uz
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Kanalga Telegram’da o‘tish

📈 Telegram kanali የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU analitikasi

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 442 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 042-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 328-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 442 obunachiga ega bo‘ldi.

28 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 550 ga, so‘nggi 24 soatda esa 26 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.47% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.23% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 412 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 477 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 29 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 442
Obunachilar
+2624 soatlar
+1347 kunlar
+55030 kunlar
Postlar arxiv
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የሲዳማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ። ጥቅምት 17 /2/2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በሲዳማ ሀገረ ስብከት የሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ለአጥቢያ ሰበካ ጉባኤ፤ ስብከተ ወንጌል እና የአጥቢያሰ/ት/ቤቶች አመራር  የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ማስተግበሪያ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በሀገረ ሰብከቱ ጽሕፈት ቤት አከናወነ። የግንዛቤ መርሐ ግብሩ በሰ/ት/ቤት ከሕፃናት ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎችን ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ተዘጋጅቶ የወረደውን የትምህርት አሰጣጥ ሂደትንና አፈጻጸምን በተመለከተ የቀረበ ነው። በዚህ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር ላይ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ነጻነት አክለወግ  የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ዳዊት የወረዳው ሰንበት ት/ቤት መምሪያ ክፍል ኃላፊ፣ ቀሲስ ሙሉዓለም አባይ የወረዳው ስብከተ ወንጌል ክፋል ኃላፊ፣ መጋቤ ልዑክ ቀሲስ አንዳርጋቸው የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ኃላፊ የገዳማትና ደብራት አስተዳዳሪዎች፣ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች፣ የሰንበት ት/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። መርሐ ግብሩን በሰብሳቢነት የመሩት መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሲሆኑ መርሐ ግብሩን በመምራት ለተሰብሳቢዎች ሂደቱን የገለጹት የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤት ማደራጃ መምሪያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት መጋቤ ሠናያት መ/ር ዳዊት ግርማ ናቸው። በወረዳ ቤተ ክህነቱ በኩል ጥሪ የተደረገላቸው የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ መምህራነ ወንጌልና የወረዳው ሰ/ት/ቤት አንድነት ሥራ አስፈጻሚዎች በመርሐ ግብሩ ላይ በመገኘት በትጋት ተከታትለዋል። ከገለጻው በኋላ የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የቀረበው ገለጻ ጥሩ መሆኑን ጠቅሰው በጠቅላይ ቤተክህነት ለሥርዓተ ትምህርቱ ተግባራዊነት የተላከውን ደብዳቤ በሀገረ ስብከቱ ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት በማውረድ ወደ ትግበራ እንደሚገባ ተናግረዋል። አያይዘውም አፈጻጸሙ ላይ የመማርያ ቦታዎችን እንደ ደብራት አቅም በማመቻቸት፣ በማዕከል የሚላኩትን መጻሕፍት ገዝቶ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች በማድረስ አስፈላጊውን ሁሉ ክትትል በማድረግ ሁላችንም ባለ ድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ይጠበቅብናል ሲሉ መልእክት በማስተላለፍ የመርሐ ግብሩ ፍፃሜ ሆኗል። መረጃውን የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት ህዝብ ግንኙነት አድርሶናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ያለፉ የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮች ብሩክታዊት አሰበልኝ እና ማክዳ ወርቅሸት ጋር የተደረገ ልዩ መርሐ ግብር በዩቲዩብ ቻናላችን እንዲሁም በEOTC tv ከቀኑ 10፡30 ላይ በፈለገ ጥበብ ተምሳሌት መርሐ ግብራችን ላይ ይጠብቁን። https://youtu.be/lzQUWLzneBE?si=CMdtpOZ9ZMMcAmDX

"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.co
"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtub
"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU - Telegram kanali @eotcgssu21 statistikasi va tahlili