ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 434 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 048 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 328 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 434 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 27 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 543، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 21، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 36.43‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 252 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 28 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 434
المشتركون
+2124 ساعات
+1247 أيام
+54330 أيام
أرشيف المشاركات
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰና
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የሆነው የኃሢሠ አእምሮ የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ተከናወነ። ጥቅምት 18/02/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ሐምሌ 14 2014 ዓ.ም ጀምሮ በ23 ሰንበት ት/ቤቶች መካከል ሲካሔድ የነበረው ሥርዓተ ትምህርቱን መሠረት ያደረገው የኃሢሠ እምሮ የ4ኛ እና 7ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ጥቅምት 18 ቀን በ አፍሪካ ኅብረት ደ/ም/ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሳኤ ፣ የማደራጃው መምሪያ ትምህርት ክፍል ኃላፊ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ ፣ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ ምስጋናውና በውድድሩ ተሳታፊ የነበሩ ደብራትና ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል። በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በፈለገ ጥበብ ሚዲያ ሲተላለፍ የነበረው የኃሲሰ አእምሮ የጥያቄ ና መልስ የፍጻሜ ውድድር የ4ኛ ክፍል በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤትና አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት መካከል ሲሆን የ 7ኛ ክፍል የኃሢሠ አእምሮ ጥያቄና መልስ ደግሞ በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም ሰ/ት/ቤትና መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት መካከል ተደርጓል። የ4ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤት አሸናፊነት የተጠናቀቀ ሲሆን የ7ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድርም በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም አሸናፊነት ተጠናቋል። በመርሐ ግብሩም መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ "ጥቂት ጊዜ" በሚል ርዕስ ጥቂት የመከራ ጊዜ አለ እኛ ስናዝን ዓለም የሚስቅበት ግን ያ የመከራ ጊዜ ሲያልፍ ታላቅ ሐሴት እና ተድላ ይኖራል በማለት ቃለ እግዚአብሔርን ያካፈሉ ሲሆን በመጨረሻም የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ፀጋ ወልደ ትንሳኤ "እስከዛው እየተማርክ ቆየን " በማለት መፅሐፍትን አንብቡ ሰንበት ት/ቤት የእውቀት ማዕከል ናት እና በማለት አባታዊ ምክራቸውን አስተላልፈው በውድድሩ አሸናፊ ለነበሩ ሰንበት ት/ቤቶች ሽልማታቸውን እንዲሁም በውድድሩ ተሳታፊ ለነበሩ ደብራት የምስክር ወረቀታቸውን ሰጥተው የፍፃሜ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @eotcgssu21