4 881
Subscribers
+524 hours
+197 days
-1630 days
Posts Archive
ማስታወቂያ
ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች በሙሉ
ማክሰኞ ሰኔ 9/2018 ዓ.ም ለሚጀምረው የ2ኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና ምክንያት ሰኞ 08/10/2018 ለፈተና ዝግጅት ምክንያት ትምህርት የሌለ መሆኑን እያሳወቅን ለነገ ሰኞ ለክለሳ ትምህርት (ባዮሎጂ እና ሲትዝንሺፕ 10ኛ በመ/ር ጋሻው እና ኃብታሙ የተጠራችሁና ሌሎች የምትፈልጉ ብቻ እንድትገኙ።
የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ከሐምሌ 6- ነሐሴ 30 ወደ 10,11,12 ክፍል ላሚያልፉ ተማሪዎች ይሰጣል !
ከ9-11ኛ ክፍል ላላችሁ ተማሪዎች ሆናችሁ የ2018ዓ.ም በአማካይ ውጤታችሁ TOP 25 ደረጃ ለምትወጡት ተማሪዎች የ Summer Camp / የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ስለተዘጋጀ ከወዲሁ የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ጥረት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።
የምዝገባ ቀን ሰርተፊኬት በምትወስዱት ቀን ሐምሌ 22/2018 ብቻ ይሆናል።
ከሐምሌ
ነገ ቅዳሜ ሰኔ 06/2018 ዓ.ም የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናከሪያ ትምህርት የሚቀጥል ይሆናል።
Repost from Dej.Balcha Abanefso General Secondary School
edited Final Exam schedule
በ2019 ዓ.ም ወደ 11ኛ ክፍል ለሚያልፉ የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች CTE መምረጫ ቅጽ
Urgent:-
Students who do not attended second semister
10th B
Amir keder Mohamed
Powlos Bogaledesisa
Mentesenot Getachew
10C
Beserat yohanes Moges
Powlosyeshialem Dori
Yosef Ashenafi kasahun
......cont .....
X Less Drill English Social Sciences 2016.pdf1.28 MB
XLESS DRILL PHYSICS 2017 Natural Science.pdf1.23 MB
ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
1 በአዲስ የታተመውን አድሚሽን ካርድ የምትወስዱት ነገ በ02/10/18 12A,B,C,D,E L,M,N ጠዋት 2:00ሰዓት ዪኒፎርም አሟልታችሁ ፀጉራችሁን አስተካክላችሁ ቀድሞ የተሰጣችሁን አድምሽን ካርድ እና መታወቂያ በመያዝ መጥታችሁ እንድትወስዱ እያስታወቅን ከ2:30 በኃላ መምጣት አይቻልም ቀሪዎች በተመሳሳይ ከሰዓት በኋላ 7:30 ላይ ይሆናል
ከላይ ይተዘረዘሩትን ተግባራት ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ካላችሁ በቀሪ የትምህርት ቀናት እንድታጠናቅቁ እያሳወቅን ካላሙዋላችሁ ለሚፈጠረው ክፍተት ሃላፊነቱን የምትወስዱ ይሆናል
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም.
አስቸኳይ
Z-Eን ይመለከታል
የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ሆነው የሚከተሉትን ተግባራት እስካሁን ያላከናወኑ ተማሪዎች ስም ዝርዝር ከየትምህርት ቤቶቹ በክፍለ ከተማ ጽ/ቤት አስተባባሪዎች ተሰብስቦ ይለአክ
1ኛ. ከብቃት ባላደራ አስተማሪዎቻቸው ጋር ቢያንስ አምስት (7) ጊዜ ያልተገናኙ ተፈታኞች
2ኛ. ከ12ኛ ክፍል ፈተና በባለቤትነት የተሰጣቸውን ጥያቄ ቁጥሮች የማያውቁ ፤ ያልተነተኑ ፣ በመጽሐፍት ቤት ያላስቀመጡ እና ለክፍል
ጓደኞቻቸው እስካሁን ያላቀረቡ ተፈታኞች
3ኛ. እስካሁን ከተፈተኗቸው ፈተናዎች መካከል በየትምህርት ዓይነቱ ቢያንስ ከሦስት ጥያቄዎች በላይ ስሕተታቸውን ተንትነው በአስተማሪዎቻቸው
ያላሳረሙ ተማሪዎች
4ኛ. ለክፍላቸው የደረሰውን ሙሉ ፈተና በስድስቱም የትምህርት አይነቶች እስከ አሁን ቢያንስ ከአምስት ጊዜ በላይ ያልተለማመዱ
5ኛ. በብቃት ቡድናቸው ውስጥ በሚገኙ የ9ኛ፣ የ10ኛ እና የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ከሚማሩት ትምህርት በ12ኛ ክፍል ፈተና ላይ የመጡ ጥያቄዎችን አብረው የመሥራት እድል ያላገኙ ተፈታኞች
6ኛ. ከመማሪያ መጽሐፍቶቻቸው የተሰጥቸውን የዓመት የቤት ሥራ እስካሁን ተንትነው መጽሐፍት ቤት ያላስቀመጡና በክፍል ያላቀረቡ ተፈታኞች
7ኛ. ከመማሪያ መጽሐፍቶታቸው ውጪ የሚያነቧቸውን አሥራ ሁለት (12) የመጽሐፍ አርዕስቶች ያልመረጡና ዝርዝራቸውን ያላቀረቡ ተፈታኞች
መረጃ እንዲላክ
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
