ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 434 подписчиков, занимая 6 048 место в категории Религия и духовность и 2 328 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 434 подписчиков.

Согласно последним данным от 27 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 543, а за последние 24 часа — 21, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 36.43%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает N/A% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 252 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 0 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 28 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 434
Подписчики
+2124 часа
+1247 дней
+54330 день
Архив постов
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የሲዳማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ። ጥቅምት 17 /2/2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በሲዳማ ሀገረ ስብከት የሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ለአጥቢያ ሰበካ ጉባኤ፤ ስብከተ ወንጌል እና የአጥቢያሰ/ት/ቤቶች አመራር  የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ማስተግበሪያ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በሀገረ ሰብከቱ ጽሕፈት ቤት አከናወነ። የግንዛቤ መርሐ ግብሩ በሰ/ት/ቤት ከሕፃናት ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎችን ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ተዘጋጅቶ የወረደውን የትምህርት አሰጣጥ ሂደትንና አፈጻጸምን በተመለከተ የቀረበ ነው። በዚህ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር ላይ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ነጻነት አክለወግ  የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ዳዊት የወረዳው ሰንበት ት/ቤት መምሪያ ክፍል ኃላፊ፣ ቀሲስ ሙሉዓለም አባይ የወረዳው ስብከተ ወንጌል ክፋል ኃላፊ፣ መጋቤ ልዑክ ቀሲስ አንዳርጋቸው የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ኃላፊ የገዳማትና ደብራት አስተዳዳሪዎች፣ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች፣ የሰንበት ት/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። መርሐ ግብሩን በሰብሳቢነት የመሩት መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሲሆኑ መርሐ ግብሩን በመምራት ለተሰብሳቢዎች ሂደቱን የገለጹት የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤት ማደራጃ መምሪያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት መጋቤ ሠናያት መ/ር ዳዊት ግርማ ናቸው። በወረዳ ቤተ ክህነቱ በኩል ጥሪ የተደረገላቸው የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ መምህራነ ወንጌልና የወረዳው ሰ/ት/ቤት አንድነት ሥራ አስፈጻሚዎች በመርሐ ግብሩ ላይ በመገኘት በትጋት ተከታትለዋል። ከገለጻው በኋላ የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የቀረበው ገለጻ ጥሩ መሆኑን ጠቅሰው በጠቅላይ ቤተክህነት ለሥርዓተ ትምህርቱ ተግባራዊነት የተላከውን ደብዳቤ በሀገረ ስብከቱ ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት በማውረድ ወደ ትግበራ እንደሚገባ ተናግረዋል። አያይዘውም አፈጻጸሙ ላይ የመማርያ ቦታዎችን እንደ ደብራት አቅም በማመቻቸት፣ በማዕከል የሚላኩትን መጻሕፍት ገዝቶ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች በማድረስ አስፈላጊውን ሁሉ ክትትል በማድረግ ሁላችንም ባለ ድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ይጠበቅብናል ሲሉ መልእክት በማስተላለፍ የመርሐ ግብሩ ፍፃሜ ሆኗል። መረጃውን የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት ህዝብ ግንኙነት አድርሶናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ያለፉ የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮች ብሩክታዊት አሰበልኝ እና ማክዳ ወርቅሸት ጋር የተደረገ ልዩ መርሐ ግብር በዩቲዩብ ቻናላችን እንዲሁም በEOTC tv ከቀኑ 10፡30 ላይ በፈለገ ጥበብ ተምሳሌት መርሐ ግብራችን ላይ ይጠብቁን። https://youtu.be/lzQUWLzneBE?si=CMdtpOZ9ZMMcAmDX

"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.co
"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtub
"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu