ወድሰኒ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ⛪️የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙሮች ግጥሞች ከነ ዜሞቻቸው ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ⛪️ YouTube https://youtube.com/@enamsgn?si=LYkrdnXK7rL--cMv የመዝሙር ግጥም መላክ ወይም ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካሎት በ @Slamanshdngl ላይ ያድርሱን
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ወድሰኒ
Channel ወድሰኒ (@enamsgn) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 22 911 subscribers, ranking 3 383 in the Religion & Spirituality category and 1 456 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 22 911 subscribers.
According to the latest data from 22 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -570 over the last 30 days and by -12 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.79%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 1.05% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 868 views. Within the first day, a publication typically gains 241 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 7.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምላክ አሜን።
⛪️የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙሮች ግጥሞች ከነ ዜሞቻቸው ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ⛪️
YouTube https://youtube.com/@enamsgn?si=LYkrdnXK7rL--cMv
የመዝሙር ግጥም መላክ ወይም ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካሎት በ @Slamanshdngl ላይ ...”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
📣📣📣" አዋጅ አዋጅ"📢"ያልሰማህ ስማ የሰማህ አሰማ እነዚህ መናፍቃን ከውጭ ሆነው ቤተክርቲያንን መዋጋት ሲያቅታቸው ውስጥ በመግባት በኛ ቆብ በኛ ቀሚስና በኛ መስቀል ኑፋቂያቸዉን እየዘሩ ዶግማችንንና ቀኖናችንን ስርአታችንንና ትሁፊታችንን ለመለወጥ እንቅስቃሴ እያደረጉ እንደሆነ መረጃ ደርሶናልና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን በሀገርም በውጪም ያላችሁ ይህንን በመገንዘብ እራሳችሁን እንድጠብቁ ቤተክርስቲያን መልዕክቷን ታስተላልፋለች።"ተነሳ ህዝቤ ተነሳ ተነሳ ወገን ተነሳ የጥንቱ እንዳይረሳ የቀድሞ እንዳይረሳ ባገርም በውጪም በየትም ያላችሁ የተዋህዶ ፍቅር ያለ በልባችሁ በሉና ተነሱ ታሪካችሁ ይብራ ምድረ ተሀድሶ ምድረ ሃራትካ /አዝ = = = = = መጥቷል በኢየሱስ ስም ትጥቅህን ሊያስፈታህ በልና መልሰው የለም አዲስ ጌታ አንዲት ጥምቀትና አንዲት ሃይማኖት አለች ተዋህዶ የተረከብናት /አዝ = = = = = በነዮዲት ጉዲት በግራኝ አህመድ ገዳም ሲፈርስ አየሁ ካህን ሲታረድ ትላንት የሆነብን ሳይወጣ ቁጭቱ ዳግም ተነሱባት ጡቷን የጠቡት /አዝ = = = = = በረት ቢያስገቡንም የኤል ልጅ ዝምታ እውነትን ለመግለጥ አንደበት ቢገታ የእውነት ሠይፍ ይዞ የሚፈርድልን እውነተኛው ዳኛ ይምጣ ሰሎሞን /አዝ = = = = = ከእኛ የሚመስሉ ግን ከእኛ ያልሆኑ አሉ በጥፋት ሀይል የሚሰለጥኑ መክረን አስተምረን እንድትመለስ እድሜ ከሀለውጉስ ከመአርዮስ #Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ። ╔✞═════●◉❖◉●════✞╗ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ❖ @enamsgn @enamsgn ❖ ❖ @enamsgn @enamsgn ❖ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ╚✞═════●◉❖◉●════✞╝ ✍ ወድሰኒ
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
