uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 434 підписників, посідаючи 6 048 місце в категорії Релігія і духовність та 2 328 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 434 підписників.

За останніми даними від 27 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 543, а за останні 24 години на 21, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 36.43%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 252 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 434
Підписники
+2124 години
+1247 днів
+54330 день
Архів дописів
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ
"አንቺ የገነት ምንጭ፥ የሕይወት ውኃ ጕድጓድ፥ ከሊባኖስም የሚፈስስ ወንዝ ነሽ።" መኃ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የሲዳማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ። ጥቅምት 17 /2/2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በሲዳማ ሀገረ ስብከት የሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ለአጥቢያ ሰበካ ጉባኤ፤ ስብከተ ወንጌል እና የአጥቢያሰ/ት/ቤቶች አመራር  የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ማስተግበሪያ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በሀገረ ሰብከቱ ጽሕፈት ቤት አከናወነ። የግንዛቤ መርሐ ግብሩ በሰ/ት/ቤት ከሕፃናት ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎችን ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ተዘጋጅቶ የወረደውን የትምህርት አሰጣጥ ሂደትንና አፈጻጸምን በተመለከተ የቀረበ ነው። በዚህ የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር ላይ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ነጻነት አክለወግ  የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ዳዊት የወረዳው ሰንበት ት/ቤት መምሪያ ክፍል ኃላፊ፣ ቀሲስ ሙሉዓለም አባይ የወረዳው ስብከተ ወንጌል ክፋል ኃላፊ፣ መጋቤ ልዑክ ቀሲስ አንዳርጋቸው የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ኃላፊ የገዳማትና ደብራት አስተዳዳሪዎች፣ የስብከተ ወንጌል ኃላፊዎች፣ የሰንበት ት/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። መርሐ ግብሩን በሰብሳቢነት የመሩት መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሲሆኑ መርሐ ግብሩን በመምራት ለተሰብሳቢዎች ሂደቱን የገለጹት የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤት ማደራጃ መምሪያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት መጋቤ ሠናያት መ/ር ዳዊት ግርማ ናቸው። በወረዳ ቤተ ክህነቱ በኩል ጥሪ የተደረገላቸው የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ መምህራነ ወንጌልና የወረዳው ሰ/ት/ቤት አንድነት ሥራ አስፈጻሚዎች በመርሐ ግብሩ ላይ በመገኘት በትጋት ተከታትለዋል። ከገለጻው በኋላ የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን መጋቤ ሃይማኖት መ/ር ነፃነት አክለወግ የቀረበው ገለጻ ጥሩ መሆኑን ጠቅሰው በጠቅላይ ቤተክህነት ለሥርዓተ ትምህርቱ ተግባራዊነት የተላከውን ደብዳቤ በሀገረ ስብከቱ ሥር ባሉ አድባራትና ገዳማት በማውረድ ወደ ትግበራ እንደሚገባ ተናግረዋል። አያይዘውም አፈጻጸሙ ላይ የመማርያ ቦታዎችን እንደ ደብራት አቅም በማመቻቸት፣ በማዕከል የሚላኩትን መጻሕፍት ገዝቶ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች በማድረስ አስፈላጊውን ሁሉ ክትትል በማድረግ ሁላችንም ባለ ድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ይጠበቅብናል ሲሉ መልእክት በማስተላለፍ የመርሐ ግብሩ ፍፃሜ ሆኗል። መረጃውን የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት ህዝብ ግንኙነት አድርሶናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ያለፉ የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮች ብሩክታዊት አሰበልኝ እና ማክዳ ወርቅሸት ጋር የተደረገ ልዩ መርሐ ግብር በዩቲዩብ ቻናላችን እንዲሁም በEOTC tv ከቀኑ 10፡30 ላይ በፈለገ ጥበብ ተምሳሌት መርሐ ግብራችን ላይ ይጠብቁን። https://youtu.be/lzQUWLzneBE?si=CMdtpOZ9ZMMcAmDX

"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.co
"እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል።" ማቴ 10፡40 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtub
"ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ" መዝ 88(89)፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu