uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 434 підписників, посідаючи 6 048 місце в категорії Релігія і духовність та 2 328 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 434 підписників.

За останніми даними від 27 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 543, а за останні 24 години на 21, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 36.43%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 252 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 434
Підписники
+2124 години
+1247 днів
+54330 день
Архів дописів
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰና
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የሆነው የኃሢሠ አእምሮ የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ተከናወነ። ጥቅምት 18/02/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ሐምሌ 14 2014 ዓ.ም ጀምሮ በ23 ሰንበት ት/ቤቶች መካከል ሲካሔድ የነበረው ሥርዓተ ትምህርቱን መሠረት ያደረገው የኃሢሠ እምሮ የ4ኛ እና 7ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ጥቅምት 18 ቀን በ አፍሪካ ኅብረት ደ/ም/ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሳኤ ፣ የማደራጃው መምሪያ ትምህርት ክፍል ኃላፊ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ ፣ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ ምስጋናውና በውድድሩ ተሳታፊ የነበሩ ደብራትና ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል። በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በፈለገ ጥበብ ሚዲያ ሲተላለፍ የነበረው የኃሲሰ አእምሮ የጥያቄ ና መልስ የፍጻሜ ውድድር የ4ኛ ክፍል በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤትና አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት መካከል ሲሆን የ 7ኛ ክፍል የኃሢሠ አእምሮ ጥያቄና መልስ ደግሞ በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም ሰ/ት/ቤትና መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት መካከል ተደርጓል። የ4ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤት አሸናፊነት የተጠናቀቀ ሲሆን የ7ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድርም በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም አሸናፊነት ተጠናቋል። በመርሐ ግብሩም መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ "ጥቂት ጊዜ" በሚል ርዕስ ጥቂት የመከራ ጊዜ አለ እኛ ስናዝን ዓለም የሚስቅበት ግን ያ የመከራ ጊዜ ሲያልፍ ታላቅ ሐሴት እና ተድላ ይኖራል በማለት ቃለ እግዚአብሔርን ያካፈሉ ሲሆን በመጨረሻም የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ፀጋ ወልደ ትንሳኤ "እስከዛው እየተማርክ ቆየን " በማለት መፅሐፍትን አንብቡ ሰንበት ት/ቤት የእውቀት ማዕከል ናት እና በማለት አባታዊ ምክራቸውን አስተላልፈው በውድድሩ አሸናፊ ለነበሩ ሰንበት ት/ቤቶች ሽልማታቸውን እንዲሁም በውድድሩ ተሳታፊ ለነበሩ ደብራት የምስክር ወረቀታቸውን ሰጥተው የፍፃሜ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion