es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 968 suscriptores, ocupando la posición 5 354 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 100 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 968 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 661, y en las últimas 24 horas de 94, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.60%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.13% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 415 visualizaciones. En el primer día suele acumular 341 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 10.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 968
Suscriptores
+9424 horas
+2527 días
+66130 días
Archivo de publicaciones
ቤተሰቦች ዛሬ ቅዳሜ ነው በቻናላችን የማንን ሙዚቃ እናጫውትላችሁ?!

አንዳንድ ሰው መላ ሰውነቱ ትከሻው ብቻ ነው የሚመስለው!

ሁሌም መገኛህ ብቻ ዋጋህን አይናገርም!      የትም ተገኝ ዋናው ግን ጥቅምህ ነው ካለህበት እንድትለይ ሚያደርግህ።

ልብ ያለው ያውቃል።

'ይሰበር ይሆን እያልክ የማታስበው ምርኩዝ: ፈጣሪህን ብቻ አድርግ!!!

፡ ልብስ ሰፊዋ በከተማው አደባባይ እምብርት ላይ የተሰቀለው ባንዲራ ብዙ ክረምትና በጋ ስለተፈራረቀበት ተጎሳቁሏል፡፡ በክረምት ዝናብ ረጥቧል፡ በበጋ አቧራ አድፏል፡ በሃሩር ንዳድ ገርጥቷል፡፡ በነፋስ ሳቢያ ተቀዷል፡፡ ግን ማንም ልብ ያለው፡ ማንም ደንታ የሰጠው አልነበረም፡፡ ፖለቲከኞቹ "በትላልቅ ጉዳዮች" ተጠምደዋል፡፡ ወታደሮቹ የሀገሪቱን ድንበር ከጠላት እየጠበቁ ነው፡፡ የመንፈስ አባቶች ነፍሳትን ከሲኦል በማዳን፡ ሕዝቡ ደግሞ ኑሮውን በማሸነፍ ሩጫ ተጠምደዋል፡፡ ከአደባባዩ በስተግራ በኩል ጥግ ላይ ምስኪን ልብስ ሰፊ ግን በባንዲራው ጉዳይ ተብከንክናለች፡፡ አንድ ቀን ከሰዐት በኋላ በአጠገቧ በጥድፊያ የሚያልፈውን ቁመተ ሎጋ ሰው አስቆመችና ባንዲራውን እንዲያወርድላት ጠየቀችው፡፡ "ለምን?" ብሎ ጠየቃት፡፡ "ለምን ...? እያየኸው .... እጅግ ቆሽሿል፡ ቀለሞቹ መለየት እስኪያቅት ገርጥቷል፡፡ በዚያ ላይ ተቀዷል፡፡ ቀለሞቹን መመለስ ባልችል እንኳን፡ ቢያንስ አጥቤ ልስፋው ብዬ እኮ ነው ... ልብስ ሰፊ እኮ ነኝ" ብላ መለሰችለት፡፡ ሰውዬው ሣቀና እንዲህ አላት፡ "ምንሸ ተነካና? ባንዲራ አይደል ... ምን አገባሽ ... የድሃ ቅንጡ ነሽ ባክሽ ... እስቲ መጀመሪያ የተቀደደ ልብስ ስፊና የራስሽን ቀዳዳ ድፈኚ ... የደላሽ!" ጭንቅላቷን ባለመስማማት ነቀነቀች፡፡ "ግን እኮ ተቀዷል ... " ከማለቷ በቆመችበት ጥሏት ሄደ፡፡ ጥቂት ካሰበች በኋላ ሁለት የጎዳና ጎረምሶችን ብር አስጨብጣና ምሰሶውን እንዲወጡ አድርጋ፡ ባንዲራውን አስወረደች፡፡ አጠበችው፡ ሰፋችው፡፡ ልጆቹ መልሰው እንዲሰቅሉላት ካደረገች በኋላ ሲውለበለብ እየተመለከተች ፈገግ ብላ፡ "ጎበዞች! እንደ ቀድሞ ግርማ ሞገሱ ባያስደነግጥም ከቀዳዳ እና ከቆሻሻው ይሄ ይሻላል" አለች፡፡ በነጋታው ከዚህ በፊት ዐይታቸው የማታውቅ ሰዎች አዲስ ባንዲራ ይዘው መጡ፡፡ አጥባና ሰፍታ የሰቀለችውን ባንዲራ አውርደው ጣሉና በአዲሱ ተኩት፡፡ አንዱን ፈራ ተባ እያለች ተጠጋችውና፡ "ምነው እስከዛሬ ሳታዩት ገና እስተካክዬው ስሰቅለው ልትተኩት መጣችሁ?" ስትል ጠየቀችው፡፡ ሰውዬው ዞርም ብሎ ሳያያት፡ "ለዐይን ይቀፋል፡፡ እንዲህ እንደነገሩ የተጣፈ ባንዲራ በዋና አደባባያችን ላይ ተሰቅሎ ማየት በጣም ይቀፋል" ብሎ መለሰላት፡፡ (ዥዋ ዥዌ) ፡

ከአንድ ጊዜ በላይ የተደጋገመ ስህተት ምርጫ ነው ምርጫ ደሞ ፍላጎት ነው

ቤተሰብ ሕይወትን ይሰጥሃል! ትኩረት አድርገህ እየው እስቲ ያደረገልህን እያደረገልህ ያለውንም።       አመስጋኝ እንሁን!!!

መምህር ብቻ ነው አስተምሮህ እንድትበልጠው ሚፈልግ!

ስትኖር ልክ እንደ ባህር ዳር አሸዋ ባለህበት መጥቶ የሚያርስህ ነገር አይጠፋም።

አንዳንዴ በለት ተዕለት ተስፋ መቁረጥ በአዳዲስ ተስፋ እንድትታደስ ያደርገሃል።

ማሰብ ምታስበው ላይ ተፅዕኖ እንደማሳደር ነው እርሱም ያስብሃል።

እንኳን አደረሳችሁ መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ
እንኳን አደረሳችሁ  መልካም የፆም ወቅት ይሁንላችሁ

: መሔድ ምን አመጣው       ፍላጎት ከቆመ በ'ይበቃል ታስሮ! ከአረማመዱ ፊት     መንገድ ጀማሪ ነው               የሚገኘው ከስሮ!!!       አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

፡ በዳይ   ከበደል ጋር          ሕብረት ስላኖሩ ልቡን ካል'ገራው ዘንድ                   ከምስኪን አደሩ ያ ምስኪን ደግሞ        ሰው ያልታደለ                  ማመንን ተችሮ     እንደ መስታወቱ          ያንጸባርቅ ጀመር               ጥርጣሬን ቀብሮ የኋላ የኋላ        የጉድ ቀን ሲመሻሽ             ጥላ'ቸው ሲከፈል                       ሁለት ሲሆን አንዱ ብቻውን ይቀራል      ምስኪኑ ተበዳይ            የቀረበውን                    እየገፋ ክንዱ!      አቡ

ጉድለቱ ግቡ ከሆነ ሰው ጋር እንዴት ተከራክረህ ትረታዋለህ?!         ተወው አትድከም!!!

አብዝቶ ይቅርታ ጥፋትን ያላምዳል።

የራስ ሸክም አይከብድም!

ስለ ጠፋብህ ንብረት ቀዳሚ ተጠያቂ ጎረቤትህን አድርግ ባይወስድ እንኳን ሲወሰድ አድምጦ ሊሆን ሊያተርፍም ይችል ነበር።

ለመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለታላቁ የዓብይ ፆም በሰላም አደርሳቹ እያልን ፆሙ የሰላም የበረከት እንዲሆንላቹ እንዲሆንልን ቻናላችን ይመኛል ! መልካም ወረሃ ፆም ❤️