uk
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Відкрити в Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 16 034 підписників, посідаючи 5 354 місце в категорії Релігія і духовність та 2 100 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 16 034 підписників.

За останніми даними від 27 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 667, а за останні 24 години на -4, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 2.80%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 2.17% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 447 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 346 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 9.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

16 034
Підписники
-424 години
+1587 днів
+66730 день
Архів дописів
ቤተሰቦች ዛሬ ቅዳሜ ነው በቻናላችን የማንን ሙዚቃ እናጫውትላችሁ?!

አንዳንድ ሰው መላ ሰውነቱ ትከሻው ብቻ ነው የሚመስለው!

ሁሌም መገኛህ ብቻ ዋጋህን አይናገርም!      የትም ተገኝ ዋናው ግን ጥቅምህ ነው ካለህበት እንድትለይ ሚያደርግህ።

ልብ ያለው ያውቃል።

'ይሰበር ይሆን እያልክ የማታስበው ምርኩዝ: ፈጣሪህን ብቻ አድርግ!!!

፡ ልብስ ሰፊዋ በከተማው አደባባይ እምብርት ላይ የተሰቀለው ባንዲራ ብዙ ክረምትና በጋ ስለተፈራረቀበት ተጎሳቁሏል፡፡ በክረምት ዝናብ ረጥቧል፡ በበጋ አቧራ አድፏል፡ በሃሩር ንዳድ ገርጥቷል፡፡ በነፋስ ሳቢያ ተቀዷል፡፡ ግን ማንም ልብ ያለው፡ ማንም ደንታ የሰጠው አልነበረም፡፡ ፖለቲከኞቹ "በትላልቅ ጉዳዮች" ተጠምደዋል፡፡ ወታደሮቹ የሀገሪቱን ድንበር ከጠላት እየጠበቁ ነው፡፡ የመንፈስ አባቶች ነፍሳትን ከሲኦል በማዳን፡ ሕዝቡ ደግሞ ኑሮውን በማሸነፍ ሩጫ ተጠምደዋል፡፡ ከአደባባዩ በስተግራ በኩል ጥግ ላይ ምስኪን ልብስ ሰፊ ግን በባንዲራው ጉዳይ ተብከንክናለች፡፡ አንድ ቀን ከሰዐት በኋላ በአጠገቧ በጥድፊያ የሚያልፈውን ቁመተ ሎጋ ሰው አስቆመችና ባንዲራውን እንዲያወርድላት ጠየቀችው፡፡ "ለምን?" ብሎ ጠየቃት፡፡ "ለምን ...? እያየኸው .... እጅግ ቆሽሿል፡ ቀለሞቹ መለየት እስኪያቅት ገርጥቷል፡፡ በዚያ ላይ ተቀዷል፡፡ ቀለሞቹን መመለስ ባልችል እንኳን፡ ቢያንስ አጥቤ ልስፋው ብዬ እኮ ነው ... ልብስ ሰፊ እኮ ነኝ" ብላ መለሰችለት፡፡ ሰውዬው ሣቀና እንዲህ አላት፡ "ምንሸ ተነካና? ባንዲራ አይደል ... ምን አገባሽ ... የድሃ ቅንጡ ነሽ ባክሽ ... እስቲ መጀመሪያ የተቀደደ ልብስ ስፊና የራስሽን ቀዳዳ ድፈኚ ... የደላሽ!" ጭንቅላቷን ባለመስማማት ነቀነቀች፡፡ "ግን እኮ ተቀዷል ... " ከማለቷ በቆመችበት ጥሏት ሄደ፡፡ ጥቂት ካሰበች በኋላ ሁለት የጎዳና ጎረምሶችን ብር አስጨብጣና ምሰሶውን እንዲወጡ አድርጋ፡ ባንዲራውን አስወረደች፡፡ አጠበችው፡ ሰፋችው፡፡ ልጆቹ መልሰው እንዲሰቅሉላት ካደረገች በኋላ ሲውለበለብ እየተመለከተች ፈገግ ብላ፡ "ጎበዞች! እንደ ቀድሞ ግርማ ሞገሱ ባያስደነግጥም ከቀዳዳ እና ከቆሻሻው ይሄ ይሻላል" አለች፡፡ በነጋታው ከዚህ በፊት ዐይታቸው የማታውቅ ሰዎች አዲስ ባንዲራ ይዘው መጡ፡፡ አጥባና ሰፍታ የሰቀለችውን ባንዲራ አውርደው ጣሉና በአዲሱ ተኩት፡፡ አንዱን ፈራ ተባ እያለች ተጠጋችውና፡ "ምነው እስከዛሬ ሳታዩት ገና እስተካክዬው ስሰቅለው ልትተኩት መጣችሁ?" ስትል ጠየቀችው፡፡ ሰውዬው ዞርም ብሎ ሳያያት፡ "ለዐይን ይቀፋል፡፡ እንዲህ እንደነገሩ የተጣፈ ባንዲራ በዋና አደባባያችን ላይ ተሰቅሎ ማየት በጣም ይቀፋል" ብሎ መለሰላት፡፡ (ዥዋ ዥዌ) ፡

