fa
Feedback
Dej.Balcha Abanefso General Secondary School

Dej.Balcha Abanefso General Secondary School

رفتن به کانال در Telegram
5 044
مشترکین
+324 ساعت
+207 روز
+18530 روز
آرشیو پست ها
ከ10ኛ ወደ11ኛ እንዱሁም ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ እና ከክፍል ከ1ኛ እስከ 25ኛ የወጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ እሮብ በ1/11/2018 ጠዋት 2:30 ላይ ትምህርት ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን

2018 Chemistry First Round ESSLCE Questions !!! Answer + Explanations       © Entrance Tricks @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

✅2018 Biology first round matric Exam Share for all your friends Share : 🌐 @Entrance_Zone 🔂

ሰርተፍኬት የሚሰጠው ነገ5:00 ስዓት ላይ ስለሆነ ዩኒፎርም ለብሳችሁ መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ ከዛ ውጭ የፈተና ጣቢያ ስለሆነ ወደ ግቢ መግባት አይፈቀድም

📢 ለተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ! 📑 🎓 የመጀመሪያውን ዙር የፈተና ምዕራፍ ያጠናቀቃችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Stream) ተማሪዎች፡ ያለፉት ቀናት ፈተናዎች አበረታች እንደነበሩ የገለጻችሁበት አዎንታዊ ስሜት ለሁሉም ተማሪዎች ትልቅ ተስፋ ነው፤ መልካም ውጤትም እንዲገጥማችሁ ከልብ እንመኛለን! ✨ 🔄 አሁን ደግሞ ተራው የቀጣዮቹ ዙር የናቹራል እና የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ነው! 💡 አንድ ነገር ሁልጊዜ አስታውሱ፦ ፈተናው የእናንተን የመረዳት አቅም የሚለካ እንጂ ለዚህች ዓለም ያላችሁን ትልቅ ዋጋ የሚቀንስ አይደለም። 😊 ፍርሃትን በፈገግታ ተኩት፤ 💪 በራሳችሁ ላይ ሙሉ እምነት ይኑራችሁ። የደከማችሁበት አመርቂ ውጤት እንዲመጣላችሁ ምኞታችን ከፍ ያለ ነው! 🎉 ✨ መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ!

የነገ ሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተግባረ እድ ተፈታኞች ት/ቤት ደርሳችሁ በጋራ ዝርዝሩ ተረጋግጦ ስለሆነ በመኪና የምትሄዱት ጠዋት 1:00 ተገኝታችሁ 1:10 እንወጣለን

ነገ በ25/10/18 ተግባረ ዕድ የምትፈተኑ ጠዋት 1:00 ትምህርት ቤት እንድትደርሱ ከዚሁ በመኪና ስለምትሄዱ ቤታችሁ ሩቅ የሆነ ምሳ ይዛችሁ መምጣት ትችላላችሁ አስፈትሻችሁ ማስገባት ትችላላችሁ መኪናዎች ቶሎ ስለሚወጡ በሰዓቱ ድረሱ

በመፈተን ላይ ያላችሁ ጠዋት ከፈተና በፊት አስረክቡ

ገዋን ያልመለሳችሁ ተማሪዎች ከዛሬ 10ስዓት ጀምሮ እስከ ነገ 25/10/18 ጠዋት 2:00 ስዓት ድረስ ካልመለሳችሁ ቅጣት የምትከፍሉ መሆኑን እንድታውቁ

የ12ኛ ክፍል Round-1 ተፈታኝ ተማሪ ወላጆች ዛሬ ፈተናው ዘግይቶ ስለጀመረ ታሳቢ እንድታደርጉ

የነገ ከሰዓት ኦሬንቴሽን ከትምህርት ቤት አብረን ስለምንሄድ እንዳታረፍዱ

የማታ ተማሪዎች ኦረንቴሽን እንዳትቀሩ

የተማሪዎች ውጤት ነገ በ12ኛ ክፍል ፈተና ምክንያት መግባት ስለማይቻል በቀጣይ ሳምንት ቅዳሜ በ27/10/18 መሆኑን እናስታውቃለን

ካርድ የግድ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ ስለዚህ ነገ ሁላችሁም ውሰዱ

ሙደበኛም የማታም የግል ተፈታኞችንም ያካትታል

አዲስ ከፈተናዎች ድርጅት የመጣ ድልድል ስለሆነ በጥንቃቄ ተመልከቱት ግልፅ ያልሆነ ከሆነ ነገ ኦሬንቴሽን ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ

+3
BALCHA EXAM CENTER ROUND 1 EXMINEES.xlsx0.20 KB

📢 ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የተዘጋጀ ወሳኝ መልዕክት! 📢 📅 በመጪው ማክሰኞ ለሚጀምረው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ለማምጣትና ራሳችሁን ዝግጁ ለማድረግ እነዚህን 5 የወርቅ ህጎች ተግባራዊ አድርጉ፡ 📝 1. መመሪያዎችን በጥንቃቄ ማንበብ ፈተናውን ከመጀመርዎ በፊት መመሪያውን እና ጥያቄዎቹን በደንብ መረዳት አላስፈላጊ ስህተቶችን በግማሽ ይቀንሳል። ⏱ 2. ጊዜን በአግባቡ ማስተዳደር በአንድ አስቸጋሪ ጥያቄ ላይ ሙጥኝ ብላችሁ ጊዜ አታባክኑ፤ መጀመሪያ የምታውቋቸውን ጥያቄዎች ፈጥናችሁ ስሩ። ⏭ 3. አስቸጋሪ ጥያቄዎችን ማለፍ ወዲያውኑ መልሱ ያልመጣላችሁን ጥያቄ ምልክት አድርጋችሁ እለፉት፤ ጊዜ ሲኖራችሁ በኋላ ትመለሱበታላችሁ። 🧘‍♂️ 4. መረጋጋትን ማዳበር በፈተና ወቅት ጭንቀት ከተሰማችሁ ለአፍታ ቆም በሉ፣ ጥልቅ ትንፋሽ ውሰዱና አእምሮአችሁን አረጋጉ። ✅ 5. መልሶችን በድጋሚ መከለስ ፈተናውን ሙሉ በሙሉ *Submit* ከማድረጋችሁ በፊት ሁሉንም የተሰሩ መልሶች በድጋሚ በጥንቃቄ መፈተሽዎን ያረጋግጡ። 🎯 ፈተናውን በስኬት ተወጥታችሁ ለትልቅ ውጤት እንድትበቁ ምኞታችን ነው! መልካም ፈተና!

=>በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች! ======================== ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው:: => ከፈተና በፊት ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምንችለበት መንገድ:- ------------------------------------------------ ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት። ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ።  ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን። ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል። የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ  መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል።