en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 442 subscribers, ranking 6 042 in the Religion & Spirituality category and 2 328 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 442 subscribers.

According to the latest data from 28 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 550 over the last 30 days and by 26 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 37.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.23% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 412 views. Within the first day, a publication typically gains 1 477 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 29 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 442
Subscribers
+2624 hours
+1347 days
+55030 days
Posts Archive
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የሲዳማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ። ጥቅምት 17 /2/2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በሲዳማ ሀገረ ስብከት የሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ለአጥቢያ ሰበካ ጉባኤ፤ ስብከተ ወንጌል እና የአጥቢያሰ/ት/ቤቶች አመራር  የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ማስተግበሪያ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በሀገረ ሰብከቱ ጽሕፈት ቤት አከናወነ። የግንዛቤ መርሐ ግብሩ በሰ/ት/ቤት ከሕፃናት ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎችን ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ተዘጋጅቶ የወረደውን የትምህርት አሰጣጥ ሂደትንና አፈጻጸምን በተመለከተ የቀረበ ነው። በዚህ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር ላይ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ነጻነት አክለወግ  የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ዳዊት የወረዳው ሰንበት ት/ቤት መምሪያ ክፍል ኃላፊ፣ ቀሲስ ሙሉዓለም አባይ የወረዳው ስብከተ ወንጌል ክፋል ኃላፊ፣ መጋቤ ልዑክ ቀሲስ አንዳርጋቸው የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ኃላፊ የገዳማትና ደብራት አስተዳዳሪዎች፣ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች፣ የሰንበት ት/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። መርሐ ግብሩን በሰብሳቢነት የመሩት መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሲሆኑ መርሐ ግብሩን በመምራት ለተሰብሳቢዎች ሂደቱን የገለጹት የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤት ማደራጃ መምሪያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት መጋቤ ሠናያት መ/ር ዳዊት ግርማ ናቸው። በወረዳ ቤተ ክህነቱ በኩል ጥሪ የተደረገላቸው የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ መምህራነ ወንጌልና የወረዳው ሰ/ት/ቤት አንድነት ሥራ አስፈጻሚዎች በመርሐ ግብሩ ላይ በመገኘት በትጋት ተከታትለዋል። ከገለጻው በኋላ የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የቀረበው ገለጻ ጥሩ መሆኑን ጠቅሰው በጠቅላይ ቤተክህነት ለሥርዓተ ትምህርቱ ተግባራዊነት የተላከውን ደብዳቤ በሀገረ ስብከቱ ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት በማውረድ ወደ ትግበራ እንደሚገባ ተናግረዋል። አያይዘውም አፈጻጸሙ ላይ የመማርያ ቦታዎችን እንደ ደብራት አቅም በማመቻቸት፣ በማዕከል የሚላኩትን መጻሕፍት ገዝቶ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች በማድረስ አስፈላጊውን ሁሉ ክትትል በማድረግ ሁላችንም ባለ ድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ይጠበቅብናል ሲሉ መልእክት በማስተላለፍ የመርሐ ግብሩ ፍፃሜ ሆኗል። መረጃውን የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት ህዝብ ግንኙነት አድርሶናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ያለፉ የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮች ብሩክታዊት አሰበልኝ እና ማክዳ ወርቅሸት ጋር የተደረገ ልዩ መርሐ ግብር በዩቲዩብ ቻናላችን እንዲሁም በEOTC tv ከቀኑ 10፡30 ላይ በፈለገ ጥበብ ተምሳሌት መርሐ ግብራችን ላይ ይጠብቁን። https://youtu.be/lzQUWLzneBE?si=CMdtpOZ9ZMMcAmDX

"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.co
"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtub
"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu