ወድሰኒ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ⛪️የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙሮች ግጥሞች ከነ ዜሞቻቸው ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ⛪️ YouTube https://youtube.com/@enamsgn?si=LYkrdnXK7rL--cMv የመዝሙር ግጥም መላክ ወይም ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካሎት በ @Slamanshdngl ላይ ያድርሱን
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ወድሰኒ
El canal ወድሰኒ (@enamsgn) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 22 911 suscriptores, ocupando la posición 3 383 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 456 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 22 911 suscriptores.
Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -570, y en las últimas 24 horas de -12, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 3.79%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 1.05% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 868 visualizaciones. En el primer día suele acumular 241 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 7.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምላክ አሜን።
⛪️የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙሮች ግጥሞች ከነ ዜሞቻቸው ለማግኘት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ⛪️
YouTube https://youtube.com/@enamsgn?si=LYkrdnXK7rL--cMv
የመዝሙር ግጥም መላክ ወይም ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካሎት በ @Slamanshdngl ላይ ...”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
📣📣📣" አዋጅ አዋጅ"📢"ያልሰማህ ስማ የሰማህ አሰማ እነዚህ መናፍቃን ከውጭ ሆነው ቤተክርቲያንን መዋጋት ሲያቅታቸው ውስጥ በመግባት በኛ ቆብ በኛ ቀሚስና በኛ መስቀል ኑፋቂያቸዉን እየዘሩ ዶግማችንንና ቀኖናችንን ስርአታችንንና ትሁፊታችንን ለመለወጥ እንቅስቃሴ እያደረጉ እንደሆነ መረጃ ደርሶናልና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን በሀገርም በውጪም ያላችሁ ይህንን በመገንዘብ እራሳችሁን እንድጠብቁ ቤተክርስቲያን መልዕክቷን ታስተላልፋለች።"ተነሳ ህዝቤ ተነሳ ተነሳ ወገን ተነሳ የጥንቱ እንዳይረሳ የቀድሞ እንዳይረሳ ባገርም በውጪም በየትም ያላችሁ የተዋህዶ ፍቅር ያለ በልባችሁ በሉና ተነሱ ታሪካችሁ ይብራ ምድረ ተሀድሶ ምድረ ሃራትካ /አዝ = = = = = መጥቷል በኢየሱስ ስም ትጥቅህን ሊያስፈታህ በልና መልሰው የለም አዲስ ጌታ አንዲት ጥምቀትና አንዲት ሃይማኖት አለች ተዋህዶ የተረከብናት /አዝ = = = = = በነዮዲት ጉዲት በግራኝ አህመድ ገዳም ሲፈርስ አየሁ ካህን ሲታረድ ትላንት የሆነብን ሳይወጣ ቁጭቱ ዳግም ተነሱባት ጡቷን የጠቡት /አዝ = = = = = በረት ቢያስገቡንም የኤል ልጅ ዝምታ እውነትን ለመግለጥ አንደበት ቢገታ የእውነት ሠይፍ ይዞ የሚፈርድልን እውነተኛው ዳኛ ይምጣ ሰሎሞን /አዝ = = = = = ከእኛ የሚመስሉ ግን ከእኛ ያልሆኑ አሉ በጥፋት ሀይል የሚሰለጥኑ መክረን አስተምረን እንድትመለስ እድሜ ከሀለውጉስ ከመአርዮስ #Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ። ╔✞═════●◉❖◉●════✞╗ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ❖ @enamsgn @enamsgn ❖ ❖ @enamsgn @enamsgn ❖ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ╚✞═════●◉❖◉●════✞╝ ✍ ወድሰኒ
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
