ወድሰኒ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ⛪️የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙሮች ግጥሞች ከነ ዜሞቻቸው ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ⛪️ YouTube https://youtube.com/@enamsgn?si=LYkrdnXK7rL--cMv የመዝሙር ግጥም መላክ ወይም ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካሎት በ @Slamanshdngl ላይ ያድርሱን
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ወድሰኒ
تُعد قناة ወድሰኒ (@enamsgn) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 22 357 مشتركاً، محتلاً المرتبة 3 446 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 1 516 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 22 357 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -485، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -28، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 4.19%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 1.30% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 936 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 291 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 6.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምላክ አሜን።
⛪️የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙሮች ግጥሞች ከነ ዜሞቻቸው ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ⛪️
YouTube https://youtube.com/@enamsgn?si=LYkrdnXK7rL--cMv
የመዝሙር ግጥም መላክ ወይም ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካሎት በ @Slamanshdngl ላይ ...”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 28 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
📣📣📣" አዋጅ አዋጅ"📢"ያልሰማህ ስማ የሰማህ አሰማ እነዚህ መናፍቃን ከውጭ ሆነው ቤተክርቲያንን መዋጋት ሲያቅታቸው ውስጥ በመግባት በኛ ቆብ በኛ ቀሚስና በኛ መስቀል ኑፋቂያቸዉን እየዘሩ ዶግማችንንና ቀኖናችንን ስርአታችንንና ትሁፊታችንን ለመለወጥ እንቅስቃሴ እያደረጉ እንደሆነ መረጃ ደርሶናልና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን በሀገርም በውጪም ያላችሁ ይህንን በመገንዘብ እራሳችሁን እንድጠብቁ ቤተክርስቲያን መልዕክቷን ታስተላልፋለች።"ተነሳ ህዝቤ ተነሳ ተነሳ ወገን ተነሳ የጥንቱ እንዳይረሳ የቀድሞ እንዳይረሳ ባገርም በውጪም በየትም ያላችሁ የተዋህዶ ፍቅር ያለ በልባችሁ በሉና ተነሱ ታሪካችሁ ይብራ ምድረ ተሀድሶ ምድረ ሃራትካ /አዝ = = = = = መጥቷል በኢየሱስ ስም ትጥቅህን ሊያስፈታህ በልና መልሰው የለም አዲስ ጌታ አንዲት ጥምቀትና አንዲት ሃይማኖት አለች ተዋህዶ የተረከብናት /አዝ = = = = = በነዮዲት ጉዲት በግራኝ አህመድ ገዳም ሲፈርስ አየሁ ካህን ሲታረድ ትላንት የሆነብን ሳይወጣ ቁጭቱ ዳግም ተነሱባት ጡቷን የጠቡት /አዝ = = = = = በረት ቢያስገቡንም የኤል ልጅ ዝምታ እውነትን ለመግለጥ አንደበት ቢገታ የእውነት ሠይፍ ይዞ የሚፈርድልን እውነተኛው ዳኛ ይምጣ ሰሎሞን /አዝ = = = = = ከእኛ የሚመስሉ ግን ከእኛ ያልሆኑ አሉ በጥፋት ሀይል የሚሰለጥኑ መክረን አስተምረን እንድትመለስ እድሜ ከሀለውጉስ ከመአርዮስ #Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ። ╔✞═════●◉❖◉●════✞╗ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ❖ @enamsgn @enamsgn ❖ ❖ @enamsgn @enamsgn ❖ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ╚✞═════●◉❖◉●════✞╝ ✍ ወድሰኒ
