en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 442 subscribers, ranking 6 042 in the Religion & Spirituality category and 2 328 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 442 subscribers.

According to the latest data from 28 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 550 over the last 30 days and by 26 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 37.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.23% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 412 views. Within the first day, a publication typically gains 1 477 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 29 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 442
Subscribers
+2624 hours
+1347 days
+55030 days
Posts Archive
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰና
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የሆነው የኃሢሠ አእምሮ የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ተከናወነ። ጥቅምት 18/02/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ሐምሌ 14 2014 ዓ.ም ጀምሮ በ23 ሰንበት ት/ቤቶች መካከል ሲካሔድ የነበረው ሥርዓተ ትምህርቱን መሠረት ያደረገው የኃሢሠ እምሮ የ4ኛ እና 7ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ጥቅምት 18 ቀን በ አፍሪካ ኅብረት ደ/ም/ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሳኤ ፣ የማደራጃው መምሪያ ትምህርት ክፍል ኃላፊ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ ፣ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ ምስጋናውና በውድድሩ ተሳታፊ የነበሩ ደብራትና ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል። በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በፈለገ ጥበብ ሚዲያ ሲተላለፍ የነበረው የኃሲሰ አእምሮ የጥያቄ ና መልስ የፍጻሜ ውድድር የ4ኛ ክፍል በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤትና አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት መካከል ሲሆን የ 7ኛ ክፍል የኃሢሠ አእምሮ ጥያቄና መልስ ደግሞ በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም ሰ/ት/ቤትና መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት መካከል ተደርጓል። የ4ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤት አሸናፊነት የተጠናቀቀ ሲሆን የ7ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድርም በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም አሸናፊነት ተጠናቋል። በመርሐ ግብሩም መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ "ጥቂት ጊዜ" በሚል ርዕስ ጥቂት የመከራ ጊዜ አለ እኛ ስናዝን ዓለም የሚስቅበት ግን ያ የመከራ ጊዜ ሲያልፍ ታላቅ ሐሴት እና ተድላ ይኖራል በማለት ቃለ እግዚአብሔርን ያካፈሉ ሲሆን በመጨረሻም የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ፀጋ ወልደ ትንሳኤ "እስከዛው እየተማርክ ቆየን " በማለት መፅሐፍትን አንብቡ ሰንበት ት/ቤት የእውቀት ማዕከል ናት እና በማለት አባታዊ ምክራቸውን አስተላልፈው በውድድሩ አሸናፊ ለነበሩ ሰንበት ት/ቤቶች ሽልማታቸውን እንዲሁም በውድድሩ ተሳታፊ ለነበሩ ደብራት የምስክር ወረቀታቸውን ሰጥተው የፍፃሜ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion