ru
Feedback
Dej.Balcha Abanefso General Secondary School

Dej.Balcha Abanefso General Secondary School

Открыть в Telegram
5 038
Подписчики
-224 часа
+207 дней
+18130 день
Архив постов
በማጠናከሪያ ትምህርት ላይ ተጠርተው ያልተገኙ ተማሪዎች በኋላ በሚፈጠረው መጉላላት ኃላፊነቱ የራሳችሁ መሆኑን እንድታውቁ እናሳስባለን

በውጤታቸው የተመረጡ ወላጆች ቀጣይ ቅዳሜ በ4/10/18 ጠዋት በ3:00 ት/ቤት ስብሰባ እንድትገኙ እናሳስባለን

ጥብቅ መልዕክት ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በአዱስ አበባ ከተማ ደረጃ በተዘጋጀው የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት ለቶፕ 25 ተማሪዎች መሰጠት ተጀምሯል በዚህ ፕሮግራም ላይ በርካታ ተማሪዎች ተገኝተዋል በዚህ ፕሮግራም ላይ የተገኙ ተማሪዎች እና ወላጆችን ትቤቱ በእጅጉ ያመሰግናል ይህ ፕሮግራም ተጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን በተሳካ ሁኔታ እንዲያልፉ ለማድረግ በመሆኑ ዛሬ በተለያየ ምክንያትያ ልተገኛችሁ ነገ ጠዋት 2:00 ላይ እንድትገኙ እያሳሰብን ስም በየዕለቱ ቁጥጥር እየተደረገ በመጨረሻ ፈተና ወስደው ማረጋገጫ ያልወሰዱ ለ2019 ምዝገባም ሆነ መልቀቂያ የማይስተናገድ በመሆኑ በኋላ ከሚገጥማችሁ መስተጓጎል እንድትድኑ እናሳስባለን

ከ10ኛ ወደ11ኛ እንዱሁም ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ እና ከክፍል ከ1ኛ እስከ 25ኛ የወጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ እሮብ በ1/11/2018 ጠዋት 2:30 ላይ ትምህርት ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን

2018 Chemistry First Round ESSLCE Questions !!! Answer + Explanations       © Entrance Tricks @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

✅2018 Biology first round matric Exam Share for all your friends Share : 🌐 @Entrance_Zone 🔂

ሰርተፍኬት የሚሰጠው ነገ5:00 ስዓት ላይ ስለሆነ ዩኒፎርም ለብሳችሁ መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ ከዛ ውጭ የፈተና ጣቢያ ስለሆነ ወደ ግቢ መግባት አይፈቀድም

📢 ለተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ! 📑 🎓 የመጀመሪያውን ዙር የፈተና ምዕራፍ ያጠናቀቃችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Stream) ተማሪዎች፡ ያለፉት ቀናት ፈተናዎች አበረታች እንደነበሩ የገለጻችሁበት አዎንታዊ ስሜት ለሁሉም ተማሪዎች ትልቅ ተስፋ ነው፤ መልካም ውጤትም እንዲገጥማችሁ ከልብ እንመኛለን! ✨ 🔄 አሁን ደግሞ ተራው የቀጣዮቹ ዙር የናቹራል እና የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ነው! 💡 አንድ ነገር ሁልጊዜ አስታውሱ፦ ፈተናው የእናንተን የመረዳት አቅም የሚለካ እንጂ ለዚህች ዓለም ያላችሁን ትልቅ ዋጋ የሚቀንስ አይደለም። 😊 ፍርሃትን በፈገግታ ተኩት፤ 💪 በራሳችሁ ላይ ሙሉ እምነት ይኑራችሁ። የደከማችሁበት አመርቂ ውጤት እንዲመጣላችሁ ምኞታችን ከፍ ያለ ነው! 🎉 ✨ መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ!

የነገ ሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተግባረ እድ ተፈታኞች ት/ቤት ደርሳችሁ በጋራ ዝርዝሩ ተረጋግጦ ስለሆነ በመኪና የምትሄዱት ጠዋት 1:00 ተገኝታችሁ 1:10 እንወጣለን

photo content
+3

ነገ በ25/10/18 ተግባረ ዕድ የምትፈተኑ ጠዋት 1:00 ትምህርት ቤት እንድትደርሱ ከዚሁ በመኪና ስለምትሄዱ ቤታችሁ ሩቅ የሆነ ምሳ ይዛችሁ መምጣት ትችላላችሁ አስፈትሻችሁ ማስገባት ትችላላችሁ መኪናዎች ቶሎ ስለሚወጡ በሰዓቱ ድረሱ

በመፈተን ላይ ያላችሁ ጠዋት ከፈተና በፊት አስረክቡ

ገዋን ያልመለሳችሁ ተማሪዎች ከዛሬ 10ስዓት ጀምሮ እስከ ነገ 25/10/18 ጠዋት 2:00 ስዓት ድረስ ካልመለሳችሁ ቅጣት የምትከፍሉ መሆኑን እንድታውቁ

የ12ኛ ክፍል Round-1 ተፈታኝ ተማሪ ወላጆች ዛሬ ፈተናው ዘግይቶ ስለጀመረ ታሳቢ እንድታደርጉ

የነገ ከሰዓት ኦሬንቴሽን ከትምህርት ቤት አብረን ስለምንሄድ እንዳታረፍዱ

የማታ ተማሪዎች ኦረንቴሽን እንዳትቀሩ

የተማሪዎች ውጤት ነገ በ12ኛ ክፍል ፈተና ምክንያት መግባት ስለማይቻል በቀጣይ ሳምንት ቅዳሜ በ27/10/18 መሆኑን እናስታውቃለን

ካርድ የግድ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ ስለዚህ ነገ ሁላችሁም ውሰዱ

ሙደበኛም የማታም የግል ተፈታኞችንም ያካትታል

አዲስ ከፈተናዎች ድርጅት የመጣ ድልድል ስለሆነ በጥንቃቄ ተመልከቱት ግልፅ ያልሆነ ከሆነ ነገ ኦሬንቴሽን ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