እድገትጮራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት🎓
Open in Telegram
“Education is the key to unlock the golden door of freedom.” – George Washington Carver
Show more7 121
Subscribers
+224 hours
+687 days
+16430 days
Posts Archive
ነገ በ26/10/2018 የመትመጡት የናቹራል ሳይንስ 2ኛ ዙር ብቻ ናችሁ። ምሳ መታወቂያ እና አድሚሽን አትርሱ ። በተረፈ ሰዓት 1:00 ይከበር ።
ስሜችሁ ከላይ
ተጠቀሰዉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የተዘጋጀው መኪና 12:00 ጉዞ ስለሚጀምር ቀድማችሁ እንድትገኙ።
ምሳ ያዙ
የትኛውም የተከለከለ ነገሮ አትያዙ።
ውድ ተማሪዎች በተደረገው የሀሳብ ልውውጥ እና በተደረሰበት ስምምነት ለዝግጅቱ የሚያስፈልገው የብር መጠን 1500 ብር ነው። በዚሁ ላይ መታወቅ ያለበት ነገር ክፍያውን የፈፀመ ሰው ብቻ በፍቶ፣ በባይንደር ፣ መፅሔት ዝግጅት እና ገዋን ላይ የሚካተት መሆኑን ነው። የባንክ ሒሳብ ቁጥር ንግድ ባንክ "1000775695157"
Repost from N/a
ውድ ተማሪዎች በተደረገው የሀሳብ ልውውጥ እና በተደረሰበት ስምምነት ለዝግጅቱ የሚያስፈልገው የብር መጠን 1500 ብር ነው። በዚሁ ላይ መታወቅ ያለበት ነገር ክፍያውን የፈፀመ ሰው ብቻ በፍቶ፣ በባይንደር ፣ መፅሔት ዝግጅት እና ገዋን ላይ የሚካተት መሆኑን ነው። የባንክ ሒሳብ ቁጥር ንግድ ባንክ "1000775695157"
ለማስታወስ ያክል
ከነገ ማክሰኞ /23/10*2018 እስከ ሐሙስ ተፈታኞች እነዚህ ብቻ ናቸው ። መታወቂያ መያዝ ምሳ የተሟላ ዩኒፎርም መልበስ አድሚሽን ካርድ መያዝ ተገቢ ነዉ።
መልካም እድል ተመኘሁ በረቱ
አይዞአችሁ ።
Grade 12 Online National Exam Platform User Guide-ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የተዘጋጀውን የኦንላይን የመፈተኛ ፕላትፎርም አጠቃቀም
መልካም ፈተና
Grade 12 Online National Exam Platform User Guide-ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የተዘጋጀውን የኦንላይን የመፈተኛ ፕላትፎርም አጠቃቀም
ስማችሁ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው ነገ እድገት ጮራ 6:30 በመገኝት ኦረንቴሽን ውሰዱ።
ስዓት ይከበር
መታወቂያ ይያዝ
ዩኒፎርም ይለበስ
ስማችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ተማሪዎች ነገ ሰኞ እድገት ጮራ ትምህርት ቤት 1:30 እንድትገኙ።ነገ ያልተገኘ ዋናው ፈተና ላይ አያሳትፍም ።
ሰዓት ይከበር
መታወቂያ መያዝ
ዩኒፎርም ይለበስ ተብሏል ። መልካም
ስማችሁ ከዚህ በታች የተጠቀሰዉ ተማሪዎች ነገ ሰኞ እድገት ጮራ ትምህርት ቤት 1:30 እንድትገኙ።ነገ ያልተገኘ ዋናው ፈተና ላይ አያሳትፍም ።
ሰዓት ይከበር
መታወቂያ መያዝ
ዩኒፎርም ይለበስ ተብሏል ። መልካም
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
