fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 434 مشترک است و جایگاه 6 048 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 328 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 434 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 27 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 543 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 21 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 36.43% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 252 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 28 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 434
مشترکین
+2124 ساعت
+1247 روز
+54330 روز
آرشیو پست ها
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰና
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና!" ማቴ 19፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በፈለገ ጥበብ ሚዲያ የተዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የሆነው የኃሢሠ አእምሮ የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ተከናወነ። ጥቅምት 18/02/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ሐምሌ 14 2014 ዓ.ም ጀምሮ በ23 ሰንበት ት/ቤቶች መካከል ሲካሔድ የነበረው ሥርዓተ ትምህርቱን መሠረት ያደረገው የኃሢሠ እምሮ የ4ኛ እና 7ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር የፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ጥቅምት 18 ቀን በ አፍሪካ ኅብረት ደ/ም/ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወልደ ትንሳኤ ፣ የማደራጃው መምሪያ ትምህርት ክፍል ኃላፊ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ ፣ የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ ምስጋናውና በውድድሩ ተሳታፊ የነበሩ ደብራትና ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል። በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በፈለገ ጥበብ ሚዲያ ሲተላለፍ የነበረው የኃሲሰ አእምሮ የጥያቄ ና መልስ የፍጻሜ ውድድር የ4ኛ ክፍል በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤትና አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት መካከል ሲሆን የ 7ኛ ክፍል የኃሢሠ አእምሮ ጥያቄና መልስ ደግሞ በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም ሰ/ት/ቤትና መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት መካከል ተደርጓል። የ4ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር በረቢ መካነ ጎልጎታ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ብርሃን ለዓለም ሰ/ት/ቤት አሸናፊነት የተጠናቀቀ ሲሆን የ7ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድርም በሳሪስ ምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ሕይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም አሸናፊነት ተጠናቋል። በመርሐ ግብሩም መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ "ጥቂት ጊዜ" በሚል ርዕስ ጥቂት የመከራ ጊዜ አለ እኛ ስናዝን ዓለም የሚስቅበት ግን ያ የመከራ ጊዜ ሲያልፍ ታላቅ ሐሴት እና ተድላ ይኖራል በማለት ቃለ እግዚአብሔርን ያካፈሉ ሲሆን በመጨረሻም የማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ፀጋ ወልደ ትንሳኤ "እስከዛው እየተማርክ ቆየን " በማለት መፅሐፍትን አንብቡ ሰንበት ት/ቤት የእውቀት ማዕከል ናት እና በማለት አባታዊ ምክራቸውን አስተላልፈው በውድድሩ አሸናፊ ለነበሩ ሰንበት ት/ቤቶች ሽልማታቸውን እንዲሁም በውድድሩ ተሳታፊ ለነበሩ ደብራት የምስክር ወረቀታቸውን ሰጥተው የፍፃሜ መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion