርሳቹ እያልን ፆሙ የሰላም የበረከት እንዲሆንላቹ እንዲሆንልን ቻናላችን ይመኛል ! መልካም ወረሃ ፆም ❤️