ከአንድ ጊዜ በላይ የተደጋገመ ስህተት ምርጫ ነው ምርጫ ደሞ ፍላጎት ነው

ቤተሰብ ሕይወትን ይሰጥሃል! ትኩረት አድርገህ እየው እስቲ ያደረገልህን እያደረገልህ ያለውንም።       አመስጋኝ እንሁን!!!

መምህር ብቻ ነው አስተምሮህ እንድትበልጠው ሚፈልግ!

ስትኖር ልክ እንደ ባህር ዳር አሸዋ ባለህበት መጥቶ የሚያርስህ ነገር አይጠፋም።

አንዳንዴ በለት ተዕለት ተስፋ መቁረጥ በአዳዲስ ተስፋ እንድትታደስ ያደርገሃል።

ማሰብ ምታስበው ላይ ተፅዕኖ እንደማሳደር ነው እርሱም ያስብሃል።

እንኳን አደረሳችሁ መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ
እንኳን አደረሳችሁ  መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ

: መሔድ ምን አመጣው       ፍላጎት ከቆመ በ'ይበቃል ታስሮ! ከአረማመዱ ፊት     መንገድ ጀማሪ ነው               የሚገኘው ከስሮ!!!       አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

፡ በዳይ   ከበደል ጋር          ሕብረት ስላኖሩ ልቡን ካል'ገራው ዘንድ                   ከምስኪን አደሩ ያ ምስኪን ደግሞ        ሰው ያልታደለ                  ማመንን ተችሮ     እንደ መስታወቱ          ያንጸባርቅ ጀመር               ጥርጣሬን ቀብሮ የኋላ የኋላ        የጉድ ቀን ሲመሻሽ             ጥላ'ቸው ሲከፈል                       ሁለት ሲሆን አንዱ ብቻውን ይቀራል      ምስኪኑ ተበዳይ            የቀረበውን                    እየገፋ ክንዱ!      አቡ

ጉድለቱ ግቡ ከሆነ ሰው ጋር እንዴት ተከራክረህ ትረታዋለህ?!         ተወው አትድከም!!!

አብዝቶ ይቅርታ ጥፋትን ያላምዳል።

የራስ ሸክም አይከብድም!

ስለ ጠፋብህ ንብረት ቀዳሚ ተጠያቂ ጎረቤትህን አድርግ ባይወስድ እንኳን ሲወሰድ አድምጦ ሊሆን ሊያተርፍም ይችል ነበር።

ለመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለታላቁ የዓብይ ፆም በሰላም አደርሳቹ እያልን ፆሙ የሰላም የበረከት እንዲሆንላቹ እንዲሆንልን ቻናላችን ይመኛል ! መልካም ወረሃ ፆም ❤️